#ይመዝገቡ
ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርትፍኬት ማግኘት የሚያስችልዎትን ስልጠና ይውሰዱ።
አምስት ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች ኢንሼቲቭ በአራት የስልጠና ዘርፎች የኦንላይን ስልጠና ይሰጣል፦
► በዌብ-ፕሮግራሚንግ፣
► በአንድሮይድ ማበልፀግ፣
► በዳታ ሳይንስ እና
► በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ።
ስልጠናውን በተሰጠው ጊዜ (ስምንት ሳምንት) ያጠናቀቁ ሰልጣኞች ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይበረከትላቸዋል።
ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/
@tikvahuniversity
ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርትፍኬት ማግኘት የሚያስችልዎትን ስልጠና ይውሰዱ።
አምስት ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች ኢንሼቲቭ በአራት የስልጠና ዘርፎች የኦንላይን ስልጠና ይሰጣል፦
► በዌብ-ፕሮግራሚንግ፣
► በአንድሮይድ ማበልፀግ፣
► በዳታ ሳይንስ እና
► በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ።
ስልጠናውን በተሰጠው ጊዜ (ስምንት ሳምንት) ያጠናቀቁ ሰልጣኞች ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይበረከትላቸዋል።
ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/
@tikvahuniversity
#DebreBerhanUniversity
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ነባር የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 29 እና 30/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን አሳውቋል።
በቅጣት የመመዝገቢያ ጊዜ ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ሲሆን፤ ትምህርት ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል።
@tikvahuniversity
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ነባር የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 29 እና 30/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን አሳውቋል።
በቅጣት የመመዝገቢያ ጊዜ ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ሲሆን፤ ትምህርት ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል።
@tikvahuniversity
#OdaBultumUniversity
ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ነባር የመደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 21 እና 22/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን አሳውቋል።
የሪሚዲያል ፕሮግራም ስትከታተሉ ቆይታችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ላስመዘገባችሁ እና በ2017 ዓ.ም በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለምትመደቡ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀን በሌላ ማስታወቂያ ወደፊት ጥሪ ይደረጋል ተብሏል።
@tikvahuniversity
ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ነባር የመደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 21 እና 22/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን አሳውቋል።
የሪሚዲያል ፕሮግራም ስትከታተሉ ቆይታችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ላስመዘገባችሁ እና በ2017 ዓ.ም በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለምትመደቡ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀን በሌላ ማስታወቂያ ወደፊት ጥሪ ይደረጋል ተብሏል።
@tikvahuniversity
👏🏽 ሞራል ለኮከቦቻችን! ቪድዮአቸውን ላይክ እያደረግን ምርጥ 20 ውስጥ እናስገባቸው! 👏🏽
እስከ መስከረም 20/2017 ዓ.ም ብቻ!
የዲጂታል ሙዚቃ ውድድርን ለመቀላቀል፦
🎥 የአንድ ደቂቃ የራሳችን ሙዚቃ ቪዲዮ በTikTok ላይ እንፖስት
🏷 #1Wedefit እና #የምትኖሩበት ከተማ አድራሻ ማስገባት እንዳትረሱ
📲 የTikTok ደረገጽ @Safaricomet ታግ እናድርግ
እንዝፈን! እንፖስት! እናሸንፍ!
መልካም ዕድል!
#SafaricomEthiopia
#1Wedefit
#FurtherAheadTogether #DigitalMusicChallenge
እስከ መስከረም 20/2017 ዓ.ም ብቻ!
የዲጂታል ሙዚቃ ውድድርን ለመቀላቀል፦
🎥 የአንድ ደቂቃ የራሳችን ሙዚቃ ቪዲዮ በTikTok ላይ እንፖስት
🏷 #1Wedefit እና #የምትኖሩበት ከተማ አድራሻ ማስገባት እንዳትረሱ
📲 የTikTok ደረገጽ @Safaricomet ታግ እናድርግ
እንዝፈን! እንፖስት! እናሸንፍ!
መልካም ዕድል!
#SafaricomEthiopia
#1Wedefit
#FurtherAheadTogether #DigitalMusicChallenge
#የቴክኖ የአዲስ ዓመት ልዩ የበዓል ስጦታ!
የአዲስ ዓመት ልዩ ስጦታ ከቴክኖ ሞባይል ኢትዮጵያ! ከየትኛውም የቴክኖ ሱቅ የቴክኖ ስማርት ስልክን ሲገዙ አብሮዎት ካለ ወዳጅ ዘመድ ወይም ጓደኛ ጋር ፎቶ በመነሳት የማኅበራዊ ገፅዎት ላይ በመለጠፍ እና ብዙ ላይክ በማግኘት የዱባይ ደርሶ መልስ የቢዝነስ ክላስ የአውሮፕላን ትኬት፣ ላፕቶፖች፣ የቴክኖ ስማርት ስልኮች እና ገደብ አልባ የኢንተርኔት ፓኬጆችን ይሸለሙ፡፡
የውድድሩ መመሪያ
1. የቴክኖ ኢትዮጵያን ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ቲክቶክ ገፆችን ፎሎው ያድርጉ፡፡
2. የተነሱትን ፎቶ በመረጡት ማኅበራዊ ሚዲያ ሲለጥፉ የቴክኖ ኢትዮጵያን ገፅ ከፖስትዎት ጋር ታግ ያድርጉ፡፡ ብዙ ላይክ እና ኢንጌጅመንት ያገኘው ተሸላሚ ይሆናል፡፡
Tag ሲያደርጉን
ለ Facebook @TecnoEt https://www.facebook.com/share/KpViroSyJgPe1bML/?mibextid=qi2Omg
ለ Instagram @TecnoMobileEthiopia https://www.instagram.com/tecnomobileethiopia?igsh=cjdwdjQzbGlvaDV1
ለ TikTok @TecnoEt
https://www.tiktok.com/@tecnoet?_t=8pQuOpSYlGP&_r=1 ሜንሽን ማድረግ እንዳይረሱ።
በተጨማሪም #TecnoEt2017 ኪወርድን መጠቀም እንዳይረሱ!
የአዲስ ዓመት ልዩ ስጦታ ከቴክኖ ሞባይል ኢትዮጵያ! ከየትኛውም የቴክኖ ሱቅ የቴክኖ ስማርት ስልክን ሲገዙ አብሮዎት ካለ ወዳጅ ዘመድ ወይም ጓደኛ ጋር ፎቶ በመነሳት የማኅበራዊ ገፅዎት ላይ በመለጠፍ እና ብዙ ላይክ በማግኘት የዱባይ ደርሶ መልስ የቢዝነስ ክላስ የአውሮፕላን ትኬት፣ ላፕቶፖች፣ የቴክኖ ስማርት ስልኮች እና ገደብ አልባ የኢንተርኔት ፓኬጆችን ይሸለሙ፡፡
የውድድሩ መመሪያ
1. የቴክኖ ኢትዮጵያን ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ቲክቶክ ገፆችን ፎሎው ያድርጉ፡፡
2. የተነሱትን ፎቶ በመረጡት ማኅበራዊ ሚዲያ ሲለጥፉ የቴክኖ ኢትዮጵያን ገፅ ከፖስትዎት ጋር ታግ ያድርጉ፡፡ ብዙ ላይክ እና ኢንጌጅመንት ያገኘው ተሸላሚ ይሆናል፡፡
Tag ሲያደርጉን
ለ Facebook @TecnoEt https://www.facebook.com/share/KpViroSyJgPe1bML/?mibextid=qi2Omg
ለ Instagram @TecnoMobileEthiopia https://www.instagram.com/tecnomobileethiopia?igsh=cjdwdjQzbGlvaDV1
ለ TikTok @TecnoEt
https://www.tiktok.com/@tecnoet?_t=8pQuOpSYlGP&_r=1 ሜንሽን ማድረግ እንዳይረሱ።
በተጨማሪም #TecnoEt2017 ኪወርድን መጠቀም እንዳይረሱ!
ራያ ዩኒቨርሲቲ የነባር መደበኛ የቅድመ ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎችን እየተቀበለ ነው።
ዩኒቨርሲቲው ለነባር ተማሪዎች መስከረም 13 እና 14/2017 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
ዩኒቨርሲቲው ለነባር ተማሪዎች መስከረም 13 እና 14/2017 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ምርመራ ማዕከል ሥራ አስጀምሯል።
የማዕከሉ ሥራ መጀመር አገልግሎቱን በአካባቢው ለሚገኙ ማኅበረሰብ ለመስጠት ያስችላል ተብሏል።
@tikvahuniversity
የማዕከሉ ሥራ መጀመር አገልግሎቱን በአካባቢው ለሚገኙ ማኅበረሰብ ለመስጠት ያስችላል ተብሏል።
@tikvahuniversity
#ጥቆማ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ አጭር ስልጠና ምዝገባ ላይ ነው።
ስልጠናው ቅዳሜ ጠዋት ከ3:00-5:00 ለአስር ተከታታይ ሳምንት የሚሰጥ ሲሆን፤ ስልጠናውን ለሚያጠናቅቁ ሰርተፊኬት ይሰጣል።
የምዝገባ ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት፥ 6 ኪሎ ዋና ግቢ፣ 8ኛ ፍሉር ፎረም ህንጻ
ምዝገባ የሚያበቃው፦
መስከረም 21/2017 ዓ.ም
ስልጠናው የሚጀምረው፦
መስከረም 25/2017 ዓ.ም
የስልጠናው ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ
@tikvahuniversity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ አጭር ስልጠና ምዝገባ ላይ ነው።
ስልጠናው ቅዳሜ ጠዋት ከ3:00-5:00 ለአስር ተከታታይ ሳምንት የሚሰጥ ሲሆን፤ ስልጠናውን ለሚያጠናቅቁ ሰርተፊኬት ይሰጣል።
የምዝገባ ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት፥ 6 ኪሎ ዋና ግቢ፣ 8ኛ ፍሉር ፎረም ህንጻ
ምዝገባ የሚያበቃው፦
መስከረም 21/2017 ዓ.ም
ስልጠናው የሚጀምረው፦
መስከረም 25/2017 ዓ.ም
የስልጠናው ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ
@tikvahuniversity
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስቴም ማዕከል ለአስር ተከታታይ ሳምንታት ሲሰጥ የቆየውን ስልጠና አጠናቋል።
ማዕከሉ Brighter Generation ከተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር ከአምስት የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች ተመርጠው ለመጡ 18 ተማሪዎች ስልጠናውን ሰጥቷል።
@tikvahuniversity
ማዕከሉ Brighter Generation ከተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር ከአምስት የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች ተመርጠው ለመጡ 18 ተማሪዎች ስልጠናውን ሰጥቷል።
@tikvahuniversity
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ነው።
ዩኒቨርሲቲው በቀጣይ ራስገዝ ሲሆን ትኩረት የሚያደርግባቸው አምስት ዘርፎች ተለይተው የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጀመሩን የተቋሙ አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ፍስሀ ጌታቸው (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።
ግብርናና ላይፍ ሳይንስ፣ የጤና ሳይንስና ህክምና፣ ፊዚካል ሳይንስ፣ ማኅበራዊ ሳይንስና ሂዩማኒቲስ እንዲሁም የመምህራን ስልጠና የተለዩ አምስቱ ዘርፎች መሆናቸውን ገልጸዋል።
የእነዚህ ዘርፎች ልየታና የስርዓተ ትምህርት ክለሳ እንደሚደረግም ጠቁመዋል።
@tikvahuniversity
ዩኒቨርሲቲው በቀጣይ ራስገዝ ሲሆን ትኩረት የሚያደርግባቸው አምስት ዘርፎች ተለይተው የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጀመሩን የተቋሙ አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ፍስሀ ጌታቸው (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።
ግብርናና ላይፍ ሳይንስ፣ የጤና ሳይንስና ህክምና፣ ፊዚካል ሳይንስ፣ ማኅበራዊ ሳይንስና ሂዩማኒቲስ እንዲሁም የመምህራን ስልጠና የተለዩ አምስቱ ዘርፎች መሆናቸውን ገልጸዋል።
የእነዚህ ዘርፎች ልየታና የስርዓተ ትምህርት ክለሳ እንደሚደረግም ጠቁመዋል።
@tikvahuniversity
#AAU #GAT
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ሁለተኛ ዙር ፈተና ነገ መሰጠት ይጀምራል።
ፈተናው ከነገ መስከረም 15/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይሰጣል።
በጠዋት እና ከሰዓት ክፍለ ጊዜ ለሚሰጠው ፈተና የተፈታኞች ኮድና ስም ዝርዝር እንዲሁም የመፈተኛ ክፍል ከላይ ከተያያዙት ኤክሴሎች ይመልከቱ፡፡
ሦስተኛ ዙር ፈተና የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) የሚሰጥበትን ቀን በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ሁለተኛ ዙር ፈተና ነገ መሰጠት ይጀምራል።
ፈተናው ከነገ መስከረም 15/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይሰጣል።
በጠዋት እና ከሰዓት ክፍለ ጊዜ ለሚሰጠው ፈተና የተፈታኞች ኮድና ስም ዝርዝር እንዲሁም የመፈተኛ ክፍል ከላይ ከተያያዙት ኤክሴሎች ይመልከቱ፡፡
ሦስተኛ ዙር ፈተና የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) የሚሰጥበትን ቀን በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity
#DebreMarkosUniversity
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በተቋሙ 1ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የነበራችሁ ነባር መደበኛ የቅድመ-ምረቃ እና የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 29 እና 30/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪ ለነበራችሁ ወደፊት የምዝገባ ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያገኛችሁ የምዝገባ ጊዜ መስከረም 29 እስከ 30/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
በተለያዩ ምክንያት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ የመልሶ ቅበላ ፎርም ሞልታችሁ የወጣችሁ ተማሪዎች ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በተቋሙ 1ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የነበራችሁ ነባር መደበኛ የቅድመ-ምረቃ እና የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 29 እና 30/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪ ለነበራችሁ ወደፊት የምዝገባ ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያገኛችሁ የምዝገባ ጊዜ መስከረም 29 እስከ 30/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
በተለያዩ ምክንያት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ የመልሶ ቅበላ ፎርም ሞልታችሁ የወጣችሁ ተማሪዎች ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
Tikvah-University
Photo
በአዲስ አበባ እና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች በ2017 ዓ.ም የቅድመ ምረቃ ለመማር ላመለከቱ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ዛሬ ተሰጥቷል።
የመግቢያ ፈተናውን ለመውሰድ በሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን የተመዘገቡ 7,717 ተማሪዎች፣ በተመረጡ 42 የመፈተኛ ጣቢያዎች (ዩኒቨርሲቲዎች) መሰጠቱ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity
የመግቢያ ፈተናውን ለመውሰድ በሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን የተመዘገቡ 7,717 ተማሪዎች፣ በተመረጡ 42 የመፈተኛ ጣቢያዎች (ዩኒቨርሲቲዎች) መሰጠቱ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity