ቀን:- 21/07/2017
ማስታወቅያ
ለአሪድ (ዋና) ግቢ አንደኛ አመት የኢለርኒነግ ትምህርት የጨረሳቹህ ተማሪዎች በሙሉ
የኢለርኒነግ ትምህርት (Student Success Suit) ሰባቱ (7) ወይም ስድስቱ (6) ኮርሶች (SSS) በአግባቡ የጨረሳቹህ ተማሪዎች ለቀጣይ የኢለርኒንግ ትምህርት እድል (To apply for the Youth Advisory Group) እንዴት እንደምታመለክቱ ኦሬንተሽን ለ 15 ደቂቃ ስለሚሰጣቹህ ነገ ሰኞ 22/07/2017 ከጥዋቱ 5:00 ሰአት በኦንላይን ፈተና በምትፈተኑበት የኮምፒተር ላቦች ህንፃ C- 7 Ground floor, Agri-lab እንድትገኙ እጠይቃሎህ።
ከሰላምታ ጋር
መስፍን እዮብ (ዶ/ር)
የመቐለ ዩኒቨርስቲ ኢለርኒነግ አስተባባሪ
ማስታወቅያ
ለአሪድ (ዋና) ግቢ አንደኛ አመት የኢለርኒነግ ትምህርት የጨረሳቹህ ተማሪዎች በሙሉ
የኢለርኒነግ ትምህርት (Student Success Suit) ሰባቱ (7) ወይም ስድስቱ (6) ኮርሶች (SSS) በአግባቡ የጨረሳቹህ ተማሪዎች ለቀጣይ የኢለርኒንግ ትምህርት እድል (To apply for the Youth Advisory Group) እንዴት እንደምታመለክቱ ኦሬንተሽን ለ 15 ደቂቃ ስለሚሰጣቹህ ነገ ሰኞ 22/07/2017 ከጥዋቱ 5:00 ሰአት በኦንላይን ፈተና በምትፈተኑበት የኮምፒተር ላቦች ህንፃ C- 7 Ground floor, Agri-lab እንድትገኙ እጠይቃሎህ።
ከሰላምታ ጋር
መስፍን እዮብ (ዶ/ር)
የመቐለ ዩኒቨርስቲ ኢለርኒነግ አስተባባሪ
👍13❤1
ማሳሰቢያ !!
*ቨተርናሪ ዲፓርትመንት የመረጣቹት ተማሪዎች እሮብ ቀን 23/07/2017 ዓ.ም በሰርቪስ ስለ ምንወስዳቹ 8:00 ሰዓት በአሪድ ካምፓስ ሰርቪስ የሚቆምበት ቦታ ቀድማቹ እንድትጠብቁን እናሳስባለን.
G/giorgs Abrha,
Veternary Cordinator
*ቨተርናሪ ዲፓርትመንት የመረጣቹት ተማሪዎች እሮብ ቀን 23/07/2017 ዓ.ም በሰርቪስ ስለ ምንወስዳቹ 8:00 ሰዓት በአሪድ ካምፓስ ሰርቪስ የሚቆምበት ቦታ ቀድማቹ እንድትጠብቁን እናሳስባለን.
G/giorgs Abrha,
Veternary Cordinator
👍3😁2
100 ቀን ቀረኝ እንዲህ በሚያምር በዋና ግቢ ተክብሮ ውሏል።
GC ኣስተባባሪዎች እናመሰግናለን።
GC ኣስተባባሪዎች እናመሰግናለን።
👍7❤5
ማሳሰቢያ !!
ቀን ᎓ 22/07/2017ዓ.ም
ለአሪድ (ዋና) ግቢ አንደኛና ሁለተኛ አመት ተማሪዎች በሙሉ
የኢለርኒነግ ትምህርት (Student Success Suit) ፓስወርድ አልሰራ ብላቹህ ዛሬ መጥታቹህ የተመዘገባቹህ ተማሪዎቸ በሙሉ።አህን ስለተስተካከለ በጥንቃቄ ከዚህ በፊት ተመዝግበዉ ትምህርቱን በመከታተል ያሉ ተማሪዎች በመጠየቅ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
መጀመርያ office.com በመክፈት email account በሚለው ugr ቁጥራቹህ በማሰገባት (ለምሳሌ ugr/208075/17 ከሆነ email አካዉንታቹህ:- [email protected] ይሆናል ማለት ነዉ።
በመቀጠል password ለማስገባት መጀመርያ ለሁላቹህ እንድ አይነት ዲፎልት ፓስወርዱን ማለት Mustudent@123 ተጠቅማቹህ በመግባት የራሳቹሀ የማትረሱት ባለ ስምንት (8) የተለያየ ካራክተር (capital letter, small letter, number and character) ያለው ፓስወርድ መቀየር አለባቹህ።
ማሳሰብያ:- ከአሁን ቦኃላ ስለማናስተካክል በጥንቃቄ እንድትሞሉ እናሳስባለን !!!
ከሰላምታ ጋር
መስፍን እዮብ (ዶ/ር)
የመቐለ ዩኒቨርስቲ ኢለርኒነግ አስተባባሪ
ቀን ᎓ 22/07/2017ዓ.ም
ለአሪድ (ዋና) ግቢ አንደኛና ሁለተኛ አመት ተማሪዎች በሙሉ
የኢለርኒነግ ትምህርት (Student Success Suit) ፓስወርድ አልሰራ ብላቹህ ዛሬ መጥታቹህ የተመዘገባቹህ ተማሪዎቸ በሙሉ።አህን ስለተስተካከለ በጥንቃቄ ከዚህ በፊት ተመዝግበዉ ትምህርቱን በመከታተል ያሉ ተማሪዎች በመጠየቅ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
መጀመርያ office.com በመክፈት email account በሚለው ugr ቁጥራቹህ በማሰገባት (ለምሳሌ ugr/208075/17 ከሆነ email አካዉንታቹህ:- [email protected] ይሆናል ማለት ነዉ።
በመቀጠል password ለማስገባት መጀመርያ ለሁላቹህ እንድ አይነት ዲፎልት ፓስወርዱን ማለት Mustudent@123 ተጠቅማቹህ በመግባት የራሳቹሀ የማትረሱት ባለ ስምንት (8) የተለያየ ካራክተር (capital letter, small letter, number and character) ያለው ፓስወርድ መቀየር አለባቹህ።
ማሳሰብያ:- ከአሁን ቦኃላ ስለማናስተካክል በጥንቃቄ እንድትሞሉ እናሳስባለን !!!
ከሰላምታ ጋር
መስፍን እዮብ (ዶ/ር)
የመቐለ ዩኒቨርስቲ ኢለርኒነግ አስተባባሪ
👍6🤝1
#MoH
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከሚያዚያ 1-3/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ፈተናው ከስር በተገለፁት የጤና ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው ምዝገባ ላጠናቀቁ ተመዛኞች የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
የፈተናው መርሐግብር
ሚያዝያ 1/2017 ዓ.ም
Nursing, Nutrition, Optometry, Pediatric and Child Health Nursing, Dental Medicine, Emergency and Critical Care Nursing, Environmental Health, Surgical Nursing, Anesthesia and Psychiatric Nursing
ሚያዝያ 2/2017 ዓ.ም
Pharmacy, Medical Radiology Technology, Midwifery
ሚያዝያ 3/2017 ዓ.ም
Medicine, Public Health and Medical Laboratory Science
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከሚያዚያ 1-3/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ፈተናው ከስር በተገለፁት የጤና ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው ምዝገባ ላጠናቀቁ ተመዛኞች የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
የፈተናው መርሐግብር
ሚያዝያ 1/2017 ዓ.ም
Nursing, Nutrition, Optometry, Pediatric and Child Health Nursing, Dental Medicine, Emergency and Critical Care Nursing, Environmental Health, Surgical Nursing, Anesthesia and Psychiatric Nursing
ሚያዝያ 2/2017 ዓ.ም
Pharmacy, Medical Radiology Technology, Midwifery
ሚያዝያ 3/2017 ዓ.ም
Medicine, Public Health and Medical Laboratory Science
👍8😭1
ማሳሰቢያ !!
*ቨተርናሪ ዲፓርትመንት የመረጣቹት ተማሪዎች ማግሰኞ ቀን 23/07/2017 ዓ.ም በሰርቪስ ስለ ምንወስዳቹ 8:00 ሰዓት በአሪድ ካምፓስ ሰርቪስ የሚቆምበት ቦታ ቀድማቹ እንድትጠብቁን እናሳስባለን.
G/giorgs Abrha,
Veternary Cordinator
*ቨተርናሪ ዲፓርትመንት የመረጣቹት ተማሪዎች ማግሰኞ ቀን 23/07/2017 ዓ.ም በሰርቪስ ስለ ምንወስዳቹ 8:00 ሰዓት በአሪድ ካምፓስ ሰርቪስ የሚቆምበት ቦታ ቀድማቹ እንድትጠብቁን እናሳስባለን.
G/giorgs Abrha,
Veternary Cordinator
💯1
ማስታወቂያ
የ ፌደራል የስነ-ምግባር እና ጽረ-ሙስና ኮምሽን የ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን በማወዳደር ለ ስነ-ምግባር ኣምባሳደርነት ምርጫ የ ጥያቄ ና መልስ ውድድር ለማዘጋጀት በዝግጅት ላይ ነው። ስለሆነም ዩኒቨርሲቲያችን ወክላችሁ ለመወዳደር ፍላጎት ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ ባሉት 3 ቀናት (እርብ፡ሃሙስ፥ኣርብ)
በየካምፓሳችሁ በ ሚገኙ የተማሪ ህብርት ቢሮ እንድትመዘገቡ እናሳስብላን።
N.B-ቅድሚያ ዩኒቨርሲቲያችን ወክላችሁ ከመሄዳችሁ በፊት እዚሁ ማጣርያ ይኖረናል ለ ማጣርያ ለመመዝገብ CGPA >=3.6 መሆን አለበት። ቅድሚያ ለ social science, law and governance, business and economics, medical ethics and related fields with ethics and social responsibility at the centre ።
ኣሽናፊው ሙሉ ወጪው ተሸፍኖለት ወደ የ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የ ስነ-ምግባር ኣምባሳደርነት ምርጫ የ ጥያቄ ና መልስ ውድድር አንደሚሄድ ምግለጽ እንወዳለን።
የ ፌደራል የስነ-ምግባር እና ጽረ-ሙስና ኮምሽን የ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን በማወዳደር ለ ስነ-ምግባር ኣምባሳደርነት ምርጫ የ ጥያቄ ና መልስ ውድድር ለማዘጋጀት በዝግጅት ላይ ነው። ስለሆነም ዩኒቨርሲቲያችን ወክላችሁ ለመወዳደር ፍላጎት ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ ባሉት 3 ቀናት (እርብ፡ሃሙስ፥ኣርብ)
በየካምፓሳችሁ በ ሚገኙ የተማሪ ህብርት ቢሮ እንድትመዘገቡ እናሳስብላን።
N.B-ቅድሚያ ዩኒቨርሲቲያችን ወክላችሁ ከመሄዳችሁ በፊት እዚሁ ማጣርያ ይኖረናል ለ ማጣርያ ለመመዝገብ CGPA >=3.6 መሆን አለበት። ቅድሚያ ለ social science, law and governance, business and economics, medical ethics and related fields with ethics and social responsibility at the centre ።
ኣሽናፊው ሙሉ ወጪው ተሸፍኖለት ወደ የ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የ ስነ-ምግባር ኣምባሳደርነት ምርጫ የ ጥያቄ ና መልስ ውድድር አንደሚሄድ ምግለጽ እንወዳለን።
👍28❤2
Forwarded from Mikiyas haftamu
👍2❤1
Forwarded from Mikiyas haftamu
የኢትዮ ቴሌኮም አመራሮች በእናት መቀነት የኪስ ድጋፍ በተመለከተ ኦሬንቴሽንና አጭር ስልጠና
❤1👍1
ለመቐለ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች
ለመቐለ ዩኒቨርስቲ የቀድሞ ተማሪዎች
ለመቐለ ዩኒቨርስቲ ማናጅመንት
ለመቐለ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ
ለትግራይ የማህበራዊ ሚዲያ ኣንቂዎች
ለመቐለ ከተማ ነዋሪዎች
ለትግራይ ሚዲያዎች
ለኢትዮጵያ ከ/ት/ተቋ/ተማ/ህ/ፅ/ቤት
ጉዳዩ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት official Facebook page የማይወክለን መሆኑንና በዚህ የሚፖሰቱ እኛ እንደማይወክለን ስለማሳወቅ።
እንደሚታወቀው የመቐለ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት ኣሉ ከሚባሉ ተፅእኖ ፈጣርና ከኢትዮጵያ ፣ኣፍሪካ እንዲሁም ከኣውሮፓ ተማሪዎች ህብረት ግንኙነት ያለው ትልቅ ተቋም ነው።ተቋሙ ከዩኒቨርስቲው ኣልፎ ለመቐለ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ ኣገልግሎየት እየሰጠ ይገኛል።
እኛ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት ከዩኒቨርስቲው ማናጅመንት በመነጋገር እንደተቋም የራሱ ቻናል እንዲኖረው የተስማማን ሲሆን ይህም ታሪካዊው ያስብለዋል። ምክንያቱም ፕሬዚዳንት ሓየሎም ስወጣ ይዞት የሚወጣ የተማሪዎች ህብረት ቻናል መኖር የለበት በማለት
ለዚህ ማስፈፀሚያ በመቐለ ዩኒቨርስቲ ህጋዊ የfacebook እና ሌሎች ቻናሎች እንደሚንከፍት እያሳወቅን በኛ የሚተዳደር official facebook እንደሌለን ለማሳወቅ እንወዳለን።
በስተመጨረሻ ኣድሱ የመቀለ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት official
Facebook
*WhatsApp
* LinkedIn
* Twitter
*instagram
* YouTube
*telegram
በዚህና በመቀለ ዩኒቨርስቲ official page በቅርቡ እናሳውቃለን ።
ማንኛውም በ mekelle university students union (facebook) ተብሎ
የሚፖሰት እኛ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት እንደማይወክለን ለመግለፅ እንወዳለን ።
ለመቐለ ዩኒቨርስቲ የቀድሞ ተማሪዎች
ለመቐለ ዩኒቨርስቲ ማናጅመንት
ለመቐለ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ
ለትግራይ የማህበራዊ ሚዲያ ኣንቂዎች
ለመቐለ ከተማ ነዋሪዎች
ለትግራይ ሚዲያዎች
ለኢትዮጵያ ከ/ት/ተቋ/ተማ/ህ/ፅ/ቤት
ጉዳዩ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት official Facebook page የማይወክለን መሆኑንና በዚህ የሚፖሰቱ እኛ እንደማይወክለን ስለማሳወቅ።
እንደሚታወቀው የመቐለ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት ኣሉ ከሚባሉ ተፅእኖ ፈጣርና ከኢትዮጵያ ፣ኣፍሪካ እንዲሁም ከኣውሮፓ ተማሪዎች ህብረት ግንኙነት ያለው ትልቅ ተቋም ነው።ተቋሙ ከዩኒቨርስቲው ኣልፎ ለመቐለ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ ኣገልግሎየት እየሰጠ ይገኛል።
እኛ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት ከዩኒቨርስቲው ማናጅመንት በመነጋገር እንደተቋም የራሱ ቻናል እንዲኖረው የተስማማን ሲሆን ይህም ታሪካዊው ያስብለዋል። ምክንያቱም ፕሬዚዳንት ሓየሎም ስወጣ ይዞት የሚወጣ የተማሪዎች ህብረት ቻናል መኖር የለበት በማለት
ለዚህ ማስፈፀሚያ በመቐለ ዩኒቨርስቲ ህጋዊ የfacebook እና ሌሎች ቻናሎች እንደሚንከፍት እያሳወቅን በኛ የሚተዳደር official facebook እንደሌለን ለማሳወቅ እንወዳለን።
በስተመጨረሻ ኣድሱ የመቀለ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት official
* YouTube
*telegram
በዚህና በመቀለ ዩኒቨርስቲ official page በቅርቡ እናሳውቃለን ።
ማንኛውም በ mekelle university students union (facebook) ተብሎ
የሚፖሰት እኛ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት እንደማይወክለን ለመግለፅ እንወዳለን ።
👍22💯2
ሃይለ በርሀ ሽፈራው ይባላላ የቀድሞ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ነበረ ።
ኣሁን ለምን መቐለ ዩኒቨርስቲ official page እና ህጋዊ ቻናሎች ከፈተላቹህ ነው እያለን ያለው ጥላቻው እኛ ጋ ሳይሆን ሕግ ጋ ነው እየተጣላ ያለው
ፍርዱ ለናንተ??
በዩኒቨርስታችን የተከፈትሉን
የቢሮ ቁጥር
+251990053933
+251990035953
WhatsApp
+251990053933
+251990035953
official email
[email protected]
Official Facebook
https://web.facebook.com/MUStudentUnion/
መለያ (መፍለዪ)
Page.collage and university
mu.edu.et
follow and share
ኣሁን ለምን መቐለ ዩኒቨርስቲ official page እና ህጋዊ ቻናሎች ከፈተላቹህ ነው እያለን ያለው ጥላቻው እኛ ጋ ሳይሆን ሕግ ጋ ነው እየተጣላ ያለው
ፍርዱ ለናንተ??
በዩኒቨርስታችን የተከፈትሉን
የቢሮ ቁጥር
+251990053933
+251990035953
+251990053933
+251990035953
official email
[email protected]
Official Facebook
https://web.facebook.com/MUStudentUnion/
መለያ (መፍለዪ)
Page.collage and university
mu.edu.et
follow and share
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍8❤2