Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዲያስፖራው እና መሬት ላይ ያለው ልዩነት ይሄ ነው
ከአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ፦
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
የአገው ህዝብ በኢትዮጵያ ውስጥ ገናና ታሪክ ያለውና ኢትዮጵያ የምትመካባቸውንና የምትኮራባቸውን ሰው ሰራሽ ሀብቶችን ያወረሰ ጥንታዊ ህዝብ ነው።

በመሆኑም የአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴ የአገው ህዝብ ራስን በራስ እንዲያስተዳድር  የጠየቀው ህገ-መንግስታዊና ዴሞክራሲያዊ ጥያቄ ወሰን የሚያካልለው አሁን በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሚባለው ክልል ሾር ተዋቅሮ ልዩ ብሔረሰብ ዞንነት ተሰጥቶት የሚገኘውን "የአዊ ብሔረሰብ ዞን  መሆኑን በአፅንዖት እየገለፀ ..

አንደንድ ንዋይ ፍቅ እና ስውር ተልዕኮ ያላቸው ግለሰቦችና ቡድኖች የአገው ህዝብ ጥያቄ ምላሽ እንዳያገኝና በህዝባችን ዘንድ ውዥንበር ለመፍጠር አፍራሽ የሆኑ ፕሮፓጋንዳዎችን፤ ለምሳሌ፦ አጉሻ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሚለውን የውሸት ስያሜና ሌሎችን እያሰራጩ ስለሆነ ..

ህዝባችን ለእነዚህ አካላት ጆሮ ከመስጠት በመቆጥብ የተጠየቀው ትክክለኛ የክልል ስያሜ "የአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት" የሚል መሆኑን ለአገው ህዝብ፣ ለብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች የአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴ በአክብሮት ያሳውቃል።

ታህሳስ 02 ቀን 2016 ዓ/ም
አገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴ
እንጅባራ፤ ኢትዮጵያ
.
.
.
.
ቹቹ ነሪ ይባላል ጅማ ውስጥ ተወልዶ ያደገ ጉራጌ ነው የኦሮሞን ህዝብ በፍፁም ልቡ ይጠላል ውጪ ሀገር ከሚኖሩ ከነዘመድኩን በቀለ ከነ አማራኪላ ከነ መምህር ፋንታሁን ዋቄ ከነ ሀብታሙ አያሌው ጋር በቅርበት ይሰራል የአማራ ፋኖ የኦሮሞን ህዝብ ቤተ ለቤት ጨፍጭፉ የኦሮሞን ህዝብ ዝረፉ ከኦሮሞ አትጋቡ በማለት የኦሮሞ ህዝብ በወለጋ አንገት እንዲቆረጥ ያስደረጉት ይሄ እና ዘመድኩን በቀለ ናቸው

ይሄ ግለሰብ ዛሬ ደሞ ኦሮሞን መስሎ የኦሮሞ ህዝብ ተነስ የኦሮሞ ብልፅግናን አጥፉ ብሎ ቅስቀሳ ጀምሯል የኦሮሞ ልጆች እና ወዳጆች የዚህን ግለሰብ አካውንት ሪፖርት በማድረግ ማዘጋት አለባቹ

ኢትዮጵያ ውስጥ ለጠፉ ጥፋቶች ብቸኛ ተጠያቂ አብይ አህመድ የሚደረገው ከአብይ አህመድ ጀርባ የኦሮሞ ህዝብ አለ ብለው ስለሚያስቡ ነውና

ኢትዮጵያ ለገባችበት ችግር የአማራ ፅንፈኛ የብልፅግና መንግሥት ሻቢያ ዲያስፖራው የሥልጣን ጥመኞች እንዲሁም የኢኮኖሚ አሻጥር እየሰራ ያለው እና ሮድ ማፕ ስጪው የብርሃኑ ነጋ ቡድን በዋና ነት ተጠያቂዎች ናቸው ።

ከፕሪቶርያው ስምምነት በኃላ ሀጢያቶችን በጠቅላላ ጠቅልለው ለአብይ አህመድ እና ለኦሮሞ ህዝብ ስጥተው የኦሮሞ ሥም የማጥፋት ሥራዎች በከፍተኛ ዘመቻ እየተሰሩ ይገኛሉ

የኦሮሞ ህዝብ አሁን የሚፈልገው የሁለት ወንድማማቾች መገዳደል ቆሞ ኦሮምያ ፀጥታ ተጠብቆ ወደ ትምህርት ልማት ወደ ንግድ መመለስ ነው።
ሌላው ብሄር ላይ ሲደረግ ጀግና እስይ በርቱ ቀጥሉበት ጨፍጭፋቸው

እራሳቸው ላይ ሲደረግ መንግሥት ጨፈጨፈን ጆኖሳይድ ፈፀመብን የሚል ለቅሶ ነው ያለው
አስደሳች ዜና
ለአመታት በፊንፊኔ ጎዳና በርካታ ችግሮች ለተጋፈጠው ለአንጋፋ ድምፃዊ ኢታና ቶለስ የቡራዩ ከተማ አስተዳደር ቤት በመስራት ለአርቲስቱ አስረክቧል። ለአርቲስቱ ድምጽ እና ድጋፍ ለአደረጋችሁ ወገኖች በሙሉ እንኳን ደስ ያላችሁ ፣ የቡራዩ ከተማ አስተዳዳር አመራሮች ለአደረጋችሁ ድጋፍም በአርቲስቱ ስም በክብር እናመሰግናለን🙏
ተጠርጣሪው ተይዟል!
******
ሰሞኑን ቦሌ አትላስ አካባቢ ዶ/ር እስራኤል ጥላሁን በተባለ ግለሰብ ላይ ተፈጸመ ከተባለው የግድያ ወንጀል ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪው ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ም/ል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ፤ የፖሊስ የምርመራ ወንጀል መዝገብን ጠቅሰው በተለይ ለትርታ እንደተናገሩት፤ በቀን 28/3/2016 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰአት ላይ ነው ዶ/ር እስራኤል ጥላሁን ወንጀሉ የተፈጸመበት። ወረዳ 4 ልዩ ስሙ አዲስ ህይወት ሆስፒታል አካባቢ ነው፡፡ ዶ/ር እስራኤል ያሽከረክራት የነበረችው ኮድ 3 የሰሌዳ ቁጥር 36734 አ.አ ሲኾን፤ በወቅቱ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3 የሰሌዳ ቁጥር 28177 የሆነ ቪትስ ተሽከርካሪ የያዘ ግለሰብ: የመኪና መስታወት- ስፖኪዮ ገጭቶ አመለጠኝ በሚል ከፍተኛ ድምጽ እያሰማ ከኋላ ይከተለው ነበር፡፡

ወደ 11፡20 አካባቢም ፋሲካ የመኪና መሸጫ የሚባል ቦታ ላይ ሲደርስ፤ በአካባቢው ያሉ ኑሯቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ዜጎች ‹‹ያዘው ያዘው›› የሚል ድምጽ በማሰማት ከፍተኛ ግርግርና ወከባ ሲፈጥሩ፤ በዚያን ሰአት ኮንስታብል ማክቤል ሮባ የተባለ የፖሊስ አባል፤ ለስራ በታጠቀው ታጣፊ ክላሽ ‹የመኪናውን ጎማውን መትቼ ለማስቆም› በሚል የተኮሰው ጥይት የዶ/ር እስራኤል ህይወት ሊያልፍ ችሏል›› በማለት ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ የምርመራ መዝገቡን ጠቅሰው፤ ለትርታ ተናግረዋል፡፡
አንዳንድ ግዜ ፖሊስ ወዲያውኑ መረጃ የማይሰጠው ከምርመራ ሒደቱ ጋር በተያያዘ የሚበላሹ ነገሮች ስለሚኖሩ እንደሆነም ኮማንደር ማርቆስ በተለይ ለትርታ በሰጡት ማብራሪያ ተናግረዋል፡፡ ቀጣይ የምርመራ መዝገቡን እያየንም መረጃዎችን ለህዝብ እንገልጻለን ብለዋል፡፡

(ራህማ መሐመድ)

ትርታ 97.6 FM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሞ ኦርቶዶክስ ሲኖዶስ ምስረታ በቅርብ ዘመን ምናየው ነው
ህዝቡ የምን ስጋ ነው የአህያ ነው
እያለ ጥያቄው አስመረረን😎

ህብረተሰብ መብላት ያቆመውን ስጋ ትክክለኛ ስጋ መሆኑን ለማሳየት ነጋዴዎች የበሬውን ጭራ ማሳየት ጀምረዋል
ባለሁለት ጠርዝ ሰይፍ
#Ethio_Forum እንደሴራ መሳሪያ
**

በታሪክ ሂደት ከማተሚያ ማሽን ፍብረካ ጀምሮ እስከ የኢንተርኔት ዓለም መፈጠር ድረስ ሚዲያ ፕሮፓጋንዳን ለማሰራጨት አዳዲስ እድሎችን ፈጥሯል፤ የህዝብን አመለካከት በመቀየር የጥፋትና የልማት ባህሪይ ለመቅረጽ አገልግሏል።

ይሁንና በዓለም ላይ ለእውነት እና ለሰላም የቆመ ሚዲያ ኖሮ አያውቅም። አሁንም የለም። ተፅእኖ ፈጣሪ የሚባሉት ሚዲያዎች ሳይቀሩ በዋነኝነት ለአገራቸውና አገራቸው ለምትከተለው ርዕዮተ ዓለም ጥብቅና የቆሙ ናቸው። በአገራቸው ውስጥ ደግሞ በፖለቲካ ፓርቲዎች ደጋፊነት የተከፋፈሉ ናቸው። ለምሳሌ CNN በዴሞክራቶችና ሪፕብሊካኖች መካከል ድልድይ ሆኜ የማገለግል ገለልተኛ ነኝ ቢልም ወደ ዴክራቲክ ፓርቲ ያጋደለ አቋም የሚያራምድ እንደሆነ የተረጋገጠ ነው። #BBC የሌበር ፖርቲ ደጋፊ ነው። ስለዚህ 'ገለልተኛ' የሚባል ቃል እንጂ ተግባር የለም። ልዩነቱ የምእራባውያን ሚዲያዎች ወገንተኛ #ፕሮፓጋንዳ በቀላሉ ለመረዳት የማይቻል መሆኑ ነው። በተለይም በአለም አቀፍ ጉዳዮች አዘጋገብ ፊት ለፊት ሲታይ እውነተኛና ሚዛናዊ ሲመስል ጠለቅ ብለው ሲረዱት ደግሞ የለየለት መሰሪ ሆኖ ይገኛል። ለአብነት በሩሲያ - ዩክሬን ጦርነት ዙሪያ የሚዘግቡትን በአጽንኦት መከታተል በቂ ምስል ይሰጣል።

በተመሳሳይም #Ethio_Forum የተባለው #የOnline ሚዲያ የምእራባውያንን የፕሮፓጋንዳ አዘጋገብ ስትራቴጂ ተረድቶ በመተግበር ላይ ይገኛል። እንደሚታወቀው ይህ ሚዲያ ሚዛናዊ በሚመስሉ (ግን ባልሆኑ) ዘገባዎቹ ቀላል የማይባል ተከታይ አፍርቷል። ለብዙዎችም የጋዜጠኝነትን ስነ ምግባር ጠብቆ በማስረጃ የተረጋገጡ እውነታዎችን ብቻ የሚዘግብ ገለልተኛ ሚዲያ ይመስላቸዋል። ይሁንና ጠለቅ ብለው ሲረዱት እንደዛ አይደለም።
* * ***
በፖለቲካ ዓለም አሸናፊነትን ለማረጋገጥ ሦስት ስትራቴጂዎችን በማቀናጀት ወይም በተናጠል መጠቀም የተለመደ ነው፡፡
👌 የመጀመሪያው በቅርብ ርቀት የሚገኘው የራስ አቅምን መጠቀም ነው። በጦርነትም ሆነ በፕሮፓጋንዳ ዘርፎች በቀጥታ ተሳትፎ የሚደረግበት ሲሆን እስከሕይወት መስዋዕትነት ሊጠይቅ ይችላል።

👌 ሁለተኛው ያነሰ ዋጋ የሚከፈልበት ነገር ግን ብዙ ጊዜና ጥረት፣ የላቀ እውቀትና ጥበብ የሚጠይቀው በሌሎች ጉልበትና የፕሮፓጋንዳ መሳሪያዎች መጠቀም ነው። የሌሎችን ህይወት፣ ጉልበትና ሚዲያ ለመጠቀም ኪስህ ወፍራም ጭንቅላትህ ምጡቅ መሆን አለበት፡፡ አለበለዚያ አደጋው "ተንጋልሎ ሲተፋ ታመልሶ ከአፋ" የሚሉት ዓይነት መሆኑ አይቀርም።

👌 ሦስተኛው ደግሞ ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት ስትራቴጂዎች አቀናጅቶ መጠቀም ነው፡፡
* * ***

#Ethio_Forum ከቤተ እምነት እስከ ዲያስፖራ የተዘረጋው ኃይል (የሁለተኛው ስትራቴጂ አስፈጻሚዎች) የፕሮፓጋንዳ ክንፍ/መሳሪያ እንደሆነ ዘገባዎቹ ያመለክታሉ። ይህም በአራት መንገዶች ነው።

አንደኛ - የሚደጉሙት ሴረኞች ሆን ብለው አቅደው፣ አቀናብረውና ውጤቱንም አልመው የሚያቀርቡለት ነው። በዚህ መንገድ ልክ እንደ #ተስፋዬ ገ/አብ ማስታወሻዎች የሚታወቁና የተደረጉ እውነታዎችን መነሻ በማድረግ አጠቃላይ መልዕክቱን ወደሚፈለገው ግብ በሚመራ አቅጣጫ አጉልቶ መዘገብ ነው።

ሁለተኛ - በመንግስት ወይም በሌላ #ታላሚ /ታርጌት የተደረገ አካል ወይም ባለስልጣን ጉዳት ያደርሳል ተብሎ የሚታሰብ ትክክለኛ መረጃን በማቀበል ሲሆን እንደአስፈላኂነቱ #ተቀሽቦ የሚቀርብ ነው።

ሦስተኛ - እነዚህ ወገኖች መረጃውን የሚልኩበት ቻነል/መንገድ በመቀየር ገለልተኛ ውስጥ አዋቂ መስለው የሚሰጡት ነው።

አራተኛ - ከላይ ከተጠቀሱት መንገዶች በተጣጣመ መልኩ የተመረጡ የአፍሪካ አምባገነኖች የህይወት ፍፃሜን ከአገራችን መሪዎች ባህሪይና ተግባር ጋር አቀራርቦ በመዘገብ "የእናንተም የነገ መጨረሻ ከዚህ የተለየ አይሆንም" ዓይነት የስነልቦና ፕሮፓጋንዳ መንዛት ነው።

ይህ በተጠናና በታቀደ መልኩ የሚካሄድ ፕሮፓጋንዳ #ስውር_ማሳመን (Subtle Persuasion) የሚጠቀም በመሆኑ ለብዙዎች ግልጽ አይሆንም:: ይልቅስ ብዙዎች ፍጹም እውነት እንደሚዘግብ በማመን ጥብቅና እንዲቆሙለት ያደርጋቸዋል::

በተያያዘም የተለያዩ ስትራቴጂዎችና የማስፈጸሚ ስልቶች ተንድፎለት የሚተገበረው #የEthio_Forum የፕሮፓጋንዳ ተግባር ቢያንስ አራት ግቦች የተቀረፁለት ይመስላሉ::

👍 አንደኛ - በህወሓት አመራር መካከል የተፈጠረውን ጎራ/ልዩነት ማጉላትና ማስፋት፣ (ይህም አለ የሚባለውን ክፍፍል እያፈራረቀ የህወሓት አመራርን ሁልጊዜ ከሌብነትና ከሌባ ተባባሪነት ጋር በማያያዝ ልዩነታቸውን ማስፋትና ህዝቡንም ተስፋ ማስቆረጥ ያለመ ነው)

👍 ሁለተኛ - የአማራ ክልል ባለሥልጣናትና የክልሉ የብልጽግና አመራሮች ግድያን በማጉላት ፍርሃት ማስረጽና ከመሞት ፋኖን መቀላቀል እንደሚገባ የመፍትሄ በር ማሳየት

👌 ሦስተኛ - የብልጽግናና የመከላከያ ሰራዊት አመራሮች (በተለይም ኦሮሞ የሆኑት) ውሸታሞችና እምነት የማይጣልባቸው ብሎም አገር ለመምራት እንደማይበቁ መቀስቀስ (ይህም ንግግሮቻቸውን በመቆራረጥና ከአውድ ውጭ ትርጉም በመስጠት ለስኬታማነቱ በስፋት እየሰራበት የሚገኝ ግብ ነው)

(** በመሰረቱ እኔ የፖለቲካ ውሸት ደጋፊ ባልሆንም ከሀሰት ውጭ ፖለቲካን ማሰብና መተርጎም አይቻልም። ግድም ነው።)

👍 አራተኛ - የአማራ ክልሉ ግጭት ከተቀሰቀሰበት ጊዜ ጀምሮ ወጥሮ እየሰራበት ያለው የፋኖ ታጣቂዎችን ጀግኖችና ብረት ለበስ ፍጡሮች አስመስሎ ማቅረብ ነው። ይህም ሠራዊቱና መንግስትን ድጋፍ ማሳጣት/ ከህዝብ መነጠል፣ ህዝቡ ቁጭ ብሎ ከሚሞትና ቅርሱም ከሚወድም ትግሉን እንዲቀላቀል መቀስቀስ፣ መከላከያና መንግስትን አቅመ ቢስ፣ ሁልጊዜ ተጠቂና በጭካኔ ተግባራት ላይ ብቻ የተሰማሩ ማስመሰል . . . ግብ ያካተተ ነው::

በተለይም ከትግራይ ተሞክሮ በመውሰድ የሰራዊቱ አባላት ሁልጊዜ የሚገድሉት ፋኖን ሳይሆን ሰላማዊውን ህዝብ እንደሆነ፣ እንደሚደፍሩ፣ ለቅርሶችና ለሰላማዊው ህዝብ እንደማያስቡ፣ የድሮን ጥቃቶችም ሰላማዊውን ህዝብ ብቻ እንደሚገድሉ . . . በማጉላት ህዝቡ ፋኖን እንደግፍና ከፋኖ ጎን እንዲሰለፍ ተደጋግሞ እየተሰራበት ነው::

በአጠቃላይ ህዝቡ ቁጭ ብሎ ከሚሞትና ቅርሱም ከሚወድም ትግሉን እንዲቀላቀል ማነሳሳት፣ መከላከያ ሁልጊዜ ተጠቂና በጭካኔ ተግባራት ላይ ብቻ የተሰማራ ማስመሰል፣ ከዚሁ ጋር ተያይዞም የመከላከያ ወታደሮች በየጊዜው በደፈጣ እንደሚገደሉ፤ በካምፖቻቸው እንደሚጠቁና የጦር መሳሪያ እንደሚቀሙ፣ ሰራዊቱን እየካዱ #ፋኖን እንደሚቀላቀሉ (ሌሎቻችሁም ተቀላቀሉ የሚል መልእክት አለው) በስፋት ማስጮህ ቁልፍ የፕሮፓጋንዳ ተግባር አድርጎ ወስዶታል። ውጤቶችን የሚያመለክቱ እንድምታዎችም እየታዩ ነው::

በሌላ በኩል መንግስት/ብልጽግና በስትራቴጂክ ስልትና እቅድ እንዲሁም በተገቢ ሰነዶች ታግዞ #የEthio_Forumን መሰል ሁለትና ከዚያ በላይ ስለት ያላቸው የፕሮፓጋንዳ ሰይፎች ለመስበር ሲንቀሳቀስ አይታይም:: ይልቅስ በተደጋጋሚ የሚደመጠው "በፕሮፓጋንዳ ዘርፍ ተበልጠናል" ሲል ነው:: መበለጥን ማወቅ ቁልፍ ጉዳይ ሆኖ መፍትሄ የማያስከትል ከሆነ ግን ትርጉም አልባ ነው:: ያውም ብቃቱም እውቀቱም ያላቸው ባለሙያዎች ከባንኩና ከታንኩ ጋር ሲደመር ተበለጥኩ ማለት #ሼም ነው::
እንድታውቁት ያህል❗️

ገዳ ባንክ 87.23 ሚሊዮን ብር ኪሳራ እንዳጋጠመው ከባንኩ ፕሬዚዳንት ተሰምቷል።

ፕሬዚዳንት አቶ ወልዴ ቡልቶ ባንካቸው የ87.23 ሚሊዮን ብር ኪሳራ እንዳስመዘገበ መናገራቸውን ብስራት ሬዲዬ ዘግቧል።ኪሳራው ጀማሪ ባንክ እንደመሆኑ የሚጠበቅና አነስተኛ ነዉ በማለትም ተገልጧል።ይህ በጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ላይ የተገለፀ ሲሆን ኘየባንኩ ሀብት 2.69 ቢሊዮን ብር መድረሱም ተነግሯል
እሬሳ በመስረቅ በማልቀስ እና ጎፈንድሚ በመስብስብ ከሚተዳደሩት የአማራ አክቲቪስቶች Amhara Aquila የሚባል ጩቤ አገጭ ሰሞኑን ቦሌ አካባቢ በጠራራ ፀሀይ የተገደለውን የኦሮሞ ብሄር ተወላጅ ዶ/ር እስራኤል ጥላሁንን አማራ ተገደለ ብሎ አስለቅሶ ጎፈንድሚ ስብስብ ሊበላ ሲል ኦሮሞ እንደሆነ ጎንፈንድሚ ከፍቶ መብላት እንደማይችል ተነግሮት እንዲያጠፋ ተደርጓል።
የኢትዮጵያ ህዝብ አስቸኳይ ርብርብ ልናደርግ ይገባል !!

"ከ1977 የባሰ ጊዜ መጣብን ...መሬት እህል አላበቅል አለ"

እናት #1፦ " ችግር በዛብኝ ፤ እራሴም እየዞረብኝ ነው። እግሬንም ማንቀሳቀስ አቅቶኛል። ልቤም እየደከመብኝ ነው። በረሃብ በችግር ምክንያት ነው እንዲህ የሆንኩት። "

እናት #2 ፦ " የዘራነው እህል ዝናብ ባለመኖሩ አሯል። በዚህ ምክንያት ተርበናል። እህቴም ሁለት ልጆቿን የምታበላቸው አጥታ ቆሎ ስታገኝ የእናት ነገር ሆኖባት ለራሷ ሳትበላ ለእነሱ እያካፈለች በረሃብ በቤቷ ደርቃ ነው የተገኘችው። እኔም አሁን የምበላው የለኝም ረሃብ ሲበረታብኝ ወደ ጎረቤት ሄጄ ቡናም ካገኘው እሱን ጠጥቼ ውላለሁ። "

እናት #3 ፦ " የ2 ዓመት ከ4 ወር መንታ ልጆችን ይዤ በረሃብ ተሰቃይቼ ነው ያለሁት። ለራሴ ተሰቃይቼ ልጆቹንም አሰቃየዋቸው። የምበላው አጥቼ ፆሜን ነው ተደፍቼ የማድረው። ለምኜ እንዳልበላ ልመናው የለም። ልጆቼ ጡቴን ሲጠቡኝ ልቤን ያንሰለስለኝና ያመኛል። ለሊቱን ሙሉ ሳቃስት ነው የማድረው። "

እናት #4 ፦ " ልጄ 8 አመቱ ነው ዘንድሮ ሁለተኛ ክፍል ጨርሶ ወደ 3ኛ ክፍል ያልፍ ነበር አሁን ግን ባጋጠመን ድርቅ ተቸግረን ትምህርቱን መማር አልቻለም። በጣም ተርበናል። ልጆቻንን ካገኙ ይበላሉ ካልሆነም ውሃ ጠጥተው ይውላሉ። በረሃብ ተሰቃየን። "

ድርቅ ባመጣው ረሃብ ምክንያት ተማሪዎችም ከትምህርት ገበታቸው ቀርተዋል።

ተማሪዎች ደብተርና እስክሪብቶ የሚገዛላቸው ስላጡ ወደ ትምህርት ቤት መሄድ አቁመዋል።

ወላጆች አይደለም ለእነሱ የትምህርት ቁሳቁስ ለማሟላትና ሊያስተምሯቸው ለሆዳቸውም መሆን አቅቷቸዋል። ከባድ ችግር ላይ ናቸው።

በድርቅ የተጠቁ ወገኖች ለረሃብ ማስታገሻ ከመሬት ስር እና ከእፀዋት ፍራፍሬ በመልቀም ህይወታቸውን ለማቆየት ሲጥሩም ተስተውሏል።

እናት ፦ " ልጆችን የማበላቸው አጥቼ ጨንቆኝ ለለቀማ ኑ እንሂድ ብያቸው በረሃብ ምክንያት ከትምህርት ቀርተዋል። ትንፋሻችንን ለማቆየት ኩዕንቲ እየለቀም ነው የምንበላው። መሬት እህል አላበቅል አለ፤ እንኳን እህል ኩዕንቲ አላበቅል አለ። ከ1977 የባሰ ጊዜ መጣብን፤ በረሃብ ምክንያት ልጆቼ ቤት ውስጥ ታጥፈው እየዋሉ ነው። "

እናት ፦ " ይህ መሬት ጤፍ ያበቅል ነበር አሁን ግን ጊዜ ከዳን "

እናት ፦ " ጠኔና ረሃብ ካጋጠመን በኃላ ከፍተኛ ችግር ላይ ነው ያለነው። ኩዕንቲ እንኳን የሚለቅመው አይኑ በደንብ የሚያይ ነው። ይህን ለመብላትም ጥርስ ያስፈልጋል። "

ድርቁ ሰው ላይ እያደረሰ ካለው ጉዳት በተጨማሪ እንስሳት የሚበሉትን አጥተው እየሞቱ ነው።

በትግራይ ውስጥ የነበረው ደም አፋሳሽ አስከፊ ጦርነት ፣ በክረምቱ ዝናብ አለመኖር፣ ወቅቱን ያልጠበቀው ዝናብ፣ እንዲሁም የአንበጣ መንጋ ተዳምሮ ህዝቡን የከፋ ችግር ላይ ጥሎታል። እንደ ክልሉ አስተዳደር መረጃ ከሆነ 2 ሚሊዮን ሰው ለረሃብ ተጋልጧል።

መረጃው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ነው።
የአገው ህዝብ ታሪካዊ አመጣጥ የዛሬይቱ ኢትዮጲያ ኅዳር 27 & ታኅሳስ 4 / 11 /1984

የአገውን ህዝብ አመጣጥ የሚያወሱ ታሪካዊ መረጃዎች አያሌ ናቸው። ከእነዚሁ በመነሳት ስለ አገው ብዙ ማለት ይቻላል። የአገዎች አባት ከቀዳማዊ ሚኒሊክ ጋራ ኢትዮጵያ የገባው የንጉሥ ዳዊት የልጅ ልጅ የይትርሃም ልጅ አዲል ነው። የአገው ህዝብ ስያሜ ከሚኖርባቸው ቦታዎች ጋር የተጣመረ ነው። ይሄውም በወሎ የላስታ አገው፤ በጎጃም የጎላ ዳሞት አገው ፤ በኤርትራ የሃልሃል በጎስ አገው በመባል ነው።

ይህ ቀደም ብሎ አንዳንድ ጸሃፍት ያስቀመጡት አከፋፈል ነው። ሌላው ጥናት ደግሞ ከላስታ አከባቢ ተነስተው በጎንደር ክፍለ ሀገር በጃናሞራ ፤ በሻህላ ፤ በሮጋይ በየምት ላለዋሪ አከባቢዎች እንደሰፈሩ ይገለጻል። በኢትየጵያ እኒስቲትዮት በተገኘው መረጃ ደግሞ አገዎች በወሎ በጎንደር በጎጃም በኤርትራ ያሉ መሆናቸው ተጠቅሶ በስያሜ ከቀድሞው የተለየ መሆኑን እንረዳለን። በወሎ ዋግ በጎንደር ቅማንት በጎጃም አገው በኤርትራ ብሌን በመባል ይጠራሉ። ሌላው ስለ አገው የሚጠቅሱ መረጃዎች ታሪካዊ አመጣጡን የሚጠቅስ ነው። በመረጃዎቹ መሠረት አገዎቹ ከሰለሞናዊ ስርዎ መንግሥት አስቀድመው በኢትየጵያ ምድር የነበሩ እንደነበር እንረዳለን። እንዲሁም አገዎች የኩሽ ቋንቋ ተናጋሪና የእህልን ዘር ለመጀመሪያ ጊዜ አምጥተው በኢትየጵያ ምድር እንዲራባ ያደረጉ አባቶች ናቸው።

ቀደም ብሎ ላስታ አገው ዳሞት አገው ሃልሃል በጎስ አገው የነበረው ቆይቶ ዋግ አዊ ቅማንት ብሌን መባሉ በራሱ አገውነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እንዴት ለውጥና ስያሜ መቀያየሩን የሚገልጽ ነው። ትናንት አንድ ስም ነበረን( አገው!!!!!)
ዛሬ ወደ ቀደመ አንድነታችን መጠሪያችን ለመመለስ የምናደርገውን ትግል የሚኮንኑት የኢትየጵያን እድገት የማይፈልጉ ናቸው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከስንት ትግል በኃላ የአገው ህዝብ እራስን በራስ ማስተዳደር ጥያቄ ገፍቶ መጥቶ ከጫፍ ስለደረስ ልንደግፋቸው ይገባል

የአገው ሙዚቃ by Mekuanint melese on EBS
2024/09/24 21:32:08
Back to Top
HTML Embed Code: