Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሚካኤል ሽፈራው " ይድረስ ለምታውቀኝ ለማላውቅህ"  የሚለውን ተወዳጅ የባለቅኔው የአለም ሎሬት ፀጋዬ  ሮበሌ ቀዌሳን ግጥም እንዲህ ይገልፀዋል ።
ተጋሩ ላይ ጦርነት ይቁም ብሎ ሲጮህ የነበረ ኦሮሞ ኦሮምያ ላይ ይቁም ሲባል ሚሳደብ ሚያጓራ ሚነጫነጭ ከሆነ ለትግራይ ሰላምን ተመኝቶ ለኦሮሞ እልቂትን ከተመኘ እነዚህ ስዎች ጀርባቸው ሊጠና ይገባል።
በመጪው 3ኛ ዙር ድርድር ሁለቱም ሃይሎች የህዝባችንን መከራ ታሳቢ በማድረግ ጦርነቱ በስላም እንዲቋጭ እንደሚያደርጉ ተስፋ እናደርጋለን ።
ሰላም ፈላጊው የኦሮሞ ህዝብ እና የኦሮሞ ህዝብ ወዳጆች መጪው ድርድር እንዲሳካ የሚቻለውን እገዛ እና ድጋፍ በማድረግ ሀገራችን ወደ ሰላም እንድትመለስ ጥረት እናድርግ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄኛው ደግሞ 100 ሚሊዮን አማራ ከአለማጣ ብቻ ተፈናቃሉ እያለ ነው😂
ዶላር ለመቀፈል የማይሰራ ዜና የለም
Forwarded from Addis Standard Amharic
ዜና: #በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ ችግር የኤች አይቪ ኤድስ ስርጭት እንዲስፋፋ፣ የፊስቱላ ተጠቂዎች ቁጥር እንዲጨምር አድርጓል - የክልሉ ጤና ቢሮ

ባለፉት ዓመታት የተፈጠሩ ግጭቶች እና መፈናቀሎች የኤች አይቪ ኤድሰ ስርጭት እንዲሰፋ አድርጓል ሲሉ በአማራ ክልል ጤና ቢሮ የኤች አይቪ ኤድስ ክትትል እና ግምገማ ባለሙያ መንግሥቱ መንገሻ ገልጸዋል።

በግጭት ወቅት አስገድዶ መደፈር እና ሌሎች ፆታዊ ጥቃቶች እንደሚኖሩ የተናገሩት ባለሙያው እንዲህ ዓይነት ሂደቶች ስርጭቱ እንዲሰፋ እያደረጉ መኾኑንም አመላክተዋል፡፡

በሌላ በኩል በክልሉ ያለው የፀጥታ ሁኔታና የግንዛቤ ማነስ የፊስቱላ ችግር ያለባቸው ሴቶች ቁጥር መጨመሩን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አስታውቋል፤ በአገር አቀፍ ደረጃ በፊስቱላ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር ወደ 140 ሺህ ያደገ ሲሆን በአማራ ክልል ደግሞ እስከ 39 ሺህ ይደርሳል ተብሏል።
https://wp.me/pfjhHd-19L
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ወቅቱ የ1953 (በተለምዶ የታህሳሱ ግርግር) ተብሎ
የሚጠራው የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ከሽፎ ፤ ንጉሡም ንግስናቸውን አስቀጥለው ... የመፈንቅለ መንግስቱ አመራርና ተሳታፊዎች
የሞተው ሞቶ የተረፈው
ችሎት ፊት እየቀረቡ ክርክር እያደረጉ በነበረበት ከራሞት በአንዱ...

መፈንቅለ መንግስቱን ደግፈው ንግግር አድርገዋል በሚል ከድሬዳዋ ታስረው ወደ ፊንፍኔ የተወሰዱት ተከሳሽ ችሎት ፊት ቀርበው የእምነት ክህደት ቃላቸውን እየሰጡ ነው ...

ዳኛው "ሠርተሃል ለተባለው ወንጀል ጥፋተኛ ነህ አይደለህም?" ሲል ጠየቀ። "የቱን ወንጀል?" አሉ ተከሳሽ ዳኛው ሰውየው ሠርተዋል የተባለውን የወንጀል ቃል በዚያ በተሰበሰበው ህዝብ ፊት ሊናገሩት አልወደዱምም አልደፈሩምምና "አንተ የሠራኸውን" ብለው ጠየቁ።
ተከሳሹም "እስቲ ወንጀል የተባለው ይነበብልኝ" ብለው አጥብቀው ይጠይቃሉ
..ይህን ጊዜ ዳኛው ሳይወዱ "ይሄን ጣሳ እግዚአብሔር ገላገለን፣ አወረደልን ማለትህን" ይሏቸውና "ለዚህ ጥፋተኛ ነህ አይደለህም?" ይሏቸዋል።
"የለም ተስተካክሎ ይጻፍልኝና እምነት ክህደቱን ልናገር" ይላሉ ዳኛው"የለም በዚሁ ላይ ጥፋተኛ ነኝ ወይ አይደለሁም በል" አሉ "ትክክለኛ ቃሌ ይጻፍና ነው እንጂ እንዲሁ ጥፋተኛ ነኝ አልልም" ብሎ ይመልሳሉ ሰውየው ...
"እሺ ምን ተብሎ ይስተካከል?" ሲሏቸው ... "ይህን የበሰበሰ የተጠረማመሰ አሮጌ ጣሳ እግዚአብሔር ገላገለን ነው ያልኩት..... " ሲሉ ዳኞች የተባለውን አልሰማንም ለማለት ጠረጴዛ ሥር ገብተው ተደበቁ። ... ጥቂት አቅማምተው ቆይተው በማመንታት "ይሄ ሰውዬ እብድ ነው። አማኑኤል ከአእምሮ በሽተኞች ጋር ይታከም" ብለው ላኳቸው ...

ምንጭ
"የታህሳሱ ግርግር እና መዘዙ"
ብርሀኑ አስረስ
ቢሊሌ የተሸጠችው ልጃገረድና ጀርመናዊው ልዑል በሚል በፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በደርጉ ከየካቲት መጽሄት ጥር 1983 ዓ/ም እትም ላይ ለህዝብ እንዲህ አስነብቦ ነበር።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Finfinne አስደናቂ ለውጥ ላይ ናት
የፊንፊኔን መሬት ለልማት እየተስጣቸው ያለው ኦሮሞን ሌተ ቀን ተረኛ ብለው ለሚሳደቡ ለሚያዋርዱ ስዎች ነው ዛሬም የቱለማ መሬት እጅ መንሻ አፍ ማዘግያ መሆኑን ቀጥሏል
በቅርቡ ሶስተኛ ዙር ድርድር ለማድረግ በአሜሪካን መንግሥት ግፊቶች እና ዝግጅቶች አሉ በቅርቡ ድርድሩ ይጀመራል የሚል ተስፋ አለ አፋን ኦሮሞ የፌዴራል ቋንቋ የማድረግ እና የፊንፊኔ የባለቤትነት ጥያቄ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ መዝጋት ያስፈልጋል ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዛሬም የቱለማን የተንጣለለ መሬት የሚኒባስ መግዣ እየሰጡ ማስነሳት ቀጥሏል ከጎኛም እና ከጎንዳር የሚመጡ ነብስ ገዳይ ቄስ ነን ባዮች የመሬት ዝርፊያ ማስቆም አልተቻለም
የኢኦተቤ የውስጥ ፈተናዎች
******
" የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአሁኑ ጊዜ በከባድ ፈተና ውስጥ እያለፈች ትገኛለች፤ እንደተነገረው የውጭው ፈተና ባይቀርላትም ከሱ በላይ ግን በውስጧ የሚነሡ ፈተናዎች ተልእኮዋን በአግባቡ እንዳትወጣ ዕንቅፋት ሆነውባታል፤ ከጥንት ጀምሮ የነበረ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ፣ የጸሊአ ሢመትና የጸሊአ ንዋይ መንፈሳዊ ባህሏ ተዘንግቶአል፤ በምትኩም ፍቅረ ሢመትና ፍቅረ ንዋይ ነግሦአል፤ መለያየትና መነቃቀፍ እየሰፉ መጥተዋል፣ ሃይማኖታችንንና ባህላችንን የማይወክሉ ኃይለ ቃላት፣ ኃላፊነት በጐደለው አገላለጽ እየተሰነዘሩ በጎቻችንን አስበርግገዋል፤ ድርጊቶቹ በበጎቻችን ዘንድ የነበረንን ተሰሚነትና ተደማጭነት ሊቀንሱብን እየተንደረደሩ ነው፡፡ "

ግንቦት 21 ቀን 2016 ቅዱስ ፓትርያርኩ በርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የተናገሩት
በአማራ ክልል ላሉ ተረጂዎች መድሃኒት ይዞ ሲጓዝ የነበረ አንድ የአሜሪካ ድርጅት ሾፌር በፋኖ ተገደለ፣ ፣ሌሎቹ የዕርዳታ ደርጅቱ ሰራተኞች ደግሞ መቁሰላቸውን ሜዲካል ቲምስ ኢንተርናሽናል አስታውቋል።
2024/09/21 05:45:20
Back to Top
HTML Embed Code: