for further info:
Join us- https://www.facebook.com/MUStudentUnion
Join us- https://www.facebook.com/MUStudentUnion
Mekelle University Student Union
for further info: Join us- https://www.facebook.com/MUStudentUnion
for further informations:
Join us- https://www.facebook.com/MUStudentUnion
Join us- https://www.facebook.com/MUStudentUnion
👍3❤2💯2
"pass እና fail መውጫ ፈተና ለወደቁ ብቻ ነው"
የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት 17/08/2017ከትምህርት ሚኒስትር የነበረው ቆይታ
1.ይህ ከታች ተያይዞ ያለው የተፃፈው በክቡር ኣቶኮራ ጡሸኔ ሚኒሰትር ደኤታ ስሆን ከኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት ቀደም ብለን ስለ exit exam የወደቁ ማለትም ማለፍያ ነጥብ ያላመጡ ተማሪዎች በሚመለከት ቆይታ ኣድርገን እንደነበር የሚዘነጋ ኣይደለም በዚህምመመርያ ወጥቶበት በነበረው መሠረት የወደቁትን ተማሪዎች special diploma ተብሎ ይሰጣል በዚሁ መሠረት ብዙ ተማሪዎች ግራ ተጋብታቹህ ነበር ይህ certificate format ላልወደቁ ተማሪዎች ያካትታል ወይ ኣያካትትም እና ለምንስ pass ይላል የሚሉ ጥያቄዎች ለኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት በስፋት ተጠይቋል እናም ይህ ለወደቁት ተማሪዎች ብቻ የሚመለከት እንጂ መውጫ ፈተና ማለፊያ ነጥብ ያገኙ ተማሪዎች ኣይመለከትም ያለፉ ተማሪዎች በነበረው ይቀጥላል ።
2. ከዛሬ ኣመት ጀምሮ ማንም ዩኒቨርስቲ የሞዴል ፈተና ለተማሪዎቹ እንዲፈተኑ ያደርጋል።
3. የጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች exit exam ውጤት የተሰዘረዘባቸውም በጥልቀት ተወያይተናል::
4.የመውጫ ፈተና በሰዓቱ በተያዘለት ፕሮግራም ይሰጣል ዝግጅትም እየተደረገ ነው::
5.የNGAT ዝግጅት ላይ ነው::
6. በተለያዩ ምክንያት በሰሜኑ ጦርነት የትምህታቸው ውጤት እንዲላክ ቀዳሚ ኣድርገን እየሰራን ነው::
7.ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ከሁሉም ዩኒቨርስቲ የስራ እና ፈጠራ ክህሎት እንዲኖረው እየሰራን እንገኛለን።
8. ጠንካራ ኣደራጃጀት በመቅረፅ ተማሪዎች እናገለግላላን እያገለገልን ።
9. ኣንድ ተማሪ ኣንድ ድግሪ ብቻ ይዞ እንዳይወጣ ሌላ online ትምህርቶቹም ተምረው ድግሪ የሚይዙበት ፕሮግራም እየቀረፅን ነው።
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ፅ/ቤት
ኣዲስ ኣበባ
ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት 17/08/2017ከትምህርት ሚኒስትር የነበረው ቆይታ
1.ይህ ከታች ተያይዞ ያለው የተፃፈው በክቡር ኣቶኮራ ጡሸኔ ሚኒሰትር ደኤታ ስሆን ከኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት ቀደም ብለን ስለ exit exam የወደቁ ማለትም ማለፍያ ነጥብ ያላመጡ ተማሪዎች በሚመለከት ቆይታ ኣድርገን እንደነበር የሚዘነጋ ኣይደለም በዚህምመመርያ ወጥቶበት በነበረው መሠረት የወደቁትን ተማሪዎች special diploma ተብሎ ይሰጣል በዚሁ መሠረት ብዙ ተማሪዎች ግራ ተጋብታቹህ ነበር ይህ certificate format ላልወደቁ ተማሪዎች ያካትታል ወይ ኣያካትትም እና ለምንስ pass ይላል የሚሉ ጥያቄዎች ለኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት በስፋት ተጠይቋል እናም ይህ ለወደቁት ተማሪዎች ብቻ የሚመለከት እንጂ መውጫ ፈተና ማለፊያ ነጥብ ያገኙ ተማሪዎች ኣይመለከትም ያለፉ ተማሪዎች በነበረው ይቀጥላል ።
2. ከዛሬ ኣመት ጀምሮ ማንም ዩኒቨርስቲ የሞዴል ፈተና ለተማሪዎቹ እንዲፈተኑ ያደርጋል።
3. የጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች exit exam ውጤት የተሰዘረዘባቸውም በጥልቀት ተወያይተናል::
4.የመውጫ ፈተና በሰዓቱ በተያዘለት ፕሮግራም ይሰጣል ዝግጅትም እየተደረገ ነው::
5.የNGAT ዝግጅት ላይ ነው::
6. በተለያዩ ምክንያት በሰሜኑ ጦርነት የትምህታቸው ውጤት እንዲላክ ቀዳሚ ኣድርገን እየሰራን ነው::
7.ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ከሁሉም ዩኒቨርስቲ የስራ እና ፈጠራ ክህሎት እንዲኖረው እየሰራን እንገኛለን።
8. ጠንካራ ኣደራጃጀት በመቅረፅ ተማሪዎች እናገለግላላን እያገለገልን ።
9. ኣንድ ተማሪ ኣንድ ድግሪ ብቻ ይዞ እንዳይወጣ ሌላ online ትምህርቶቹም ተምረው ድግሪ የሚይዙበት ፕሮግራም እየቀረፅን ነው።
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ፅ/ቤት
ኣዲስ ኣበባ
ኢትዮጵያ
👍16❤1
የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ የትራንስፈር ተማሪዎች 7ታቹ ውጤት መጥቶላቹኋል
Tsehaye, selemun, Yeheys, Mesfin,G/eegziabher, Gebru and Mehari
musu
Tsehaye, selemun, Yeheys, Mesfin,G/eegziabher, Gebru and Mehari
musu
👍8🙏1
MOU Signed Between Mekelle University, Tigray Culture and Tourism, and Sustainable Heritage Ethiopia CFEE French Center for Ethiopian Studies
A significant Memorandum of Understanding (MOU) has been signed among Mekelle University, the Tigray Culture and Tourism Bureau, and the Sustainable Heritage Ethiopia CFEE French Center for Ethiopian Studies. The agreement aims to foster collaboration on the "Mariam Nazret" project, which seeks to promote cultural heritage and tourism in the region.
Key figures in this initiative include Dr. Fana Hagos, president of Mekelle University, Dr. Constance Perrin-Joly, Director of the CFEE; and Dr. Astbha Gebrezgabher. Their collective expertise will play a crucial role in the project's implementation.
A significant Memorandum of Understanding (MOU) has been signed among Mekelle University, the Tigray Culture and Tourism Bureau, and the Sustainable Heritage Ethiopia CFEE French Center for Ethiopian Studies. The agreement aims to foster collaboration on the "Mariam Nazret" project, which seeks to promote cultural heritage and tourism in the region.
Key figures in this initiative include Dr. Fana Hagos, president of Mekelle University, Dr. Constance Perrin-Joly, Director of the CFEE; and Dr. Astbha Gebrezgabher. Their collective expertise will play a crucial role in the project's implementation.
👍15❤1🤗1
የትምህርት ሚኒስቴር የድጋፍና ክትትል ቡድን በሶስቱ የድጋፍና ክትትል ቀናት የስራ ጉብኝቱ ተመስርቶ ባጠናቀረው ሪፖርት ላይ ሰፌ ውይይት ተካሄደ።
የትምህርት ሚኒስቴር የድጋፍና ክትትል ቡድን ዛሬ ሚያዝያ 22/2017 ዓም በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ባደረገው ለተከታታይ ሶስት ቀናት የሚዘልቅ የስራ ጉብኝት ላይ ባጠናቀረው ሪፖርት ላይ ከዩኒቨርሲቲያችን ማኔጅመንት ጋር ሰፊ ውይይት አካሂዷል።
ቡድኑ በዋና ዋና የስራ አፈፃፀም ማለትም
በቁልፍ የአፈጻጸም መለክያዎች/KPI/ ኣተገባበር፣ ተቋማዊ አገራዊ ሪፎርም አተገባበር፣ የአገልግሎት አሰጣጥ፣ ከዲፈረንሴሽን አንፃር፣ በዲጅታላይዜሸን፣ በአስተማሪዎችና ተማሪዎች እርካታ፣ በማህበረ ሰብ አገልግሎት፣ በሃብት ማመንጨት ዙርያ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙርያ የተሰሩትን ጠንካራ ስራዎችና ውስንነቶች ላይ በመወያየት በቀጣይ ትኩረት የሚያሻቸው አቅጣጫዎች ለይተዋል።
በውይይቱ ወቅት በተለይ አጠቃላይ የበጀት እጥረት፣ የመምህራን ያልተከፈለ የስታፍ የ 17 ወራት ውዝፍ ክፍያ እና የመልሶ ማቋቋም ድጋፍና ተያያዥ ተግዳሮቶች የተለየ ትኩረት እንደሚያስፈልጋቸው ተሰምሮበታል።
የትምህርት ሚኒስቴር የድጋፍና ክትትል ቡድን ዛሬ ሚያዝያ 22/2017 ዓም በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ባደረገው ለተከታታይ ሶስት ቀናት የሚዘልቅ የስራ ጉብኝት ላይ ባጠናቀረው ሪፖርት ላይ ከዩኒቨርሲቲያችን ማኔጅመንት ጋር ሰፊ ውይይት አካሂዷል።
ቡድኑ በዋና ዋና የስራ አፈፃፀም ማለትም
በቁልፍ የአፈጻጸም መለክያዎች/KPI/ ኣተገባበር፣ ተቋማዊ አገራዊ ሪፎርም አተገባበር፣ የአገልግሎት አሰጣጥ፣ ከዲፈረንሴሽን አንፃር፣ በዲጅታላይዜሸን፣ በአስተማሪዎችና ተማሪዎች እርካታ፣ በማህበረ ሰብ አገልግሎት፣ በሃብት ማመንጨት ዙርያ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙርያ የተሰሩትን ጠንካራ ስራዎችና ውስንነቶች ላይ በመወያየት በቀጣይ ትኩረት የሚያሻቸው አቅጣጫዎች ለይተዋል።
በውይይቱ ወቅት በተለይ አጠቃላይ የበጀት እጥረት፣ የመምህራን ያልተከፈለ የስታፍ የ 17 ወራት ውዝፍ ክፍያ እና የመልሶ ማቋቋም ድጋፍና ተያያዥ ተግዳሮቶች የተለየ ትኩረት እንደሚያስፈልጋቸው ተሰምሮበታል።
👍14❤2