Telegram Web Link
Mekelle University Student Union
Date: April 22, 2023(16/08/2015 E.C) Notice to Students who were studying in other Universities and forced to stop your study due to the war http://196.190.28.50 Students who were continuing your study in other Ethiopian Universities but forced to stop…
✍️  if the phone numbers listed
      for registrations are busy during
Your calling.
Please Send the necessary information Via Sms/Texting :-
1.Full Name
2. ID no
3.Department
4.Year / batch
#Raya University
ማስታወቂያ
Mekelle University
Virtual Discussion on Alumni's Engagement
#Updated notice
about registration From
Raya University 1st-5th Year
Source - Aksum University official fb page
Adigrat University is under reconstruction to resume z learning process
#AdigratUniversity

1. የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች ሆናችሁ ላላፉት ሁለት ዓመታት በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች  ተመድባችሁ የመማር እድል ያላጋጠማችሁ፤

2. በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተከታታይ መርሃ ግብር ተማሪዎች፤

3. በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች በመደበኛነት ስትማሩ ቆይታችሁ፣ ላለፉት ሁለት አመታት አቛርጣችሁ አሁን ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለመመዝገብ የምትፈልጉ ተማሪዎች፤

በዚህ ማስፈንጠሪያ http://197.156.104.178/ በኦንላይን የቅድመ ምዝገባ ቅፅ ከግንቦት 03 አስከ 15/2015 እንድትሞሉ ጥሪ አቅርቦላችኃል።

ዩኒቨርሲቲው ትምህርት የሚጀመርበት ቀን በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ገልጿል።

Source-tikvahEth
#በነፃ_ይማሩ -
ከ-ትምህርት ሚኒስትር


⭕️ የቀረበው ትምህርት ከጀማሪ እስከ ከፍተኛ ደረጃ ያሉ ተማሪዎችን የብቃት ደረጃ ያሟላ ነው።

⭕️ ለመደበኛ ተማሪዎች በትምህርታቸው ውጤታማ ይሆኑ ዘንድ በየክፍል  ደረጃው ተዘጋጅቶ ቀርቧል።

⭕️ ትምህርቱን የበለጠ አስደሳች እና አሳታፊ ለማድረግ የተነደፉ መጣጥፎች፣ቪድዮዎች፣ምስሎች እና ሌሎች ሰፊ የትምህርት መርጃዎች ተካተውበታል።

ለመማር 👇
Learn-english.moe.gov.et ወይም sizl.ink/moe ላይ ይማሩ::

፨አቅርቦቱ ሙሉ በሙሉ ከክፍያ ነፃ ነው። በማንኛውም ቦታ መማር ይችላሉ።
#notice for all students
everyone
am Mikiyas,🙏please be calm this isnt Mekelle University Management's telegram account this is owned by Mekelle University Student Union so you have to aware of what you are asking to Us. we can't announce and put date of return, but as we are your representatives we are eagerly asking when is the perfect date our student will  return.we now that all of us suffered by those days and always pass through difficulties this is understandable and righteous and that is true we are at worst time of our life as student .and what i would like to say is the idea raised by all of you is right and precise.

We are trying to come with Good news ! God help Us all!
Thank You.
Good Breaking News
For Raya University Students

ራያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በአካል ቀርበው እንዲመዘገቡ ጥሪ አቀረበ።

ራያ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛና ተከታታይ ትምህርት መርሐ ግብር ትምህርታቸውን ለመከታተል ቀደም ሲል ዩኒቨርሲቲዉ ባወጣዉ ማስታወቅያ መሰረት የተመዘገቡ (የዩኒቨርሲቲዉና ከሌሎች ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያመለከቱ) ተማሪዎች ሰኔ 6 እና 7 / 2015 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል።

Via/Source - @tikvahethiopia
Hello all of you, really and sure mekelle university is fully prepared to resume the students to campus and the declaration will happen soon
"የትግራይ ዩኒቨርሲቲዎች ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ በስተቀር ሦስቱ ዩኒቨርሲቲዎች በመጭው ወር ነባር ተማሪዎችን መቀበል ይጀምራሉ።"
- ትምህርት ሚኒስቴር

ትምህርት ሚኒስቴር በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ሥራ አቁመው የነበሩ ዩኒቨርሲቲዎች ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ በስተቀር ከአንድ ወር በኃላ ነባር ተማሪዎቻቸውን እንደሚቀበሉ ከመስከረም (2016) ጀምሮ ደግሞ #ሙሉ_ለሙሉ ሥራ እንደሚጀምሩ አስታውቋል።

የሚኒስቴሩ የአስተዳደርና ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሀ (ዶ/ር) ለኢፕድ የሰጡት ቃል ፦

" ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ በስተቀር ሦስቱ ዩኒቨርሲቲዎች በመጭው ወር ነባር ተማሪዎችን መቀበል ይጀምራሉ።

በመጪው ዓመት በትግራይ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎችን ወደ መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ ነው።

ዩኒቨርሲቲዎቹን ወደ ሥራ ለማስገባት የትምህርት ሚኒስቴር ዩኒቨርሲቲዎቹ ያሉበት ሁኔታ ከዩኒቨርሲቲዎቹ አመራሮች ጋር በመቐለ ተደጋጋሚ ውይይት አድርጓል።

ሥራ ለማስጀመር የሚያስችሉ ሥራዎችን ለመስራት ወደ ተግባር ተገብቷል።

ዩኒቨርሲቲዎቹ የመማር ማስተማር ሂደት ከመጀመራቸው በፊት  ፦
- የምግብ ፣
- የመኝታ፣
- የሕክምና አገልግሎቶች ቅድሚያ የሚያሟሉበት ሁኔታ እየተመቻቸ ነው።

ራያ ዩኒቨርሲቲም ይህንን አሟልቶ በትናንትናው ዕለት የተማሪዎች ምዝገባ ጀምሯል።

መቐለና ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲዎች ደግሞ በቀጣይ ወር ትምህርት መጀመር የሚያስችላቸውን ተግባር ጨርሰው ተማሪዎችን መቀበል እንደሚጀምሩ ይጠበቃል።

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ከሌሎቹ ዩኒቨርሲቲዎች በበለጠ በጦርነቱ ጉዳት በማስተናገዱ የተወሰነ ጊዜ ሊዘገይ ይችላል።

አራቱ ዩኒቨርሲቲዎች ከጦርነቱ በፊት 45 ሺሕ ተማሪዎችን ሲያስተምሩ ነበር። ከእነዚህ ውስጥም ባለፉት ዓመታት 22 ሺሕ የሚሆኑ ተማሪዎች እንዲወጡ ተደርጎ በጊዜያዊነት ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ ተመድበው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ተደርጓል።

እነዚህ ዩኒቨርሲቲዎችም አሁን ላይ ቅበላ የሚያደርጉት ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ ሳይመደቡ የቆዩ 20 ሺሕ የሚሆኑ ተማሪዎችን ነው።

በመጪው አገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው የሚያልፉ ተማሪዎችም የዩኒቨርሲቲዎቹ ዝግጁነት ተጠንቶና ታይቶ ተማሪዎች ሊመደቡባቸው ይችላል።

ከዚህ ቀደም በትግራይ ክልል ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩና ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ ሄደው ያጠናቀቁ ተማሪዎች ውጤታቸውን የሚገልጽ የትምህርት ማስረጃ ሳያገኙ መቆየታቸውን ይታወሳል ፤ አሁን ላይ ከነበሩበት ዩኒቨርሲቲ ያገኙት ውጤት ወደ ትግራይ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲላክ አቅጣጫ ተቀምጧል።

ዩኒቨርሲቲዎቹም ውጤቱ ሲደርሳቸው የነበራቸውን ውጤት ደምረው ጥቅል ውጤታቸውን የሚገልጽ ጊዜያዊ ዲግሪ ማግኘት ይችላሉ። "

Via EPA

@tikvahethiopia
#Raya University

ራያ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 06/2015 ዓ.ም ጀምሮ ነባር ተማሪዎቹን እየተቀበለ ነው።

ዩኒቨርሲቲው ከ900 በላይ ነባር ተማሪዎችን መቀበሉን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፕ/ር ታደሰ ደጀኔ ተናግረዋል።

Via @tikvahuniversity
2024/09/22 07:47:42
Back to Top
HTML Embed Code: