Telegram Web Link
አሰለሙ አሌይኩም ወረህመቱለህ ወበረከቱሁ
ይሄ ቸናል ሙስሊሞችን ለማስተማር እና ለመዝናናት የተከፈተ ቸናል ነው
የንቴ ወይም የንች ምርጫ ነው የተመቸህን መምረጥ 👎👎👎👎👎👎👎👎👎👎👎👎
Forwarded from ﷽ህብረ - ሙስሊም 2⃣ (عبد الجلال مانو محمد)
የቁርኣን አሰባሰብ

ገቢር አንድ

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።

75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ

"ቁርኣን" قُرْءَان ማለት "በልብ ታፍዞ በምላስ የሚነበነብ መነባነብ" ማለት ሲሆን ይህም ቁርኣን አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን"ﷺ" የሚያስቀራቸው ቂራኣት ነው፦
2፥252 *እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ አንቀጾች ናቸው*፤ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَ
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75:18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*። فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَه
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ

"ማንበቡ" ለሚለው ቃል የገባው "ቁርኣነሁ" َقُرْآنَهُ ሲሆን የግስ መደብ ነው፤ የስም መደቡ ደግሞ "ቁርኣን" قُرْءَان ነው፤ ይህ የሚነበበው አንቀጽ የአላህ የራሱ ንግግር ስለሆነ አላህ በመጀመሪያ መደብ "አያቱና" آيَاتُنَا ማለትም "አንቀጾቻችን" በማለት ይናገራል፦
46፥7 *በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ* እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱትን «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ

"ቃሪእ" قَارِئ‎ ማለት "በልብ አፍዞ በምላስ አነብናቢ"reciter" ማለት ነው፤ የቃሪእ ብዙ ቁጥር "ቁርራ" قُرَّاء ነው፤ አንድ ቃሪ የሆነ ሰው ቁርኣንን ሲቀራ አዳማጩ የሚያደምጠው የአላህን ንግግር ነው፦
7፥204 *ቁርኣንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፤ ጸጥም በሉ፤ ይታዘንላችኋልና*፡፡ وَإِذَا قُرِئَ الْقُرْآنُ فَاسْتَمِعُوا لَهُ وَأَنصِتُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
9፥6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *የአላህን ንግግር ይሰማ ዘንድ አስጠጋው*፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ

አምላካችን አላህ ይህንን የእርሱን ንግግር ነብያችን"ﷺ" በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነው ያነቡት ዘንድ ቀስ በቀስ አወረደው፦
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው*፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው፡፡ وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا

ይህ የአላህ ንግግር በሁለት መልኩ ተሰብስቧል፤ አንዱ በሰዎች ልብ ውስጥ በመታፈዝ ደረጃ ሲሆን ሁለተኛው በጽሑፍ በመጻፍ ደረጃ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ ጥርስና ምላሱን እየነቀስን እንመልከት፦

@hebre_muslim
Forwarded from Qualitymovbot
እኔና ጓደኞቼን ያስደሰተ እናንተንም ማስደሰት የሚፈልግ ልዩ የሴቶችን ፍላጎት በሚገባ ያሟላ ምርጥ ቻናል ነው እና...
Forwarded from ﷽ህብረ - ሙስሊም 2⃣ (عبد الجلال مانو محمد)
ነጥብ አንድ
"ዚክር"
“ዚክር” ذِكْر የሚለው ቃል “ዘከረ” ذَكَرَ ማለትም “አስታወሰ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስታወስ”memorization" ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ ቁርኣን በልብ እንዲታፈዝ አግርቶታል፦
54፥17 *ቁርኣንንም ለማስታወስ በእርግጥ አገራነው፡፡ አስታዋሽም አለን?* وَلَقَدْ يَسَّرْنَا ٱلْقُرْءَانَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِن مُّدَّكِرٍۢ

አላህ፦ እኔ ቁርኣንን በቃላችሁ እንድትዙት ገር አርጌዋለው፤ ሙደኪር የት አለ? ብሎ ይጠይቃል፤ "ሙደኪር" مُّدَّكِرٍۢ ማለት "አስታዋሽ"Memorizer" ማለት ነው፤ አላህ ቁርአንን በቀልባችን እንድናፍዘው ብቻ ሳይሆን ስንቀራው በምላስ እንዲቀል እና በዐረቢኛው ቋንቋ እንድንገነዘበው አግርቶታል፦
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّآ أَنزَلْنَٰهُ قُرْءَٰنًا عَرَبِيًّۭا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
44፥58 *ቁርአኑን በምላስህ ያገራነው ይገነዘቡ ዘንድ ነው*። فَإِنَّمَا يَسَّرْنَاهُ بِلِسَانِكَ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
And indeed, We have eased the Qur’an in your tongue that they might be reminded.

“ዩሥራ” يُسْرَىٰ ማለት “ገር” ወይም “ቀላል” ማለት ሲሆን በልብ ለማስታወስ፣ በምላስ ላይ ለመቅራት፣ በቋንቋው ለመረዳት አግርቶታል። “ሊሣን” لِسَان የሚለው ቃል “ምላስ” ወይም “ቋንቋ” ማለት ነው፤ አላህ ቁርአንን በልባችን እንደሚሰበስበው ቃል ገብቶልናል፦
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 4, ሐዲስ 166
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"በአላህ አዘ ወጀል ንግግር፦ "በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ" ነብዩ"ﷺ" ጂብሪል ወደ እሳቸው ሲያወርድ ምላሳቸውና ከንፈራቸውን ለማንበብ በማንበብ ያላውሱ ስለነበር ነው፤ ይህ ችግር አልፎ አልፎ ይታይ ነበርና፤ አላህ ተዓላ፦ "በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ" የሚለውን አወረደ፤ "በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና" ብሎ ሰበሰበው፤ በእርግጥም በልብህ ውስጥ እንድትቀራው እንጠብቀዋለን አንተም ትቀራዋለህ" ማለት ነው፤ "ባነበብነውም ጊዜ ካለቀ በኋላ ንባቡን ተከተል፣ ከዚያም ማብራራቱ በእኛ ላይ ነው" ማለት "በምላስህ ላይ ማስቀመጡ በእኛ ላይ ነው" ማለት ነው፤ ጂብሪል ወደ እርሳቸው በሚመጣ ጊዜ ዝም ይላሉ፤ ከእርሳቸው በተለየ ጊዜ አላህ ቃል እንደገባላቸው ይቀራሉ*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، فِي قَوْلِهِ عَزَّ وَجَلَّ ‏{‏ لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ‏}‏ قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِذَا نَزَلَ عَلَيْهِ جِبْرِيلُ بِالْوَحْىِ كَانَ مِمَّا يُحَرِّكُ بِهِ لِسَانَهُ وَشَفَتَيْهِ فَيَشْتَدُّ عَلَيْهِ فَكَانَ ذَلِكَ يُعْرَفُ مِنْهُ فَأَنْزَلَ اللَّهُ تَعَالَى ‏{‏ لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ لِتَعْجَلَ بِهِ‏}‏ أَخْذَهُ ‏{‏ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ‏}‏ إِنَّ عَلَيْنَا أَنْ نَجْمَعَهُ فِي صَدْرِكَ ‏.‏ وَقُرْآنَهُ فَتَقْرَأُهُ ‏{‏ فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ‏}‏ قَالَ أَنْزَلْنَاهُ فَاسْتَمِعْ لَهُ ‏{‏ إِنَّ عَلَيْنَا بَيَانَهُ‏}‏ أَنْ نُبَيِّنَهُ بِلِسَانِكَ فَكَانَ إِذَا أَتَاهُ جِبْرِيلُ أَطْرَقَ فَإِذَا ذَهَبَ قَرَأَهُ كَمَا وَعَدَهُ اللَّهُ ‏
Forwarded from 😍habibi😍
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ደብሮታል? በምንስ ፈታ ልበል ብለው አስበዋል? እንግዲያውስ እኛጋ መፍትሄ አለ ከናተ_ተርፎ_ለወዳጅ_የሚተርፍ_ቀልዶች_አሉን ከታች ያሉትን ሊንኮች መርጠው ይቀላቀሉን!
👇👇👇👇👇
https://www.tg-me.com/joinchat-hw2PVwT-Gc02Yjg0
Forwarded from ﷽ህብረ - ሙስሊም 2⃣ (عبد الجلال مانو محمد)
በአሰባሰቡ ጉዳይ ላይ ሚሽነሪዎች የሚያነሱት የመርሳት ጉዳይ ነው፤ አንድ ነብይ ማንኛውም ሰው እንደሚዘነጋ ይዘነጋል፤ አደም፣ ሙሳ፣ ነብያችንም"ﷺ" ቢሆኑ ይረሳሉ፦
20፥115 ወደ አደምም ከዚህ በፊት ኪዳንን በእርግጥ አወረድን፡፡ *ረሳም*፡፡ ለእርሱም ቆራጥነትን አላገኘንለትም፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَا إِلَىٰ آدَمَ مِن قَبْلُ فَنَسِيَ وَلَمْ نَجِدْ لَهُ عَزْمًا
18፥73 *«በረሳሁት ነገር አትያዘኝ፡፡ ከነገሬም ችግርን አታሸክመኝ»* አለው፡፡ قَالَ لَا تُؤَاخِذْنِى بِمَا نَسِيتُ وَلَا تُرْهِقْنِى مِنْ أَمْرِى عُسْرًۭا
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1260 
ዐብደላህ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሶላት ላይ ይጨምሩ ወይም ይቀንሱ ነበር፤ ኢብራሂምም፦ "ይህ መወዛገብ ከእኔ ነው" አለ፤ እንዲህ አለ፦ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንዳንድ ጊዜ ሶላት ላይ ይጨምራሉን? እርሳቸውም፦ "እኔ ሰው ብቻ ነኝ፤ እናንተ እንደምትረሱ እኔም እረሳለው፤ ማንም ከረሳ ሁለት ረከዐት ይስገድ። ከዚያም ነብዩ"ﷺ" ተመልሰው ሁለቴ ሰገዱ*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ صَلَّى رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فَزَادَ أَوْ نَقَصَ - قَالَ إِبْرَاهِيمُ وَالْوَهْمُ مِنِّي - فَقِيلَ لَهُ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَزِيدَ فِي الصَّلاَةِ شَىْءٌ قَالَ ‏ "‏ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ أَنْسَى كَمَا تَنْسَوْنَ فَإِذَا نَسِيَ أَحَدُكُمْ فَلْيَسْجُدْ سَجْدَتَيْنِ وَهُوَ جَالِسٌ ‏"‏ ‏.‏ ثُمَّ تَحَوَّلَ النَّبِيُّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فَسَجَدَ سَجْدَتَيْنِ ‏.‏

እዚህ ሐዲስ ላይ ነብያችን"ﷺ" እኔ ሰው ብቻ ነኝ፤ እናንተ እንደምትረሱት እኔም እረሳለው" ያሉት ሶላት ላይ ረከዐትን መጨመርና መቀነስ እንጂ በፍጹም ስለ ቁርኣን መርሳት ሽታው እንኳን የለም። ሌላው ሂስ ይህ ሐዲስ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 62
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አንድ ሰው በሌሊት ሱራህን ሲቀራ እና እንዲህ ሲል ሰምተውታል፦ "የአላህ ምህረት በእርሱ ላይ ይሁን! የረሳኃትን እንዲህና እንዲያ የሚሉ ከሱራህ አንቀጽ አስታወሰኝ*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ سَمِعَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم رَجُلاً يَقْرَأُ فِي سُورَةٍ بِاللَّيْلِ فَقَالَ ‏ "‏ يَرْحَمُهُ اللَّهُ لَقَدْ أَذْكَرَنِي كَذَا وَكَذَا آيَةً كُنْتُ أُنْسِيتُهَا مِنْ سُورَةِ كَذَا وَكَذَا ‏"‌‏.‏

ሐዲሱ ላይ እረሳሁት የሚለው ሰው በሌሊት ሲቀራ የነበረው ሰው እንጂ እርሳቸው አይደሉም።
ሲቀጥል የሐዲሱ አርስት ላይ፦ "የቁርኣን መርሳት እና "እንዲህና እንዲያ የሚሉ አንቀጽ እረሳሁኝ" የሚል" بَابُ نِسْيَانِ الْقُرْآنِ وَهَلْ يَقُولُ نَسِيتُ آيَةَ كَذَا وَكَذَا
ተብሎ ተቀምጧል።
ሢሰልስ በሌሎች ሐዲሶች ላይ እንዲህና እንዲያ የሚሉ አናቅጽ የሚረሳው ማን እንደሆነ በስፋት ተብራርቷል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 63
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ *"ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ "ለምን ከእነርሱ አንዱ፦ "እንዲህና እንዲያ የሚሉ አናቅጽ እረስቻለው ይላል? በእርግጥም እረስቶታል*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ مَا لأَحَدِهِمْ يَقُولُ نَسِيتُ آيَةَ كَيْتَ وَكَيْتَ‏.‏ بَلْ هُوَ نُسِّيَ ‏"‌‏.‏
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 54
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ *"ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ "አሳፋሪ ነገር ከእነርሱ አንዱ፦ "እንዲህና እንዲያ የሚሉ የቁርኣን አናቅጽ እረስቻለው" የሚል ነው፤ በእርግጥም እረስቶታል፤ ቁርኣንን ከግመል ፍጥነት ይልቅ ከሰው ልብ ያመልጣልና በደንብ ያዙት*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ بِئْسَ مَا لأَحَدِهِمْ أَنْ يَقُولَ نَسِيتُ آيَةَ كَيْتَ وَكَيْتَ بَلْ نُسِّيَ، وَاسْتَذْكِرُوا الْقُرْآنَ فَإِنَّهُ أَشَدُّ تَفَصِّيًا مِنْ صُدُورِ الرِّجَالِ مِنَ النَّعَمِ ‏

ሲያረብብ አምላካችን አላህ ቁርኣንን ለእርሳቸው አስቀርቶ እንደማይረሱት ቃል ገብቷል፦
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
87፥7 *አላህ ከሻው በስተቀር*፡፡ እርሱ ግልጹን የሚሸሸገውንም ሁሉ ያውቃልና፡፡ إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّهُ يَعْلَمُ الْجَهْرَ وَمَا يَخْفَىٰ

"አላህ ከሻው በስተቀር" ማለት አላህ አንድን አንቀጽ በማስረሳት በሌላ አንቀጽ ከመለወጥ በስተቀር ማለት ነው፤ ይህ ነሥኽ ይባላል፤ “ነሥኽ” نسخ ማለት “ሽረት”abrogation” ማለት ሲሆን ይህም ሽረት አንደኛው “ናሢኽ” الناسخ ማለትም “ሻሪ አንቀጽ”Abrogator” ሲሆን ሁለተኛው “መንሡኽ” المنسوخ ማለትም “ተሻሪ አንቀጽ”Abrogated” ነው፦
2፥106 *ከአንቀጽ ብንለውጥ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከእርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን*፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ መኾኑን አታውቅምን? مَا نَنسَخْ مِنْ آيَةٍ أَوْ نُنسِهَا نَأْتِ بِخَيْرٍ مِّنْهَا أَوْ مِثْلِهَا ۗ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
Forwarded from ﷽ህብረ - ሙስሊም 2⃣ (عبد الجلال مانو محمد) via @BestApps1bot
በተቻለህ አቅም ምንም ነገር ስታደርግ በግማሽ ልብ ሆነህ እያመነታህ መሆን የለበትም፤ ስታመነታ ብዙ ነገር ያመልጥሀል፣ ሰዎች ባንተ እርግጠኛ መሆን አይችሉም።

ልበሙሉ ከሆንክ ግን ስህተት እንኳን ብትሰራ በሌላ ልበሙሉ ተግባር ስህተትህን ታስተካክላለህ። የሚያመነታ ሰው ሁለት ቦታ ስለሚረግጥ ከአንዱም ሳይሆን ከመንገድ ይቀራል።


𝐋𝐈𝐉 𝐀𝐁𝐃𝐈 @hebre_muslim
የእናንተው ምርጥ ጓደኛ!
Forwarded from ሀላል ፍቅር 2 (عبد الجلال مانو محمد) via @BestApps1bot
ውስጣዊ ተነሳሽነት ይኑረን ! በውጫዊ ሀይል አንመራ
አንተ እስካልፈቀድክለት ድረስ ማንም ሰው የበታችነት ስሜት እንዲሰማህ ሊያደርግ አይችልም

ᴊᴏɪɴ ᴜs @hebre_muslim
@hebre_muslim
Forwarded from ሀላል ፍቅር 2 (عبد الجلال مانو محمد) via @BestApps1bot
🌨'የ ሀያ አንደኛው ክፍለዘመን ሰነፎች የማይፅፉ ወይም የማያነቡ አይደሉም ከትናንት የማይማሩ ናቸው፤ ቢማሩ እንኳን ወደ ህይወታቸው የማይተገብሩ ናቸው' ይለናል ኤልቪን ቶፍለር የተባለ ደራሲ።

የምትወደውን ስራ የማትሰራው ባይሳካ ምን ይውጠኛል ብለህ ነዋ? ወደ ሀገሬ ገብቼ የራሴን ስራ እሰራለው ብለሽ ለረጅም ጊዜ ያመነታሺው ራስሽን ተጠራጥረሽ ነዋ? ግን ታሪክ እንደሚነግረን ከፈጣሪያቸው ቀጥሎ ራሳቸውን የሚያምኑ ሰዎች ያልጨበጡት ስኬት ያልወጡት ከፍታ እንደሌለ ነው። ከታሪክ እንማር! 😉

ᴊᴏɪɴ ᴜs @hebre_muslim
@hebre_muslim
Forwarded from ﷽ህብረ - ሙስሊም 2⃣ (عبد الجلال مانو محمد)
የቁርኣን አሰባሰብ

ገቢር ሁለት

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።

75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ

ነጥብ ሁለት
"ሙስሐፍ"
አምላካችም አላህ ቁርኣንን በነብያችን"ﷺ" ልብ ላይ ያወረደው መነባነብ እንጂ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ አላወረደም፦
26፥194 ከአስስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *በልብህ ላይ አወረደው*፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
2፥97 *በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ
6፥7 *በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድን እና በእጆቻቸው በነኩት ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር*፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَابًا فِي قِرْطَاسٍ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ

“ቂርጧስ” قِرْطَاس ማለት በብራና የተጻፈ “ወረቀት” ነው፤ ቁርኣን በዚህ ቁስ ተጽፎ አልወረደም፤ ወደ ነብያችን"ﷺ" ልብ የተወረደው መጽሐፍ ወሕይ ወይም ተንዚል ነው፦
7፥2 *ይህ ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው፡፡ በደረትህም ውስጥ ከእርሱ ጭንቀት አይኑር*፡፡ كِتَابٌ أُنزِلَ إِلَيْكَ فَلَا يَكُن فِي صَدْرِكَ حَرَجٌ مِّنْهُ لِتُنذِرَ بِهِ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ

"ሙስሐፍ" مُصْحَف ማለት "የቁርአን ጥራዝ" ማለት ነው፤ ይህም ቁስ ብራና፣ ሰሌን፣ ስስ ድንጋይ፣ ሰሌዳ፣ የበግ አጥንት፣ የዘንባባ ቅርፊት፣ የቴምር ቅጠል፣ የከብት ቆዳ የመሳሰሉት ነው፤ ቁርኣን በነብያችን"ﷺ" የሕይወት ዘመን በተለያዩ ቁስ"Heterogeneous material" ማለትም በብራና፣ በሰሌን፣ በስስ ድንጋይ፣ በሰሌዳ፣ በበግ አጥንት፣ በዘንባባ ቅርፊት፣ በቴምር ቅጠል፣ በከብት ቆዳ በመሳሰሉት ላይ ተጻፈ። ነብያችን"ﷺ" ከስር ከስር የሚያጽፏቸው 48 የሚያክሉ ጸሐፊዎች እነ አቡበከር፣ ኡመር፣ ኡስማን፣ ዐሊይ፣ ዙበይር፣ ኡበይ፣ ሙአዊያህ፣ ዘይድ ኢብኑ ሣቢት ወዘተ ነበሯቸው። በጽሑፍ ደረጃም"graphic form" በዚህ መልኩ ተሰብስቧል፤ ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
ዛደል መዓድ መጽሐፍ 1 ቁጥር 117

ዋና ዋና ሰብሳቢዎቹ ኡባይ፣ ሙዐዝ ኢብኑ ጀበል፣ ዘይድ ኢብኑ ሣቢት እና አቡ ዘይድ ናቸው፦
ኢማም ቡኻሪይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 25
ቃታዳህ እንደተረከው፤ እኔ አነሥ ኢብኑ ማሊክን"ረ.ዐ"፦ *"በነብዩ"ﷺ" የሕይወት ዘመን ቁርአንን የሰበሰቡት እነማን ናቸው? ብዬ ጠየኩት፤ እርሱም፦ "ሁሉም ከአንሷር ኡባይ፣ ሙዐዝ ኢብኑ ጀበል፣ ዘይድ ኢብኑ ሣቢት እና አቡ ዘይድ ናቸው" ብሎ መለሰልኝ*። حَدَّثَنَا قَتَادَةُ، قَالَ سَأَلْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ مَنْ جَمَعَ الْقُرْآنَ عَلَى عَهْدِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ أَرْبَعَةٌ كُلُّهُمْ مِنَ الأَنْصَارِ أُبَىُّ بْنُ كَعْبٍ وَمُعَاذُ بْنُ جَبَلٍ، وَزَيْدُ بْنُ ثَابِتٍ، وَأَبُو زَيْدٍ‏.‏
ኢማም ቡኻሪይ: መጽሐፍ 63, ሐዲስ 36
ቃታዳህ እንደተረከው፤ አነሥ"ረ.ዐ" እንደተናገረው፦ *"ቁርኣን በነብዩ"ﷺ" የሕይወት ዘመን በአራቱ ሰዎች ተሰብስቧል፤ ሁሉም ከአንሷር ኡባይ፣ ሙዐዝ ኢብኑ ጀበል፣ አቡ ዘይድ እና ዘይድ ኢብኑ ሣቢት ናቸው*። عَنْ قَتَادَةَ، عَنْ أَنَسٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ جَمَعَ الْقُرْآنَ عَلَى عَهْدِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَرْبَعَةٌ، كُلُّهُمْ مِنَ الأَنْصَارِ أُبَىٌّ، وَمُعَاذُ بْنُ جَبَلٍ، وَأَبُو زَيْدٍ، وَزَيْدُ بْنُ ثَابِتٍ‏.‏
ኢማም ቡኻሪይ: መጽሐፍ 63, ሐዲስ 26
አነሥ"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ *"ቁርኣን ነብዩ"ﷺ" በሞቱ ጊዜ በአራቱ ሰዎች እንጂ አልተሰበሰበም፤ እነርሱም፦ አቡ አድ-ደርዳ(ኡባይ)፤ ሙዐዝ ኢብኑ ጀበል፣ ዘይድ ኢብኑ ሣቢት እና አቡ ዘይድ ናቸው*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ مَاتَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم وَلَمْ يَجْمَعِ الْقُرْآنَ غَيْرُ أَرْبَعَةٍ أَبُو الدَّرْدَاءِ وَمُعَاذُ بْنُ جَبَلٍ وَزَيْدُ بْنُ ثَابِتٍ وَأَبُو زَيْد
Forwarded from 😍habibi😍
😍ሀላሎን የሚገልፁበት ቃል ይፈልጋሉ በተጨማሪም በጣም ደስ የሚሉ አጫጭር ግጥሞኝ ማግኘት ከፈለጉ ወደ ቻናላችን ይግቡ።

😍😍ሀላሎን በሚገርም ግጥም መግለፅ ከፈለጉ እንግዲህ ወደ ቻናላችን መግባት ብቻ ነው ሚጠበቅባችሁ❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
Forwarded from ﷽ህብረ - ሙስሊም 2⃣ (عبد الجلال مانو محمد)
ይህ በተለያየ ቁስ ማለትም በብራና፣ በሰሌን፣ በስስ ድንጋይ፣ በሰሌዳ፣ በበግ አጥንት፣ በዘንባባ ቅርፊት፣ በቴምር ቅጠል፣ በከብት ቆዳ በመሳሰሉት ላይ የነበረው የቁርኣን ጥራዝ በአንድ ቁስ"homogeneous material" ላይ ተቀመጠ፤ ይህ መርሃ-ግብር በየማማህ ፍልሚያ ብዙዎች ቃሪእዎች ስለሞቱ በዑመር አሳቢነትና በአቡ በከር መሪነት ዘይድ ኢብኑ ሳቢት ከተለያየ ጥራዝ በመሰብስብ በቃሪእዎች ልብ ካለው ጋር እያመሳከረ የሱራዎቹን ቅድመ-ተከለተል ጂብሪል በተናገረበት፣ ነቢያችን"ﷺ" ባስተላለፉበት፣ ሰሃባዎች ባፈዙበት ቅድመ-ተከተል ማለትም ከሱረቱል ፋቲሐህ እስከ ሱረቱ አን-ናስ በአንድ ቅጸ-ጥራዝ"one volume" ላይ ተጠርዞ እንዲቀመጥ አደረገው።
ይህ ወጥ አንድ ቅጸ-ጥራዝ"codex" አቡ በከር ዘንድ እስኪሞት ድረስ ተቀመጠ፤ ከዚያም ዑመር ዘንድ እስከ ሕይወቱ ማብቂያ ተቀመጠ፤ ከዚያም በስተመጨረሻ የዑመር ልጅ ሐፍሷህ ዘንድ ተቀመጠ፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 8
ዘይድ ኢብኑ ሳቢት እንደተረከው"ረ.ዐ."፦ *"የየማማህ ሕዝቦች በተገደሉ ጊዜ አቡ በከር ወደ እርሱ እንድመጣ ላከብኝ። ወደ እርሱ ስሄድ ዑመር ኢብኑል ኸጧብ ከእርሱ ጋር ተቀምጧል*፤ አቡ በከርም"ረ.ዐ." እንዲህ አለኝ፦ *ዑመር ወደ እኔ መጥቶ እንዲህ አለ፦ በየማማህ ፍልሚያ አብዛኛውን የቁርኣን ቃሪእዎች ተገለዋል፤ በሌሎች የፍልሚያ መስኮች የበለጠ ከባድ ግድያ በቃሪእዎቹ ሊፈጸሙ እንደሚችሉ እና ከቁርኣን ብዙ እንዳይጠፋ እሰጋለሁ፤ ስለዚህ ቁርኣን እንዲሰበሰብ እንድታዝ አበረታታካለው*። እኔም ለዑመር፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ያላደረጉትን ነገር እንዴት ላደርግ እችላለው? አልኩት፤ ዑመርም፦ "በአላህ ይሁንብህ! ይህ ሰናይ መርሃ-ግብር ነው" አለ። አላህም በዚህ ጉዳይ ልቤን እስከሚከፍትልኝ ድረስ ዑመር ያበረታታኝ ነበር፤ ያንን ዑመር ያጤነውን ሰናይ ሃልዮ እኔም ማጤን ጀመርኩኝ*።
ከዚያም አቡ በከር እኔን ዘይድን፦ *"አንተ ጥበበኛ ወጣት ነህ፤ ስለ አንተ ምንም አይነት ጥርጣሬ የለንም፤ አንተ ለአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ወሕይ ትጽፍላቸው ነበር፤ የቁርኣንን ጽሑፎች ፈልግና በአንድ ጥራዝ ሰብስባቸው" አለኝ። በአላህ! ቁርኣንን ለመሰብሰብ ከሚያዙኝ ይልቅ ከተራራዎች አንዱን እንድቀይር ቢያዙኝ አይከብደኝም ነበር፤ እኔም ለአቡበከር፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ያላደረጉትን ነገር እንዴት ላደርግ እችላለው? አልኩት*፤ አቡ በከርም፦ *"በአላህ ይሁንብህ! ይህ ሰናይ መርሃ-ግብር ነው" አለ። በዚህ ጉዳይ ለአቡ በከር እና ለዑመር"ረ.ዐ" ልባቸውን የከፈተው አላህም በዚህ ጉዳይ ልቤን እስከሚከፍትልኝ ድረስ አቡ በከር ያበረታታኝ ነበር። ከዚያም እኔም ቁርኣንን መፈለግ ጀመርኩኝ፤ ከዘንባባ ቅጠል፣ ከስስ ነጭ ድንጋይ ወዘተ እና ከሰዎች ልቦች ፍለጋዬን እስከ በአቢ ኹዘይመተል አንሷሪይ ጋር ሁለት የሱረቱል ተውባህ የመጨረሻ አናቅጽ እስከማገኝ ድረስ ሰበሰብኩት። እነዚህ ሁለት አናቅጽ ከማንም ጋር አላገኘሁም ከእርሱ ጋር በስተቀር*፤ እነርሱም፦ *"ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ እምነት ላይ የሚጓጓ .."9፥128-129 የሚሉ አናቅጽ ናቸው*።
*ያም የተጠረዘው ጥራዝ አቡ በከር ዘንድ እስኪሞት ድረስ ተቀመጠ፤ ከዚያም ዑመር ዘንድ እስከ ሕይወቱ ማብቂያ ተቀመጠ፤ ከዚያም በስተመጨረሻ የዑመር ልጅ ሐፍሷህ"ረ.ዐ." ዘንድ ተቀመጠ*። أَنَّ زَيْدَ بْنَ ثَابِتٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ أَرْسَلَ إِلَىَّ أَبُو بَكْرٍ مَقْتَلَ أَهْلِ الْيَمَامَةِ فَإِذَا عُمَرُ بْنُ الْخَطَّابِ عِنْدَهُ قَالَ أَبُو بَكْرٍ ـ رضى الله عنه ـ إِنَّ عُمَرَ أَتَانِي فَقَالَ إِنَّ الْقَتْلَ قَدِ اسْتَحَرَّ يَوْمَ الْيَمَامَةِ بِقُرَّاءِ الْقُرْآنِ وَإِنِّي أَخْشَى أَنْ يَسْتَحِرَّ الْقَتْلُ بِالْقُرَّاءِ بِالْمَوَاطِنِ، فَيَذْهَبَ كَثِيرٌ مِنَ الْقُرْآنِ وَإِنِّي أَرَى أَنْ تَأْمُرَ بِجَمْعِ الْقُرْآنِ‏.‏ قُلْتُ لِعُمَرَ كَيْفَ تَفْعَلُ شَيْئًا لَمْ يَفْعَلْهُ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ عُمَرُ هَذَا وَاللَّهِ خَيْرٌ‏.‏ فَلَمْ يَزَلْ عُمَرُ يُرَاجِعُنِي حَتَّى شَرَحَ اللَّهُ صَدْرِي لِذَلِكَ، وَرَأَيْتُ فِي ذَلِكَ الَّذِي رَأَى عُمَرُ‏.‏ قَالَ زَيْدٌ قَالَ أَبُو بَكْرٍ إِنَّكَ رَجُلٌ شَابٌّ عَاقِلٌ لاَ نَتَّهِمُكَ، وَقَدْ كُنْتَ تَكْتُبُ الْوَحْىَ لِرَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَتَتَبَّعِ الْقُرْآنَ فَاجْمَعْهُ فَوَاللَّهِ لَوْ كَلَّفُونِي نَقْلَ جَبَلٍ مِنَ الْجِبَالِ مَا كَانَ أَثْقَلَ عَلَىَّ مِمَّا أَمَرَنِي مِنْ جَمْعِ الْقُرْآنِ قُلْتُ كَيْفَ تَفْعَلُونَ شَيْئًا لَمْ يَفْعَلْهُ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ هُوَ وَاللَّهِ خَيْرٌ فَلَمْ يَزَلْ أَبُو بَكْرٍ يُرَاجِعُنِي حَتَّى شَرَحَ اللَّهُ صَدْرِي لِلَّذِي شَرَحَ لَهُ صَدْرَ أَبِي بَكْرٍ وَعُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ فَتَتَبَّعْتُ الْقُرْآنَ أَجْمَعُهُ مِنَ الْعُسُبِ وَاللِّخَافِ وَصُدُورِ الرِّجَالِ حَتَّى وَجَدْتُ آخِرَ سُورَةِ التَّوْبَةِ مَعَ أَبِي خُزَيْمَةَ الأَنْصَارِيِّ لَمْ أَجِدْهَا مَعَ أَحَدٍ غَيْرَهُ ‏{‏لَقَدْ جَاءَكُمْ رَسُولٌ مِنْ أَنْفُسِكُمْ عَزِيزٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ‏}‏ حَتَّى خَاتِمَةِ بَرَاءَةَ، فَكَانَتِ الصُّحُفُ عِنْدَ أَبِي بَكْرٍ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ ثُمَّ عِنْدَ عُمَرَ حَيَاتَهُ ثُمَّ عِنْدَ حَفْصَةَ بِنْتِ عُمَرَ ـ رضى الله عنه ـ‏.‏
Forwarded from ﷽ህብረ - ሙስሊም 2⃣ (عبد الجلال مانو محمد) via @BestApps1bot
🌨'የ ሀያ አንደኛው ክፍለዘመን ሰነፎች የማይፅፉ ወይም የማያነቡ አይደሉም ከትናንት የማይማሩ ናቸው፤ ቢማሩ እንኳን ወደ ህይወታቸው የማይተገብሩ ናቸው' ይለናል ኤልቪን ቶፍለር የተባለ ደራሲ።

የምትወደውን ስራ የማትሰራው ባይሳካ ምን ይውጠኛል ብለህ ነዋ? ወደ ሀገሬ ገብቼ የራሴን ስራ እሰራለው ብለሽ ለረጅም ጊዜ ያመነታሺው ራስሽን ተጠራጥረሽ ነዋ? ግን ታሪክ እንደሚነግረን ከፈጣሪያቸው ቀጥሎ ራሳቸውን የሚያምኑ ሰዎች ያልጨበጡት ስኬት ያልወጡት ከፍታ እንደሌለ ነው። ከታሪክ እንማር! 😉

ᴊᴏɪɴ ᴜs @hebre_muslim
@hebre_muslim
Forwarded from ﷽ህብረ - ሙስሊም 2⃣ (عبد الجلال مانو محمد)
​​በሞባይል ስልካችን ከ2 እስከ 5 ከሚደርሱ ሰዎች ጋር በተመሳሳይ ሰዓት
ጥሪ ማድረግ እንደሚቻል ታቃላችሁ?|

አንድ እንድ ግዜ ከ2 ሰዎች በላይ በአንድ ግዜ በተመሳሳይ ሰዓት መደወል ልንፈልግ እንችላለን።

ለምሳሌ ለስራ ወይም ለጫወታ ከጓደኞቻችን ወይም ከስራ ባልደረቦች ጋር በተመሳሳይ ሰዓት በስልክ ማውራት ካለብን ለየእያንዳንዱ ሰው ከመደወል ይልቅ በአንድ ጥሪ ሁሉንም ማግኘት የምንችልበት አገልግሎት ስልካችን ላይ አለ።
ይህ አገልግሎት ኮንፈረንስ ኮል ይባላል።

ኮንፈረንስ ጥሪ ለማድረግ፦
1ኛ- መጀመሪያ ወደ ሚፈልጉት ሰው ይደውሉና ስልኩ እስከሚነሳ መጠበቅ
2ኛ-በመጀመ የደወሉላቸው ሰው ስልኩ ሲያነሱ መስመር ላይ እንዲጠብቁ
ይንገሩ
3ኛ- ወደ ሁለተኛው ሰው ስልክ ይደውሉና እስከሚነሳ ይጠብቁ
4ኛ- የሁለተኛው ስልክ ሲነሳ እንደ ስልካችሁ አይነት በቀጥታ መርጅ (Merge) የሚለውን ምርጫ ይጫኑ። ወይም ኦፕሽን(Option) ውስጥ በመግባት ኮንፈረንስ (Conference) ወይም ጆይን(Join) የሚለውን በመጫን የኮንፈረንስ ጥሪ ማደረግ ትችላላችሁ።
ተጨማሪ ሰዎችን ወደ ኮንፈረንስ ጥሪ ለማስገባት ከፈለጋችሁ ከተራ ቁጥር
2 እስከ 4 ያለውን መድገም ነው።

_አዳዲስ ነገሮች እንዲደርሳቹ ቻናሉን
#Join #share
ማድረግ አይርሱ

@hebre_muslim
@hebre_muslim
Forwarded from Quality Button
የብዙ ሰዎች ምርጫ የሆነውንና ተወዳጅ ቻናል አሁኑኑ ፈጥነው ይቀላቀሉን ጆይን 👇👇👇👇
Forwarded from Qualitymovbot
ሰበር መረጆ‼️‼️‼️‼️‼️

እስማርት ስልክ ተጠቃሚዎች በሙሉ ይህን መልእክት እንዳያመልጣችሁ
😱😱😱😱😱😱😱😱😱😱
50 የሚሆኑ ስልካችንን ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርሱ አፕልኬሽኖችን ማውቅ ይፈልጋሉ ???????

ወላሂ እየዎሸሁ ሊመስላችሁ እንደሚችል እርግጠኛ ነኝ ግን የምር እውነቴን ነው ቻናላችን ላይ 50ዎቹንም Appዎች ስማቸውን ማግኘት ይችላሉ
መረጃውን ቻናላችን ላይ ለቀነዋል#Join በማለት ማግኘት ይችላሉ።
Forwarded from Deleted Account
2024/09/21 20:31:45
Back to Top
HTML Embed Code: