Forwarded from Rose
ላስቸግራችሁ ነው !
የኢትዮቴሌኮም'ን ስጦታ ደስእያለን ለልብ ህሙማን ህፃናት መርጃ እናበርክት!!!
እንደምታውቁት ዛሬ ኢትዮቴሌኮም 200MB ኢንተርኔት ፓኬጅ፣ የ 12 ደቂቃ ድምፅ እና 12 አጭር መልዕክት መላኪያ ስጦታ ለእኛ ለደምበኞቹ አበርክቷል።
ኢትዮቴሌኮም ይሄን ስጦታ ባይሰጠንም ኖሮ ቢያንስ የ25 ብር ካርድ መሙላታችን አይቀርም ነበር። እግረ መንገዳችንን ደግሞ በልብ ህመም የሚሰቃዩትን ህፃናት እናስብ እና 6710 ላይ A ብለን የምንችለውን ያህል እንላክ። ከዛም ስክሪን ሹት አድርገን ኮሜንት ላይ እንፖስት ፤ ለጓደኞቻችንም እናጋራ።
እንዳታሳፍሩኝ !!!
Please send us your screenshots
@YoniiiTa @dagmay14
ላስቸግራችሁ ነው !
የኢትዮቴሌኮም'ን ስጦታ ደስእያለን ለልብ ህሙማን ህፃናት መርጃ እናበርክት!!!
እንደምታውቁት ዛሬ ኢትዮቴሌኮም 200MB ኢንተርኔት ፓኬጅ፣ የ 12 ደቂቃ ድምፅ እና 12 አጭር መልዕክት መላኪያ ስጦታ ለእኛ ለደምበኞቹ አበርክቷል።
ኢትዮቴሌኮም ይሄን ስጦታ ባይሰጠንም ኖሮ ቢያንስ የ25 ብር ካርድ መሙላታችን አይቀርም ነበር። እግረ መንገዳችንን ደግሞ በልብ ህመም የሚሰቃዩትን ህፃናት እናስብ እና 6710 ላይ A ብለን የምንችለውን ያህል እንላክ። ከዛም ስክሪን ሹት አድርገን ኮሜንት ላይ እንፖስት ፤ ለጓደኞቻችንም እናጋራ።
እንዳታሳፍሩኝ !!!
Please send us your screenshots
@YoniiiTa @dagmay14
RAEY Life Center & Services (RLCS) pinned «Forwarded from Rose ላስቸግራችሁ ነው ! የኢትዮቴሌኮም'ን ስጦታ ደስእያለን ለልብ ህሙማን ህፃናት መርጃ እናበርክት!!! እንደምታውቁት ዛሬ ኢትዮቴሌኮም 200MB ኢንተርኔት ፓኬጅ፣ የ 12 ደቂቃ ድምፅ እና 12 አጭር መልዕክት መላኪያ ስጦታ ለእኛ ለደምበኞቹ አበርክቷል። ኢትዮቴሌኮም ይሄን ስጦታ ባይሰጠንም ኖሮ ቢያንስ የ25 ብር ካርድ መሙላታችን አይቀርም ነበር። እግረ መንገዳችንን ደግሞ…»
Forwarded from TIKVAH-MAGAZINE
ለቲክቫህ ቤተሰቦች በሙሉ፦
• ስም - አብርሃም ጌታቸው
• ህመሙ - ሁለቱም ኩላሌቶቹ ስራ አቁመዋል፣ የስኳር ህመም፣ ሁለቱም አይኖቹ ማየት አይችሉም። በተደረገለት ቀዶ ህክምና አንድ አይኑ 5% ብቻ ያያል።
• የቤተሰብ ሁኔታ-አቅማቸው ተሟጦ እገዛ በመጠየቅ ላይ ናቸው። በቀን 2000 በሳምንት 6600 ለዲያለሲስ ብቻ የሚያወጡ ሲሆን መድሃኒት፣ ትራንስፖርት እና ሌሎች ወጪዎች ተደምረው ከዚህ በላይ ናቸው።
ውድ የቲክቫህ ቤተሰቦች የሁልጊዜ እገዛችሁ ተጠይቋል፦
- ንግድ ባንክ 1000089414532
(ጌዴዮን ጌታቸው ወንድሙ)
- በሞባይል ባንኪንግ እገዛችሁን ማድረግ ጀምሩ!
@tikvahethmagazine
• ስም - አብርሃም ጌታቸው
• ህመሙ - ሁለቱም ኩላሌቶቹ ስራ አቁመዋል፣ የስኳር ህመም፣ ሁለቱም አይኖቹ ማየት አይችሉም። በተደረገለት ቀዶ ህክምና አንድ አይኑ 5% ብቻ ያያል።
• የቤተሰብ ሁኔታ-አቅማቸው ተሟጦ እገዛ በመጠየቅ ላይ ናቸው። በቀን 2000 በሳምንት 6600 ለዲያለሲስ ብቻ የሚያወጡ ሲሆን መድሃኒት፣ ትራንስፖርት እና ሌሎች ወጪዎች ተደምረው ከዚህ በላይ ናቸው።
ውድ የቲክቫህ ቤተሰቦች የሁልጊዜ እገዛችሁ ተጠይቋል፦
- ንግድ ባንክ 1000089414532
(ጌዴዮን ጌታቸው ወንድሙ)
- በሞባይል ባንኪንግ እገዛችሁን ማድረግ ጀምሩ!
@tikvahethmagazine