👍5❤1
የረቡዕ COC ተፈታኞች በስስተም ምክንያት ያልተፈተናቹህ ቅዳሜ04/08/2017ዓ.ም ትፈተናላቹህ
👍1
Forwarded from Kahsay Araya
የውድድር ዕድል ጥቆማ
በኤ.አይ እና ሮቦቲክስ ዙሪያ Presidential African Youth in AI and Robotics Competition የተሰኘ አፍሪካዊ ውድድር ተሰናድቷል።
በ12 ዘርፎች የሚደረገው ውድድር እድሜያቸው ከ15 እስከ 35 ለሆኑ አፍሪካውያን ወጣቶች ብቻ የቀረበ ሲሆን አሸናፊዎች የሚጋሩት 120 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ለሽልማት ተዘጋጅቷል፡፡
ለውድድር የሚሆን ስራ ለማቅረብ እስከ ጁን 13፤2025 ድረስ እንደሚቻል በውድድሩ ድረ-ገፅ ተገልጿል፡፡
በዚህ ውድድር ላይ በዘርፉ ልምድን ያካበቱ አፍሪካዊያን የፈጠራ ባለሙያዎች እንዲሳተፉ ጥሪ እየተደረገ ይገኛል።
Presidential African Youth in AI and Robotics Competition እ.ኤ.አ በ2024 ጅማሮውን ያደረገና በሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ሮቦቲክስ ዙሪያ የሚያጠነጥን ሁነት ነው።
የዘንድሮው ውድድር በአፍሪካ ህብረት ልማት ኤጀንሲ፣ በደቡብ አፍሪካ መንግሥት እና ኤሊቬት ኤ.አይ አፍሪካ ትብብር የተዘጋጀ ነው።
ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ በመጫን የመወዳደሪያ መስፈርቶችን እንዲመለከቱ እና በውድድሩ እንዲሳተፉ እንጋብዝዎታለን።
https://ele-vate.co.za/african-youth-in-artificial-intelligence-and-robotics
በኤ.አይ እና ሮቦቲክስ ዙሪያ Presidential African Youth in AI and Robotics Competition የተሰኘ አፍሪካዊ ውድድር ተሰናድቷል።
በ12 ዘርፎች የሚደረገው ውድድር እድሜያቸው ከ15 እስከ 35 ለሆኑ አፍሪካውያን ወጣቶች ብቻ የቀረበ ሲሆን አሸናፊዎች የሚጋሩት 120 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ለሽልማት ተዘጋጅቷል፡፡
ለውድድር የሚሆን ስራ ለማቅረብ እስከ ጁን 13፤2025 ድረስ እንደሚቻል በውድድሩ ድረ-ገፅ ተገልጿል፡፡
በዚህ ውድድር ላይ በዘርፉ ልምድን ያካበቱ አፍሪካዊያን የፈጠራ ባለሙያዎች እንዲሳተፉ ጥሪ እየተደረገ ይገኛል።
Presidential African Youth in AI and Robotics Competition እ.ኤ.አ በ2024 ጅማሮውን ያደረገና በሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ሮቦቲክስ ዙሪያ የሚያጠነጥን ሁነት ነው።
የዘንድሮው ውድድር በአፍሪካ ህብረት ልማት ኤጀንሲ፣ በደቡብ አፍሪካ መንግሥት እና ኤሊቬት ኤ.አይ አፍሪካ ትብብር የተዘጋጀ ነው።
ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ በመጫን የመወዳደሪያ መስፈርቶችን እንዲመለከቱ እና በውድድሩ እንዲሳተፉ እንጋብዝዎታለን።
https://ele-vate.co.za/african-youth-in-artificial-intelligence-and-robotics
👍18❤2
For students registered to participate in the anti-corruption and ethics competition on the main campus(Arid), please note that it is being held today at 8:30 AM. The designated venue is Ashegoda A25.
👍3🤝1
Mekelle University Student Union
For students registered to participate in the anti-corruption and ethics competition on the main campus(Arid), please note that it is being held today at 8:30 AM. The designated venue is Ashegoda A25.
UPDATE
Due to some issues the competition is postponed for Monday.
Due to some issues the competition is postponed for Monday.
👍6🍌1
Mekelle University Student Union
UPDATE Due to some issues the competition is postponed for Monday.
UPDATE
the competition is held today at 10:00LT Ashegoda A25..
the competition is held today at 10:00LT Ashegoda A25..
👍2❤1
*Call for Applications: Incubation Program*
Ministry of Innovation and Technology invites you (startup) to join an incubation program designed to propel your venture from prototype to market at the Innobiz-K Ethiopia Incubation Center.
Program Highlights
The program provides the tools, resources, and guidance to turn your vision into reality:
• Seed Fund up to USD 5,000 for 10 selected startups to kickstart operations!
• Prototype Development to market-ready solutions.
• MVP Validation
• Business Model Refinement
• Mentorship & Coaching
• Networking & Exposure
• Investment Readiness
• Co-working Space; in the dynamic workspace of Innobiz-K Ethiopia Incubation Center
Ministry of Innovation and Technology invites you (startup) to join an incubation program designed to propel your venture from prototype to market at the Innobiz-K Ethiopia Incubation Center.
Program Highlights
The program provides the tools, resources, and guidance to turn your vision into reality:
• Seed Fund up to USD 5,000 for 10 selected startups to kickstart operations!
• Prototype Development to market-ready solutions.
• MVP Validation
• Business Model Refinement
• Mentorship & Coaching
• Networking & Exposure
• Investment Readiness
• Co-working Space; in the dynamic workspace of Innobiz-K Ethiopia Incubation Center
👍10🍌1
Dear Students, Alumni, and the entire University Community,
As the Bible says, "He is not here; He has risen, just as He said" (Matthew 28:6).
Wishing you all a very happy Easter!
ርሑስ በዓል ትንሳኤ!
መልካም የትንሳኤ በዓል!
In addition, we are pleased to introduce our official Facebook page, created and authenticated by the University:
https://www.facebook.com/MUStudentUnion.
👍 Please join us there to stay updated on all the latest information and announcements from the Student Union.
For further info:
✍ [email protected]
✍ https://www.facebook.com/MUStudentUnion
As the Bible says, "He is not here; He has risen, just as He said" (Matthew 28:6).
Wishing you all a very happy Easter!
ርሑስ በዓል ትንሳኤ!
መልካም የትንሳኤ በዓል!
In addition, we are pleased to introduce our official Facebook page, created and authenticated by the University:
https://www.facebook.com/MUStudentUnion.
👍 Please join us there to stay updated on all the latest information and announcements from the Student Union.
For further info:
✍ [email protected]
✍ https://www.facebook.com/MUStudentUnion
🙏28❤8👍4❤🔥1
የብሔራዊ መታወቂያ (ፍይዳ) ምዝገባን ይመለከታል
ትምህርት ሚኒስቴ ከሰኔ 2017 ጀምሮ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ለሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች እና ዳግም ተፈታኞች ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ እንደቅድመ ሁኔታ መቀመጡ ይታወቃል። በመሆኑም በተቋማችሁ እየተማሩ ያሉና ከዚህ ቀደም ተፈትነው ማለፊያ ውጤት ሳያሟሉ የቀሩ የተቋማችሁ ተፈታኞች ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ምዝገባ እንዲያካሂዱ ባሉት አማራጮች በሙሉ በቂ መረጃ እንድታደርሷቸው እናሳስባለን።
*ማሳሰቢያ፡*
1.ለመጀመሪያ ዙር ተፈታኞች መረጃ ማስገቢያ ሲስተም (https://eap.ethernet.edu.et ) ላይ ማስተካካያ ስልተደረገ በቅርቡ ORIENTATION የምንሰጥ ይሆናል።
2.ዳግም ተፈታኝ አመልካቾች ከሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም -- ግንቦት 05/2017 ዓ.ም ድረስ ከላይ የተጠቀሱትን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ ይችላሉ።
3.ዳግም ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ የሚከፍሉት በቴሌ ብር በኩል ብቻ ነው።
*የኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር*
ትምህርት ሚኒስቴ ከሰኔ 2017 ጀምሮ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ለሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች እና ዳግም ተፈታኞች ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ እንደቅድመ ሁኔታ መቀመጡ ይታወቃል። በመሆኑም በተቋማችሁ እየተማሩ ያሉና ከዚህ ቀደም ተፈትነው ማለፊያ ውጤት ሳያሟሉ የቀሩ የተቋማችሁ ተፈታኞች ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ምዝገባ እንዲያካሂዱ ባሉት አማራጮች በሙሉ በቂ መረጃ እንድታደርሷቸው እናሳስባለን።
*ማሳሰቢያ፡*
1.ለመጀመሪያ ዙር ተፈታኞች መረጃ ማስገቢያ ሲስተም (https://eap.ethernet.edu.et ) ላይ ማስተካካያ ስልተደረገ በቅርቡ ORIENTATION የምንሰጥ ይሆናል።
2.ዳግም ተፈታኝ አመልካቾች ከሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም -- ግንቦት 05/2017 ዓ.ም ድረስ ከላይ የተጠቀሱትን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ ይችላሉ።
3.ዳግም ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ የሚከፍሉት በቴሌ ብር በኩል ብቻ ነው።
*የኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር*
👍7🤗1
Hello everyone,
For those of you who have been having trouble locating our facebook page in the search results, please try using the exact phrase:
✍ "MUstudentUnion"
✍"mustudentunion"
This should help you find us quickly and easily.
For those of you who have been having trouble locating our facebook page in the search results, please try using the exact phrase:
✍ "MUstudentUnion"
✍"mustudentunion"
This should help you find us quickly and easily.
👍4
ሰላም ከ መቱ ዩኒቨርስቲ የትራንስፈር ተማሪዎች የሆናቹህ በኣስቸኳይ ስለምፈልጋቹህ ደውሉልኝ
❤1👍1
ጥብቅ ማስታወቅያ
ለ EITM ኮሌጅ የመጀመርያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ
እንደሚታወቀዉ ሁሉም የዩኒቨርስቲ ተማሪ በኢለርኒንግ ተመዝግቦ 7 አጫጭር ኮርሶች ( SS1, SS2, SS3, SS4, SS5, SS6, SS7 student success suit)ተመዝግቦ መጨረስ ግዴታ አለበት። ስለዚህ ሁላቹሁም የ EITM ኮሌጅ የመጀመርያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉና ከዚህ በፊት ተመዝግባቹህ የነበራቹህ የ 1ኛ ና 2ኛ አመተ ተማሪዎች ጭምር ቅዳሜ 18/08/2017 ከጥዋቱ 4: 30 በምትኩ አዳራሽ እንድትገኙ እያሳሰብን ሁሉም የትምህርት ክፍል ሃላፊዎች በአዳራሹ ተገኝተዉ ቁጥጥር እንደሚያደር እናሳስባለን።
ለ EITM ኮሌጅ የመጀመርያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ
እንደሚታወቀዉ ሁሉም የዩኒቨርስቲ ተማሪ በኢለርኒንግ ተመዝግቦ 7 አጫጭር ኮርሶች ( SS1, SS2, SS3, SS4, SS5, SS6, SS7 student success suit)ተመዝግቦ መጨረስ ግዴታ አለበት። ስለዚህ ሁላቹሁም የ EITM ኮሌጅ የመጀመርያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉና ከዚህ በፊት ተመዝግባቹህ የነበራቹህ የ 1ኛ ና 2ኛ አመተ ተማሪዎች ጭምር ቅዳሜ 18/08/2017 ከጥዋቱ 4: 30 በምትኩ አዳራሽ እንድትገኙ እያሳሰብን ሁሉም የትምህርት ክፍል ሃላፊዎች በአዳራሹ ተገኝተዉ ቁጥጥር እንደሚያደር እናሳስባለን።
👍2