Telegram Web Link
Forwarded from ...
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ! 👋

ኢስላም በራሱ ውበት ነው። ጥበብም (ሒክማ) ነው።
አላህም ቆንጆ የሆኑ ነገሮቸን ሁሉ ይወዳል
በሀዲስ ላይ ረሱል ሰ.ዐ.ወ እንዳሰፈሩት:-
 “.. إن الله جميل يحب الجمال ..”
የሰው ልጅም በተፈጥሮው በውበትና
በጥበብ እንዲማረክ አድርጎ አላህ ፈጥሮታል።

ኢንሻአላህ የዚህ ቻናል ዋና አላማ ኡማው የዘነጋውን የሴትን ልጅ ሚና ፣ ሀያዕ ፣ ኹሹዕ ፣ሰኪና ፣ ተወዱዕ ፣ አኽላቅ ና የመሳሰሉትን መለያ ባህሪያችንን ማጉላት እና የተለያዩ አሳታፊ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት እህትማማችነትን ማጠናከር ነው ።

የቻናሉ ቋሚ ፕሮግራም መጋቢት 12 የሚጀምር ሲሆን አብራቹን መስራት የምትፈልጉ እህቶች በ
@HalalC_bot በመግባት መመዝገብ ትችላላችሁ ። ሌሎቻችሁ እስከዛ ሼር በማረግ ለአላህ ብላቹ ተባበሩን።

አላህ ሆይ! በአሳወቅከን እውቀት
ተጠቃሚ አድርገን። የሚጠቅመንንም
እውቀት አሳውቀን እውቀትንም ጨምርልን።

"ያ ረብ ለሰጠከን ፀጋ ሁሉ ምስጋና ይገባህ!"

@Halal_girl
አስቸኳይ መልእክት ከዳዒ ዶ/ር ያሲር ቃዲ!

በመላው አለም መስጅዶቻችን እየተዘጉ ነው! የመጣብን በላእ ቀልብን የሚሰብር ነው! ሆኖም ቤቶቻችንን በዚክር እና በቁርአን ንባብ ልናደምቀው ይገባል! ጮክ ብለን በመቅራት፣ የመስጅድ ድባብ ልንፈጥር ይገባል። ምህረትን ልንለምን ይገባል። የሰላት መስገጃዎቻችን በእንባ ሊረጥቡ ይገባል! ለሊቶቻችንን ከአልጋችን በመነሳት ወደ አላህ በመጣራት እንደ ቀን ነቅተን ልናሳልፈው ይገባል! መስጂዶቻችን ቢዘጉም፣ ቤቶቻችን እንደ መስጂድ ሊሆኑ ይገባል። በዒባዳ ድባብ ቤቶቻችን ሊደምቁ ይገባል።

ሼር ሼር ሼር!

ለተጨረማሪ መረጃ👇
https://www.tg-me.com/joinchat-AAAAAEJslpKJcGetAUsYfA
السلام عليكم☺️
احلن اخواتي 🤗 ياسمينا🙈
طعمتوا توكول
القوالب تحتاج إلى ايمانون قوي. التوكول عل الله هو مناال إيمان . بعض الناس ينسون أن يتواكلو عل الله في أوقات الشدة ويقعون في االغفلة. إن الله يحب عبادته الصالحين وإنه لا يتمنا السواء لهن. من يتوكل عل الله فهو حسبه . و الله لن يضيع الذين يتواكلون عليه. كما أخبرنا الله المؤمنون الصالهون سيفتنون من اجلي أن يفتنوا ايمانهن من أنه قوي ام ضعيف . الناس الذين يتوكلون عل الله في السراع و الضراع فهم الفاعذوان في الدنيا و الله سيعطهن أجراهون في الأخيرة.😋ام الذين لا يتوكلون عل الله فقد خسيرو 😔. لنعلم أن الله تعالى لا يترك عبادته الصالحين في أوقاته الشدة فهو سيرشدوهم إلا الطريق الصواب . وعلينا أن ننساح اخواتنا الذين يرشدون إلا الطريق الظلام .
اللهم اجعلنا من الذين يتوكلون عليك في السراع و الضرع .......امين🙏🙏🙏
👇👇👇👇👇👇👇
@ONLYFORTRUTHERSJ
👆👆👆👆👆👆👆
👆
The greatest man in history📖 !!!is MUHAMMAD (s.a.w), he had no servants, yet they called him Master👑. Had no degree📖, yet they called him Teacher📝. Had no medicines💊, yet they called him Healer💊. He won no military battles🔥🔫🔥🔫, yet he conquered de world🎾. He committed no crime🔥🔫 , yet they made him suffer 🔨. He was buried in madina, yet he lives today👇. I feel honored 2 love such a Leader👑who loves us.If u👉 believe in ALLAH & in MUHAMMAD(s.a.w) Send📲📩 this to as many people as U can👫🚶👮👸 or just ignore🙇😷 but remember🙆 that MUHAMMAD(s.a.w) said "If you deny me b4 men, i ll deny u b4 ALLAH in al_janah..." If u know you are grateful👏 4 what ALLAH has done,plz dnt hesitate,,.
Do a Hajj before going to bed.

Very interesting. Takes only 2 mins to read.

★The Holy Prophet (SAWS) one day said to Hz.Ali (R.A.) : Ya Ali! Do these 5 things before going to bed at night:

◆ 1. Give 4000 Dinars in Sadaqa and then sleep

◆2. Read 1 complete Quran and then sleep

◆3. Pay the price for Janna'h and then sleep

◆4. Make two people happy with each other when they are upset and then sleep

◆5. Do 1 Hajj and then sleep.

★Hazrat Ali (R.A.) said, Ya Rasulallah! This looks impossible. How will I be able to do it? Then the Prophet (SAWS) replied:

◆4 times reading surah Fatiha is equivalent to 4,000 Dinars giving in Sadaqa.

◆3 times reading surah Ikhlas (Qul hu Allahu Ahad) equals to one complete Quran.

◆3 times reading any durood shareef (Shortest: Sallalaho Alaihi Wa Salam) is the price of jannat.

◆10 times Astagfirullah (or any istighfar) is equals to making two unhappy people happy with each other.

◆4 times third Kalima is equals to one Hajj.

★After this Ali (R.A.) said, Ya Rasulallah (SAWS)! Now I will do all these before going to bed.

★It takes less than 5 mins for all the above zikr and look at the virtues for it? Who would not want to have all these virtues to be in their book of good deeds.

★To remind oneself of it, the easiest way is to write down on a piece of paper all the above zikr to be done b4 going to sleep and stick that piece of paper just next to your bed.... and of course Allah is the one to remind.

It will be very nice of u if u could Pls forward this to as many Muslims as possible coz if anyone starts doing these Aamaal then there is no doubt that you will also be rewarded for it.
In sha ALLAH. Aameen.
🌻 Suratul Faatiha protects one from the anger of Allah.
🌻 Surah Yaseen protects one from the thirst of the Day of Judgment.
🌻Suratul Waaqi'ah protects one from poverty and starvation.
🌻Surah Mulk protects one from the punishment of the grave.
🌻Suratul Kauthar protects one from the enmity of the enemy.
🌻Suratul Kaafiroon protects one from kufr at the time of death.
🌻Suratul Ikhlaas protects one from hypocrisy
🌻Suratul Falaq protects one from calamities.
🌻Suratul Naas protects one from evil thoughts.
🍁Should someone become aware of the above from your message and read any of these surahs, you will also receive the sawaab for passing on the knowledge🍃

Advice
Do not send later. Send it now.
May Allah grant success to every one who reads it and sends it. Ameen.
Forwarded from Marcador Bot
ባል ዛሬ ነገር ነገር ብሎታል። አልጋ ላይ ቁጭ ብሎ

«እኔምልሽ! ዐሊይ ኢብን አቢ ጣሊብ ስንቴ እንዳገባ እና ስንት ሚስት እንዳለው ታውቂያለሽ?»😐 ይላታል ሚስቱን።

እሷም ነቄ ናት «ሂድ የሱን ግማሽ እንኳን ጦርነት ዘምተኽ ና። ምትፈልገውን ያህል ታገባለህ፤ እንደውም እኔ ነኝ ምመርጥልህ!» 😕

ጀርባዋን ሰጥታው ተኛች። ከንክኗታል ተንቆራጠጠች፣ ዳግም ወደሱ ዞር አለች...፦ «የኔ ዘማች! ሂድ ፊለስጢንን ነፃ አውጣ፣ ሂድ ቁድስን ተከላከል፣ ሂድ የሁዶችን ጥረግ»😠

ደንግጦ ቁጭ አለ፦ «ወይ ጉድ! ዛሬ አለና... ይግቡና ይጨርሱት

ታሪኩን ለመጨረስ ይጫኑ
Aselamuwaleykim ☺️
Hello freinds 😊 ...it's yasmina 🙈
Shine out
Mostly people try to give different kind of excuse😕 not to become tired while shinning out their talents .they need to shine out without trial because of their fear not to successide and fail😞 .well ! wake up 👏know that "you only fail when you stop trying ". Don't think about the rest of the people what they are gonna think about you when you fail.peoples in the past that are said to be successful where failing alot but what makes them strong was that they see their failure as a lesson not as a fault ."think to be better from yesterday and best for tommorow". Get to know your talent deeply 😳and put on something useful for this societies.
Tips to shine out😎
- penetrate your depression and get to draw your enormous dreams .
- think positive about your destination .
- be fearless of failure coze it's a lesson not the end of your story .
- surround yourself with people's that see your greatness even when you don't .
- have steps and plans to accomplish your task in a proper way .
- let your focal point be on things that you have nevermind about things that you don't have .
- be couraged don't give up when turns happen to your life .
- self confidence is the main tool to shine out .
To sum up , be special 😊person don't easily be influenced by others . and consider others comfort on the way you shine out coze it's not okay to live only for the purpose of you .it's at least necessary to understand their desires and not neglecting it . Shine out to be the hope of wounded 😁. May Allah make us one of the slaves that shine through his universe.
Join 👇👇👇👇👇👇
@ONLYFORTRUTHERSJ
👆👆👆👆👆👆👆👆
ኮሮና ወረርሽኝ

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡

26፥80 *”በታመምኩም ጊዜ እርሱ ያሽረኛል”*፡፡ وَإِذَا مَرِضْتُ فَهُوَ يَشْفِينِ

"ጧዑን" طَّاعُون ማለት "መቅሰፍት" "ወረርሽ" "በሽታ" ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" በመጨረሻ ዘመን የሚመጣ መቅሰፍት እንዳለ ተናግረዋል። ይህ መቅሰፍት መዲና አይገባም፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 92, ሐዲስ 81
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦*"በመዲና ተራሮች ላይ ጠባቂ መላኢካዎች አሉ። መቅሰፍትም ሆነ አድ-ደጃል ወደ ወደዚያ መግባት አይችሉም"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ عَلَى أَنْقَابِ الْمَدِينَةِ مَلاَئِكَةٌ، لاَ يَدْخُلُهَا الطَّاعُونُ وَلاَ الدَّجَّالُ

እዚህ ሐዲስ ላይ የተጠቀመው "ጧዑን" طَّاعُون በተለየ መልኩ "ሙፈሰል" مُفَصَّل ሲሆን "መውታን" مَوْتَان "ሙታን" مُوتَان ማለትም "መቅሰፍት" ማለት ነው። ይህ በመጨረሻ ዘመን የሚመጣው መቅሰፍት መዲና አይገባም።
ነገር ግን "ጧዑን" طَّاعُون በጥቅል መልኩ “ሙጅመል” مُجّمَل ሆኖ በየጊዜው የሚመጣውን ማንኛውንም ወረርሽ ለማመልከት አገልግሎት ላይ ውሏል። ሙጅመል ከሆኑት ጧዑን ማንኛውም ከአላህ ዘንድ ለበደላችን ቅጣት ሲሆን ለንጹሓን የአላህ ባሮች ደግሞ ምሕረት እና ሰማዕትነት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 56, ሐዲስ 46
አነሥ ኢብኑ ማሊክ"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *“ወረርሽኝ ለሁሉም ሙሥሊም ሰማዕትነት ነው”"* عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ "‏ الطَّاعُونُ شَهَادَةٌ لِكُلِّ مُسْلِمٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 76, ሐዲስ 49
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"የአላህን መልእክተኛ"ﷺ" ስለ ወረርሽኝ ጠየኳቸው። እርሳቸውም፦ *"አላህ ለሚሻው ሰው ይልክበታል፥ ለአማኞች ግን ምሕረት ነው። በአንድ አካባቢ ወረርሽኝ መከሰቱን ከሰማችሁ ወደ ከተማዋ አትግቡ! በከተማዋ ውስጥ ከሆናችሁ ደግሞ አላህ ምሕረቱን እስኪያመጣ እና የሰማዕትነት አጅር እኪሰጣችሁ ከከተማዋ አትውጡ!" አሉ"*። عَنْ عَائِشَةَ، زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّهَا أَخْبَرَتْنَا أَنَّهَا سَأَلَتْ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنِ الطَّاعُونِ فَأَخْبَرَهَا نَبِيُّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ أَنَّهُ كَانَ عَذَابًا يَبْعَثُهُ اللَّهُ عَلَى مَنْ يَشَاءُ، فَجَعَلَهُ اللَّهُ رَحْمَةً لِلْمُؤْمِنِينَ، فَلَيْسَ مِنْ عَبْدٍ يَقَعُ الطَّاعُونُ فَيَمْكُثُ فِي بَلَدِهِ صَابِرًا، يَعْلَمُ أَنَّهُ لَنْ يُصِيبَهُ إِلاَّ مَا كَتَبَ اللَّهُ لَهُ، إِلاَّ كَانَ لَهُ مِثْلُ أَجْرِ الشَّهِيدِ ‏

በጥቅል ከተገለጹት ወረርሽኝ አንዱ ኮሮና ወረርሽኝ"Corona virus" ያለ አንዳች ከላይ በፍጥነት እየተዛመተ ያለ ቫይረስ ነው። ይህ ፈተና ነው፥ ይህ ፈተና የበደለውንም ያልበደለውን ሳይለኝ የሚያጠቃ ፈተና ነው። የዚህ በሽታ ምሕረቱ ከአላህ ዘንድ ነው፥ ህመምን የሚያሽር አላህ ነው፦
8፥25 *ከእናንተም ውስጥ እነዚያን የበደሉትን ብቻ ለይታ የማትነካን ፈተና ተጠንቀቁ፡፡ አላህም ቅጣቱ ብርቱ መኾኑን እወቁ*፡፡ وَاتَّقُوا فِتْنَةً لَّا تُصِيبَنَّ الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنكُمْ خَاصَّةً ۖ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
26፥80 *”በታመምኩም ጊዜ እርሱ ያሽረኛል”*፡፡ وَإِذَا مَرِضْتُ فَهُوَ يَشْفِينِ

አላህ ምሕረቱ ያምጣልን! አሚን።

@ONLYFORTRUTHERSJ

ወሠላሙ ዐለይኩም
If you're a Muslim read this love is real

Why do we sleep in the masjid but stay awake in parties ?
Why is it so hard to talk to Allah but so easy to gossip?
Why is it so easy to ignore a Godly text message but re-send the nasty ones?
Are you going to send this to your friends or are you going to ignore it ?
Allah said: "If you deny me in front of your friends, I will deny you on the day of Resurrection" if each muslim says astaghfirullah wa atubu ilaih 3 times now and forwards it, In a few seconds billions will have said it and it may calm Allah's anger inshallah. You've got nothing to loose so pass on..
Get up when you listen to the azaan, just like when you hear your phone ringing.

Read the Qur'an carefully, like you read your text.

Fear Allah, like you fear death

Remember death, like you remember your name

How many minutes does it take for each prayer

"FAJR" 4/6 Minutes

"ZUHR" 6/8 Minutes

"ASAR" 6/8 Minutes

"MAGHRIB" 5/7 Minutes

"ISHAA" 7/10 Minutes

Total 28/39 Minutes per day out of 24hours?

Let think about it do we really have time for Allah?

80% people will not forward this message, I hope you will.
The signs of Qiyamah.....

- Homosexuality
- People speaking ill of others' ancestors
- Clothing that shows off most of the body
- No more stars in the sky
- People Disappearing
- Tall buildings
- Appearance of Imam Mahdi.
- Appearance of Dajjal.
- Descending of Prophet Isa (A.S.).
- Appearance of Yajooj Majooj
- The rising of the sun from the west after which the doors of forgiveness will be closed.
- The Dab'bat al-Ard will emerge from the ground & will mark all the true Muslims
- 40 days of fog that will kill all the true believers so that they do not have to experience the other signs.
- A huge firewill cause destruction.
- Destruction of the Kabah.
- The writing in the Quran will vanish.
- The trumpet will be blown the 1st time & all animals & kafirs left will die & all mountains & buildings will crumble.
The 2nd time the trumpet will be blown all of Allah's creation will resurrect & meet on the plains of Arafat for their judgment.
- The sun will lower itself with the earth.
Our Prophet S.A.W. said, 'Whoever delivers this news. to someone else, I will on the Day of Judgment make for him a place in Jannah..
Let's just see if shaytan stops this one.

Send this to all Muslims on your contact list. If you ignore it, just remember that Muhammad S.A.W said, 'If you deny me before man, I will deny you in to
ya'allah go send it other people

We have started chain of Aayat-e-Karima 250,000,000 times. "LAA ILAHA ILLAA ANTA SUBHANAKA INNI KUNTU MINAZ ZWALIMEEN" for Peace from Corona Virus in the World. Just read ONCE and forward it to all your muslim contact and please DON'T stop..May Allah reward us all.

Forwarded it to you as soon as you receive
ከተራራው ባሻገር ያለው ፀዳል ወደ ብሩህ ተስፋ ፍቅር ይመራል
Japi 😍
አንተ ሁለት እጆች አሉህ
#አንደኛው ራስህን ለመርዳት ሲሆን
#ሁለተኛው ሌሎችን ለመርዳት ነው።
ስለዚህ እርዳታን የሚሹ ምስኪኖች ስትመለከት በዝምታ አትለፋቸው

@ummicharityinstitut
⛔️ነጋዴዎች አሏህን ፍሩ!
ኮሮና እና መሰል ቀውሶች ሲከሰቱ እቃዎች ላይ የዋጋ ጭማሪ አታድርጉ!
🍃የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
"ነጋዴዎች አሏህን የፈሩ(ያላጭበረበሩ) ፣ በጎዎቹ እና እዉነት የተናገሩ(በውሸት በመማል እቃቸውን ያላስወደዱ) ሲቀሩ አብዛኛዎቹ የቂያማ ቀን አመፅኞች ሆነዉ ይቀሰቀሳሉ።"
📚ሲልሲለቱ አሰሒሓ ሊሸይኽ አልባኒ (1458)
www.tg-me.com/nesihaa
ሙስሊሞች
Vs
#ኮሮና ቫይረስ
👉 ትናንትና ሙስሊሞች ጌታቸውን ፈርተው ወንዶች
"ሴት አንጨብጥም"
ሴቶች ደግሞ
"ወንዶች አንጨብጥም"
ሲሉ
[አቦ አታካብዱ]
ሲል የነበረ ሁሉ
=> ዛሬ ኮሮናን ፈርቶ ወንዱ
"ወንድም ቢሆን አልጨብጥም" ሴቷም
"ሴትም ብትሆን አልጨብጥም"
ሲሉ ስታይ፣
👉 ትናንትና ሙስሊም ሴቶች ጌታቸውን ፈርተው ሲሸፋፈኑ
"አቦ የምን መጨናነቅ ነው?"
ሲል የነበረ ሁሉ
=> ዛሬ ግን ኮሮናን ፈርቶ
ወንዱም ሴቱም ተሸፋፍኖ ሲሄድ ስታይ፣
👉 ትናንትና ሙስሊሞች ጌታቸውን ፈርተው በቀን አምስት ጊዜ ለመስገድ ዉዱዕ ሲያደርጉ (ሲታጠቡ)
"ቆዳቹ ልትልጡ ነው እንዴ?" እያለ ሲጃጃል የነበረ ሁሉ
=> ዛሬ ኮሮናን ፈርቶ በቀን ለ5 ና ከዝያ በላይ ሲታጠብ ስታይ፣
👉 ትናንትና ሙስሊሞች ጌታቸውን ፈርተው
"ሲኒማ ቤት መሄድ, የጨዋታ ስቴድየሞች መታደምና የመሳሰሉት አይፈቀድም"
ሲሉ
"እነዚህ ኋላ ቀር"
ሲል የነበረ ሁሉ
=> ዛሬ ኮሮናን ፈርቶ ሲኒማ ቤቶችና ስቴድየሞች ሲዘጋና
"መሄድ አይፈቀድም"
ሲል ስትሰማ፣
👉 ትናንትና ሙስሊሞች ጌታቸውን ፈርተው
"ጥፍር ማስረዘም ከአውሬ ጋ መመሳሰል ነው"
ብለው ሲናገሩ
"እነዚ ፋሽን ማያቁ"
ሲል የነበረ ሁሉ
=> ዛሬ
"ቫይረሱ በጥፍር ስር ይቀመጣልና አስወግዱ"
ሲባል ኮሮናን ፈርቶ ጥፍሩን ሲያስወግድ ስታይ
👉 ሙስሊሞች የጌታቸው ባሪያ እንደ ሆኑ ና ፣
👇
👉 ከሃዲያኖች ደግሞ የኮሮና ባሪያ መሆናቸውን ትረዳለህ።
ሸይኹል ኢስላም አላህ ሰፊ በሆነው እዝነቱ ይዘንለትና እንዲህ ይላል
👌 "በቀልቡ ላይ የአላህ ፍራቻ የሌለበት የሆነ ሰው፣
አላህ የሌላ ነገር ፍራቻ ይጥልበታል"
ስለዚህ
ምድርና ሰማይ በውስጣቸው እስካሉ ነገራቶች ያስገኘው፣ በፍጥረታቱ ላይ ሁሉ የበላይ ጠባቂና ተቆጣጣሪ የሆነው፣ ካልነበርንበት ያስገኘን፣ ከሞት በኋላ ቀስቅሶን እንደየ ስራችን እሳትና ጀነት ሚመነዳን ያ አምሳያ የሌለው ጌታችን አላህን ነው መፍራት ያለብን
ወይንስ
መነሻው ያልታወቀው፣ በዐይን ሊታይ ማይችለውና ከአላህ ውሳኔ ውጪ ምንም ነገር ሊጎዳ ማይችል የሆነውን ኮሮናን ነው መፍራት ያለብን
የጥያቄው ምላሽ
ለአዕምሮ ባልተ ቤቶች ትተነዋል ሙሐመድ ሰኢድ/ አቡ ሰልዋ

@ONLYFORTRUTHERSJ
#ሰኞን_እንፁም

ባለንበት ነገን በመፃም፣ ቀኑን በሙሉ በዱዓና በኢስቲግፋር ጌታችንን እንማፀን ዘንድ እጠይቃችኃለሁ

በፍፁም ኢኽላስ የምትሰጥን ሰደቃ ሰጥተን (በግልና በጥንቃቄ) ወደ ጌታችን እንዋረድ

ማነው ዝግጁ?

ወደ ጌታው የተመለሰ አያፍርም። ወንጀሉን አምኖ የተዋረደ ምህረትን እንጂ አያገኝም። በሀጢያት የጨቀየን እጆች በቅንነት ወደርሱ መዘርጋታቸውን በምህረትና በእዝነት የሚመልስ ጌታ አለንና እንመለስ።

★መልእክቱን እናዳርስ
Forwarded from SharpswordJs 1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔻||“በኮሮና የተያዘችው ህፃን 😢ፈጣሪ ሆይ እንደ ሀጥያታችን ሳይሆን እንደቸርነትህ ይቅርታህና ምህረትህን ስጠን! 🙏

“አንተው ጠብቀን ፣ኮሮና ቫይርስ እንደቀልድ በመመልከት "እርድና" በሚስል መልኩ ከምናላግጥ፣ችላ ሳንል፣ በጊዜ እጃችን ወደ ፈጣሪያችን ከፍ በማድርግ ከእዚህ ክፉ በሽታ እንዲሰውረን እናመፀን፣ እንጠንቀቅ አንሸውድ።[ሼር]👏

"SHARE" @ETHIO_ARSENAL
Aselamuwaleykim
Bismillah .....
First of all Alhamdulilah for everything. indeed Allah makes everything for a reason .and as we know nowadays we are in dangerous حاجا .we are in a situation that's difficult even to explain . Corona have made a huge wound on all of us . Listening news about the death of people's affected by Corona is heart touching . specially the Italians are in terrible situation . they are losing alot of people's in a day. and even the way they burry the soul is miserable, it's done by militaries without the presence of their families, it's becouse the virus will not die quickly it takes time.and plsss let us all take care . and we have to defend the virus as much as we can, and making Dua our gun to vanish it. We have to remove the lowest attitudes that we have towards corona and take it as serious issue . May Allah save us all ....Ammmin
👇👇👇👇👇👇
@ONLYFORTRUTHERSJ
👆👆👆👆👆👆👆
Uktiye:
.:
በአላህ ይሁንባችሁ
ይሄን ትልቅ # አጅር
በ Group # ሸር አድርጉት

ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ከዚህ በታች ያለውን ዱዓ ያለ ሰው በሰወቹ ልክ አጅር ያገኛል ብለዋል

# ዱዓው

‹‹"አላሁመ! እግፊር ሊልሙእሚኒነ ወል-ሙእሚናት ወል-
ሙስሊሚነ
ወል-ሙስሊማት ወል-አህያኢ ወል-አምዎት ኢነከ አንተ ሙጂቡን
ቀሪቡን ዳአዋት››" ይበል፡፡
# ትርጉሙ ---
አላህ ሆይ በሂወት ላሉትም ለሞቱት ለአማኝ
ወንዶችም ለአማኝ ሴቶችም ለሙስሊም ወንዶችም ለሙስሊም
ሴቶችም ማራቸው ማለት ነው››

አለም ላይ በሂወት ያለው የሙስሊሙ ህብረተሰብ ቁጥር ከ1.8
ቢሊዮን በላይ ይገመታል፡፡ከኛ በፊት የነበሩ ቁጥራቸው
ማይደረስበት የነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም በሂይወት የሌሉ
ህዝቦች አሉ፡፡
በዚህ ሁሉ በሂይወት ባሉትም በሌሉትም የሙስሊሞች ቁጥር
ልክ ሀሰናት እንዲመዘገብሎት ከፈለጉ ይሄን ዱአ ሁሌ አይርሱ፡፡

ዛሬ ሀሰናት ርካሽ ነው ነገ የውመል ቂያማ ሀሰናት ማግኝት ውድ
ነው አንድ ሀሰናት ጎሎት ጀሀነም የሚወርድ አለ፡፡
ዛሬ እድላችንን ካልተጠቀምንበት ከሞትን ቡሀላ መልሱኝ
ሳልሰራ የመጣሁትን ልስራ ማለት ቀልድ ነው፡፡
ሼር ቢያደርጉ ደግሞ ምን ያህል አጅሮ ሊበዛ እንዲችል ይወቁ!!
አስታውስ ያንተ ማስታወስ አማኞችን ይጠቅማል!!
Forwarded from Hijabistas 👑
አሰላሙ አለይኩም

ዛሬ በኒ መስጅድ ከ ዙሁር ሰላት በኋላ ኡስታዝ መንሱር የተናገሩት ነገር አለ እሱም አንድ የ ፓኪስታኒ ሸህ ረሱል ( ሶለለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ) በህልማቸው ያያሉ እንዲህ ስልም ጠየኳቸው ይላሉ "ይህ በሽታ እንዳይደርስብን ምን ማድረግ አለብን?" ረሱልም ( ሶለለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም )

`` 1. 313 ጊዜ ሀስቡነላህ ወኒዕመል ወኪል

2. 3 ጊዜ ቁል ሁወላሁ አሀድ

3. 3 ጊዜ ቁል አዑዙቢረቢል ፈለቅ 3 ጊዜ ቁል አዑዙቢረቢል ናስ

4. 3 ጊዜ ፋቲሀን ቅሩ ከበሽታው ትጠበቃላቹ "ብለዋል እኚህ ሼህ አዲስ አበባ ላሉት ሼህ በመደወል ያዩትን ህልም ሙስሊሙ ማህበረሰብ እንዲጠቀም ብለዉ ተናግረዋል ስለዚህ በየቀኑ ይሄንን ማለት አንርሳ ተወኩላችንን በአላህ እናድርግ ለቻላቹት ሰው በሙሉ አስተላልፉ! አላህ ነጃ yibelen
@Hijabistas
#ጁሙዓ _ለሊት
.

የጌታዬን ሀቅ በሚገባው ያላደረስኩ፤ ከእርሱ ዉጪ መሸሻ የሌለኝ ምስኪን ባሪያው ነኝ።

ቁጥሮች እንደ ቀድሞው ገንዘብ ሳይሆን ሞት እየተሰፈረባቸው ሰምቻለሁ። መሽቶ በነጋ ቁጥር የሞቱና በበሽታ የተጠቁ ሰዎችን አሀዝ ማድመጥ ሲለመድ ታዝቤያለሁ። አንዳንድ ሀገራት ወደ እስር ቤትነት ሲለወጡ .... ከቤት መውጣት ሲያስቀጣም አይቻለሁ። ይህ ወረርሽኝ ከጌታው ዘንድ የያዘውን ሂክማ ባላውቅም ለእኛ ግን የማንቂያ ደወል እንደሆነ አምናለሁ።

ጊዜው ከመቼውም በላይ ወደ አላህ የምንሸሽበት .... ምህረትን የምንማፀንበት የጭንቅ ጊዜ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። እንዲህ ያሉ መዓቶች በወንጀላችን ቢሆን እንጂ አይመጡም፤ ወደ ጌታችን በመመለሳችን እንጂ አይነሱም፤ ይህን አምናለሁ።

ከዚህ በኋላ በሽታውን ለመከላከል የተቀመጡ ዘዴዎችን ሳልጨነቅ እተገብራለሁ! የበኩሌን እጥራለሁ! ከዚያ በዘለለ አላህ ቢሻ የሰማዕትነት እድል ቢሆንልኝ ነው ብዬ መልካሙን ከጌታዬ እጠረጥራለሁ። የተፃፈብኝ እንጂ እንደማያገኘኝ፤ መመካቴም በአላህ እንጂ በመከላከያ ሰበቦች ላይ እንዳልሆነና ሰበብ ማድረሱ ግን አስፈላጊ እንደሆነ አምናለሁ።

ጌታችንን ያመፅነው በጋራም በተናጠልም ሆነን ነው። እናም በእኔ በኩል የፊታችን ጁሙዓ ለሊት ላይ በአካል ተነጣጥለን በተግባር አንድ ሆነን ወደ ጌታችን እንዋደቅ ዘንድ ጥሪ አቀርብላችኋለሁ።   እንደ ቤተሰብነታችን .... ትድኑ ዘንድ ወደ ጌታችሁ  ተመለሱ እንደመባላችን .... ጌታችን «ማነው የሚጠይቀኝ የምመልስለት? ማነው የሚለምነኝ የምለግሰው? ማነው ምህረትን የሚጠይቀኝ የምምረው?» በሚልበት የለሊቱ ሶስተኛ መጀመሪያ ላይ እንቀጣጠር! በአንድነት ተነስተን ማረን እንበል! በአንድ ላይ ቆመን መዓቱን አንሳልን ስንል እንማፀን!

ይህንን የተውበት ሰንሰለት ለመቀላቀል ከወሰኑ .... ፅሁፉን ያጋሩ! በመልካምም በመጥፎም ለሚያውቁት ሰው ይህን ጥሪ ያቅርቡ!

እኔ ይህን ጥሪ ከእህቴ ኸዲጃ ተቀብዬ ለአንባቢዎቼ ሁሉ ይህን ጥሪ አቅርቤያለሁ። እናንተ ስሜን እየቀየራችሁ ለሌሎች ጥሪ ማድረግ ትችላላችሁ።


 وَمَا كَانَ ٱللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ

አላህም እነሱ ምህረትን የሚለምኑ ሲኾኑ የሚቀጣቸው አይደለም፡፡


قُل لَّن يُصِيبَنَآ إِلَّا مَا كَتَبَ ٱللَّهُ لَنَا هُوَ مَوْلَىٰنَا وَعَلَى ٱللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ ٱلْمُؤْمِنُونَ

«አላህ ለኛ የጻፈልን (ጥቅም) እንጂ ሌላ አይነካንም፡፡ እርሱ ረዳታችን ነው፡፡ በአላህ ላይም ምእመናን ይመኩ» በላቸው።


 وَتُوبُوٓا۟ إِلَى ٱللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ ٱلْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ

 ምእመናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተጸጸቱ፡፡


ተጨማሪ መረጃዎች ይገለፃሉ!

#ጁሙዓ_ለሊት
.
2024/09/30 20:25:21
Back to Top
HTML Embed Code: