Telegram Web Link
Hawassa University's Notice is for postgraduate pls dont be confused.
Join @MUSUofficalchannell
Forwarded from MIT Information Posting board
Topic
RAISING CAPITAL FOR START UPS
Description
The Young Entrepreneurs Forum (YEF) provides start-ups and early stage businesses with tools, skill sets and networks to effectively engage in the national policymaking process for an improved business environment in Ethiopia. Implemented in collaboration between Precise Consult International PLC (Precise) and the Center for International Private Enterprise’s (CIPE), the YEF opens doors of opportunities for young entrepreneurs to unlearn unfounded presumptions, learn new skills and relearn successful approaches of policy engagement.
Time

Sep 3, 2020 03:00 PM in Nairobi
Add to calendar
Webinar ID
881 1552 2451
To Join the Webinar
Join from a PC, Mac, iPad, iPhone or Android device:

Please click this URL to join. https://us02web.zoom.us/w/88115522451?tk=TG_1GegklgjyP5GjgPUcrmfZNsZhDt38JaGfmeU4rRc.DQIAAAAUhBgrkxZGRi1iU29lcVRUMjNzU01Sa1hEcG53AAAAAAAAAAAAAAAAAAAAAAAAAAAA&pwd=UlZTQUR5TTFYYVNwaE1uS0ZiN0htdz09&uuid=WN_tyBg27mKS4Wt7mVn9HvOYw
በ2013 ትምህረት ለማስጀመር በትምህርት ሚኒስቴር የተያዙ አማራጮች!

የ2013 ዓመት ትምህርትን ለመጀመር የሚስችሉ ሁኔታዎችን በማጥናት ላይ እንደሚገኝ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ እንደ አማራጭ እየታዩ ያሉ ጉዳዮችም፡-

- በአንድ ክፍል ውስጥ ከ20 እስከ 25 ተማሪዎችን ለማስተማር የሚያስችል አቅም ስለመኖርና አለመኖራቸው ልየታ አየተካሄደ ነው፡፡

- የተማሪዎችን ርቀት ለማስጠበቅ በአንድ ወንበር አንድ ተማሪ እንዲቀመጥ የሚደረግ ታስቧል፡፡

- ትምህርትን በፈረቃ መስጠት እንደ አማራጭ ቀርቧል፡፡

- ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች እየተገነቡ ይገኛሉ፡፡

- የማህበረሰብ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማትን ለማስተማሪያነት መጠቀም እንደ አማራጭ ጥቅም ላይ እንደሚውሉ አየተጠና ነው፡፡

- በትምህርት ቤቶች ውስጥ ውሃ እንዲኖር ማድረግ፣ የእጅ ማፅጃ ሳኒታይዘርና ማስክ የማቅረብ ስራዎችም እንደሚሰሩ ተገልጿል፡፡
Join @MUSUofficalchannell
መልእክቲ ካብ ማሕበር ተራድኦ ኬብርን -መቀለ!
ፃውዒት ሰናይ ተግባር
"One Pack for One Child"
ኣብ ዝሓለፉ ኣርባዕተ ዓመት ኣብ ከተማ መቐለ ሓደ ጥማር ንሓደ ህፃን (One Pack for One child) ብዝብል መሪሕ ቃል ንልዕሊ 3000 ሰገናት ናይ ፅሕፈት መሳርሕቲ ድጋፍ ማሕበር ተራድኦ ኬብሮን ኣካይዳ እያ፡፡
👉ሎሚ ዓመት ድማ ቫይረስ ኮሮና ዳተኸላኸልና ፀገም ማሕበረሰብና፣ ፀገም ሰገናትና ክንፈትሕ ኢና፡፡ኣብዙይ ሰናይ ተግባር ክትሳተፉ ትደልዩ ኣድራሻታትና
👇👇👇👇👇👇👇👇
ፊት ንፊት ማይ ካፌ ኩመል ህንፃ ቢሮ ቁ 19
ወይ ድማ ኤላዝ ካፌ ትሕት ኢልካ ዝርከብ መካተቻ ኢንተርተይመንት፡፡

"ህፃንነተይ ተቀበሉኒ ዋሕስ ፅባሕኩም እየ፡፡"

ማሕበር ተራድኦ ኬብርን
መቐለ

for more info visit @Kebroncharity


Join @MUSUofficalchannell
ማስታወቂያ
ለመላው የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ማህበረሰብ:

።።።
በኮቪድ 19 ወረርሸኝ ምክንያት የገጽ ለገጽ ትምህርት መቋረጡና ለበለጠ ጥንቃቄ ሲባል ተማሪዎች በልዩ ዝግጅት ወደቤተሰቦቻቸው መሸኛታቸው ይታወሳል።

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተቋረጠውን ትምህርት ለማስቀጠል የሚያስችሉ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶችን እያደረገ መሆኑን ቀደም ብለን መግለጻችንም ይታወቃል።

ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ ዩኒቨርስቲዎች የሚከፈቱበት ቀን እንደተቆረጠ ሆኖ በተለያዩ አካላት የሚወጣው መረጃ የተሳሳተ እንደሆነና የተቋረጠው ትምህርት ሊቀጥል የሚችለው ከሚመለከተው የመንግስት አካል ትምህርት ማስቀጠል የሚያስችል መረጃ ሲገኝ ብቻ እንደሆነ እና መረጃውም የሚሰጠው በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በኩል ብቻ መሆኑን እያሳወቅን እስከዛው ድረስ የቫይረሱን ስርጭት ለመከለካል የሚያስችል አስፈላጊውን ሁሉ ጥንቃቄ እያደረጋችሁ ከክፍያ ነጻ በሆነው የዲጂታል ላይበራሪያችን http://ndl.ethernet.edu.et በመግባት አጋዥ መጻህፍትን እያነበባችሁ እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
ጳጉሜ 4 ቀን 2012 ዓ.ም
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ የአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት
።።።።

አዲስ ዓመት ለብዙዎች የአዳዲስ እቅዶች እና ኃሳቦች መነሻና ማስተግበሪያ ነው። ትልቅ የተስፋ አድማስ የሚታይበትም ነው! በአዲስ ዓመት ብዙዎች ትምህርት ለመጀመር፣ የተጀመረን ለማጠናቀቅ፣ ንግድ ለመጀመርና ቤተሰብ ለመመስረት ወዘተ ያስባሉ። ያቅዳሉ።

ሰዎች እንደግለሰብ ብቻ ሳይሆን ተቋማትም በአዲስ ዓመት ከአዲስ አሰራርና አካሄድ ጋር ይመጣሉ። አዳዲስ ስራዎችን፣ ቴክኖሎጂዎችን፣ ፈጠራዎችን፣ የአሰራር ስርዓቶችንም ያስተዋውቃሉ።

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር 2012 ዓ.ምን ሲቀበል "በአዲስ ዓመት አዲስ አስተሳሰብ" በሚል መሪ ቃል የተለያዩ የለውጥ ስራዎችን ተግባራዊ በማድረግ ነበር። በዚህም የመጀመሪያ ዓመት የጋራ ኮርሶችን ተግባራዊ በማድረግ የተማሪዎች የዩኒቨርስቲ አነስተኛ ቆይታ ጊዜ 4 ዓመት እንዲሆን ተደርጓል፣ ዩኒቨርስቲዎችን በተልዕኮ መለየትም ሌላው ወሳኝ የዓመቱ የለውጥ ስራ ነበር።

በአዲሱ 2013 ዓ.ም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አዳዲስ አሰራሮችን ይዞ በመምጣት በተለይ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያለውን ለውጥ መሸከም የሚችል ቀልጣፋ እና ወጥ የአሰራር ስርዓትን መዘርጋት ላይ አተኩሮ ይሰራል። ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተልዕኳቸው ላይ ብቻ አተኩረው እንዲሰሩ የማመቻቸትና የመከታተል፣ ለመምህራን ትኩረት ሰጥቶ መስራት፣ ተቋማት ችግር ፈቺ አሰራሮችን እንዲከተሉና እንዲሰሩ ድጋፍና ክትትል ማድረግ፣ የመረጃ ልውውጥ በአንድ ቋት የማደራጀትና መሰል የትምህርት ጥራት ላይ የሚያተኩሩ ስራዎች የሚከናወኑ ይሆናል።

የትምህርትና ስልጠና ማህበረሰቡ በራቸውን ለአዳዲስ አሰራሮችና ለውጦች በመክፈትና ኃሳብ በማመንጨት በዛው መጠን ፈጻሚ በመሆን ምርምሮች ችግር መፍታት ላይ እንዲያተኩሩ፣ ሳይንሳዊ አሰራሮች እንዲዳብሩ፣ ለሌላው ሴክተር ተምሳሌታዊ የሆኑ የአሰራር ስርዓቶችን ለመገንባት በሚደረገው ሁሉ እንዲሳተፉ ጥሪ አቀርባለሁ።

የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በዓለም ላይ ያለውን የትምህርት ሴክተር በእጅጉ የተፈታተነ የ2012 ዓ.ም ክስተት ነው።
ይሄ ክስተት ጤናን ብቻ ሳይሆን ማህበራዊና የኢኮኖሚ ሴክተሩንም በእጅጉ የፈተነ ነው። ተማሪዎች በኮቪድ 19 ምክንያት በቤታችሁ መሆናችሁ ከባድ ጊዜ እንደሆነ እገነዘባለሁ። ነገር ግን ኮቪድ 19 የብዙዎችን ነፍስ የነጠቀ እንደመሆኑ ጥንቃቄና ትዕግስት ከእናንተ ይጠበቃል። አዲሱ ዓመት 2013 መልካም ነገር ላይ የምትደርሱበት ያለማችሁበት የሚፈጸምበት እንዲሆን ሁሌም ራሳችሁን ለመጠበቅ አትዘናጉ።

በምናደርገው ጥንቃቄና በምንወስደው እርምጃ የቫይረሱን ስርጭት መግታትና አደጋውን መቀነስ እንችላለን፡፡ በቅርቡ ለምትመለሱበት መማር ማስተማር ይሔው ጥንቃቄ ወሳኝ በመሆኑ በዚህ ረገድ የተሻለ ስራ እንድንሰራ አደራ እላለሁ!
የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማትም ተማሪዎችን መልሶ ለመቀበል የሚደረገውን ዝግጅት አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ አሳስባለሁ!

አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የጤና፣ የፍቅርና የአንድነት ይሁንልን!
መልካም አዲስ ዓመት

ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር
ጳጉሜ 05/2012
Message from the students Union.
The year 2012ec had been very challenging, there was challenges beyond the pandemic and it just put its own record, we had all individual comments and we ware pushing accordingly. at national level we made the union s General meeting to set a new direction and possible solution even if the pandemic. we reputedly make good contact with the responsible bodies and Until the final political decision of the date of return, pls make necessary Covid19 prevention mechanisms and some other academic preparation. Finally i wish a Happy New year to all our dearest Students! on the be half of Students Union , wishing New 365 days with new 365 chances and Just Wave goodbye to the old and embrace the new with hope, dreams and ambition. Wishing you a Happy New Year full of happiness!
Abrhaley Arefaine -MUSU President and EH/HI/ED/INS/SU V/President.

"Stay home, stay safe"

hope you back soon!!

Thank you.
👇👇👇👇👇👇
Join @MUSUofficalchannell
New is the year, new are the hopes, new is the resolution, new are the spirits, and new are my warm wishes just for you. Have a promising and fulfilling New Year! Hope a bright new year for all Ethiopia students as well as all my people. With a hope of union and back to school.
Oli bedane
EHISU & Ambo university president

Join @MUSUofficalchannell
Forwarded from Balli G
እንኳን አደረሳችሁ
Forwarded from Balli G
Baga geessan
Forwarded from Balli G
Bagan ku nabad gadhnay Sanadka cusub
Forwarded from Balli G
እንዃዕ ን 2013ዓ.ም ብሰላም አብፀሐኩም!
መልካም አዲስ ዓመት

አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመትአዲስዓመት

አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
መልካምአዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
አዲስዓመት

ዓመት
አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመት

መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
🌟
🎄 。。
🎄🎄。 。
🎄🔴🎄
🎄🔴🎀🎄
🎄🎀🎄🔴 🎄。。
🎄🎄🎀🎄
。。🎄🎄🔴🎄🎄
🎄🎄🎀🎄🔴🎄
🎄🔴🎄🎄🎀🎄🎄
🎄የደስታና የስኬት🎄
🎄 🎄 ዘመን ይሁንልን።🎄🎄
🎄🎄🔴🎄🎄🎀🎄
🎄🔴🎄🎀🔴🎄🎄🎄
መልካም በዓል
🍒🍒🍒🍒🍒🍒🍒🍒🍒🍒🍒🍒
Forwarded from ATC NEWS (◔͜͡◔ MuJa ◔͜͡◔)
#Fake_News_Alert

📌በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪ ህብረቶች ስም በተለያዩ ማህበራዊ ገፆች በብዛት ደግሞ በተማሪዎች ግሩፕ ላይ ሼር እየተደረገ ያለ መረጃ ነው ፤ ጉዳዩን በሚመለከት የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ጉባዔ የበላይ አካላት መረጃው ፍፁም ሀሰተኛ እንደሆነ አሳውቀውናል❗️

###########

መስከረም 4 ትምህርትን በተመለከተ በመላ ሀገሪቱ የዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል።እናም ውድ ተማሪዎቻችን ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ ሃላፊነታችሁን ተወጡ።የሰላማዊ ሰልፉ አላማ መንግስትን ከተኛበት ለማንቃት ነው።እንደሚታወቀው በኮሮና ምክንያት ትምህርት ከተቋረጠ ከስድስት ወር በላይ ሁኖታል እናም በዚህ ጊዜ ውስጥ በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች የሚኖሩ ተማሪዎችን ሂወት ለመቃኘት ሞክረናል በጣም በሚያሳዝን ሁኔታ አብዛህኛው ተማሪ ከባድ ችግር ላይ ወድቋል።
1.ሴቶች እህቶቻችን ያለድሜ ጋብቻ እየተፈጸመባቸው እንዲሁም እየተደፈሩ ነው።
2.ሰማንያ ከመቶ የሚሆነው ተማሪ ሳይኮሎጂካሊ ኢምፓየርድ ሁኗል በዚህም ምክንያት ለተለያዩ ሱሶች ተጋላጭ እንደሆነ ማረጋገጥ ችለናል።
3.ቁጥራቸው ያላነሰ ተማሪዎች በተለያዩ እኩይ ተግባራት ተሰማርተዋል ማለትም ስርቆት፣በሽብርተኝነት፣ሴት አዳሪነት ወዘተ...
4.በጥቅሉ አብዝሃኛው ተማሪ ተስፋ ቆርጧል የተወሰኑ ተማሪዎችም ራሳቸውን ያጠፉ እንዳሉ ደርሰንበታል።
👉እንግዲህ የዚህ ምክንያት 80%መንግስት ሃላፊነት ይወስዳል 20% Covid -19ይሆናል ማለት ነው።እንግዲህ አብዝሃኛውን ፐርሰንት ለመንግሥት የሰጠንበት ምክንያት ሁላችንም የምንኖረው ማርስ ወይም ኔፕትዩን አደለም ይልቁንስ ከማህበረሰቡ ጋር ነው ምንኖረው ነገር ግን ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ጊዜ ጀምሮ በማሕበረሰብ ምንም አይነት ጥንቃቄ የለም ሊኖርም አይችልም።ለምሳሌ ሁሉንም የመንግስት ተቋማት ካየን አንድም የተዘጋ ተቋም የለም እንዲሁም ገብያ ላይ ብትሄዱ ተመሳሳይ ነው እናም መንግስት ማጭበርበሩን ትቶ ባፋጣኝ መፍትሔ እንዲሰጠን እንፈልጋለን።

#########

#Fake👆

@amharictutorialclass
@amharictutorialclassbot
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያለ የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዘመን ያለመ የክዋኔ መርሃግብር ይፋ ተደረገ፡፡
፡፡፡፡

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን ያለመ እና ከመስከረም 4 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ መስከረም 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚቆይ የክዋኔ መርሃግብር ከ500 በላይ የዩኒቨርስቲዎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በቨርቹዋል በተሳተፉበት ዛሬ ይፋ ተደርጓል፡፡

በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሚኒስትር ዴኤታዎች ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ፣ ዶ/ር ሙሉ ነጋ እና ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ መልዕክቶችን አስተላልፈዋል፡፡

መረጃ ህይወት ነው፡፡ ትክክለኛ መረጃ የብዙዎችን ሕይወት የመቀየር አቅም አለው፡፡ የእያንዳንዱ ኩነት መረጃዎች በአግባቡ ተሰንዶ ሲያዝ ስለኩነቱ መረጃ ለመስጠትም ሆነ ከዚያ ኩነት ለመማር የራሳቸው አስተዋፅኦ ያበረክታሉ፡፡

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አያያዝ ስርዓታቸውን በማዘመን እና መረጃን በአግባቡ ተደራሽ በማድረግ ተምሳሌታዊ ስራ መስራት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመማር ማስተማር በምርምርና ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ውስጥ የሚከናወኑ ስራዎችን መረጃ በአግባቡ ከሽኖ በዘመናዊ መንገድ መያዝ እንዲሁም ለሚመለከተው ክፍል በየደረጃው ማስተላለፍ ሊለመድ የሚገባ ባህል መሆን አለበት፡፡

በአንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች የተማሪዎችን ቁጥርን አስመልክቶ ሳይቀር ያለው መረጃ በጣም የተዛባ ነው፡፡ ይህ የሚያሳየው ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓት አለመከተልንና ለመረጃ ጥቅም ትኩረት መንፈግን ነው፡፡ መረጃ ተደራጅቶ ሲያዝ የአገር ሃብት ነው፡፡ ከየተቋማቱ የሚሰባሰቡ መረጃዎች ትክክለኛነት ለፖሊሲ አውጪዎች በእውነተኛ መረጃ ላይ የተመሰረቱ ችግር ፈቺ ፖሊሲዎችን እንዲቀርፁ እድል ይፈጥራል፡፡

ለምሳሌ የምርምር መረጃዎችን በአግባቡ ሰንዶ ተደራሽ ማድረግ በአንድ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ሊሰሩ የሚችሉ ተደጋጋሚ ምርምሮችን በማስቀረት የአገርን ሃብት ከብክነት ለመጠበቅ፣ የተመራማሪዎችን ጊዜና ጉልበት ለመቆጠብ ያስችላል፡፡ እንዲሁም ተቀናጅቶ በመስራት ውጤታማ ምርምር ለማካሄድ የራሱ አስተዋፅ አለው፡፡
የመረጃ መዛባት የአገርን ኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ ትስስርና ፖለቲካዊ ሁኔታን በእጅጉ ይጎዳል፡፡ የመረጃ መዛባት መረጃ ሰጪውን እንደ ሃሰተኛ ከማስቆጠር ባለፈ በተመሳሳይ ችግር ውስጥ ለመቆየት የራሱ አስተዋፅ አለው፡፡

በአገራችን የመገናኛ ብዙሃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ 596/2000 ከዛሬ 13 ዓመታት በፊት ወጥቷል፡፡ በዚህ አዋጅ የመረጃ ትርጉም ሲቀመጥ "መረጃ ማለት በማናቸውም አይነት ቅርፅ የተቀናበረ ማንኛውም ሰነድ ማለት ነው" ይለዋል፡፡ ይሄው አዋጅ መረጃ ጠይቆ የማግኘት መብትን አስመልክቶ ሲያስቀምጥ "በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር ማንኛውም ሰው ከማንኛውም መንግስታዊ አካል መረጃን የመጠየቅ፣ የማግኘትና የማስተላለፍ መብት" እንዳለው ያስቀምጣል፡፡

ይህ ማለት መንግስታዊ ተቋማት መረጃዎችን ተለይተው መውጣት የለባቸውም ተብለው ከተወሰኑት በስተቀር ሌሎቹን ተደራሽ ማድረግ አለባቸው ማለት ነው፡፡ ነገር ግን እነዚህን መረጃዎች ለሚዲያ አካላትም ሆነ፣ ለጥናትና ምርምር ወይም ለሌሎች ግብዓቶች እንዲውሉ ህጋዊ የሆነ አካል ጠይቋቸው በሚሰጡበት ጊዜ ትክክለኛ የመረጃ አያያዝ ስርዓትን በተከተለ መንገድ ያልተያዘ ከሆነ አሉታዊ ጎኑ የጎላ ነው፡፡

ይሄንን ሁኔታ ለማሻሻል በተለይ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሳይንሳዊና ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ተከትለው እንዲሰሩ ለማድረግ በማሰብ ከመስከረም 4 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ መስከረም 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚቆይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዘመን ያለመ እንቅስቃሴ አስፈልጓል፡፡

በእነዚህ ቀናት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያሉ የመረጃ አያያዝ ክፍተቶች ይለያሉ፣ በጋራ ጥቅም የሚውሉና የመረጃ አያያዝ ስርዓቱን የሚያዘምኑ መንገዶች ይመላከታሉ፡፡ እንቅስቃሴው ዩኒቨርስቲዎች በሁሉም ዘርፍ ያላቸውን መረጃ ዳግም በጥንቃቄ እንዲያጠናክሩ እድል ይፈጥራል፡፡ በዚህም ወጥና ቀልጣፋ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ አያያዝ ስርዓት በመዝርጋት የሚታዩ ክፍቶችን ለመቅረፍ ያስችላል፡፡
#Moshe
Breaking news!
We really thank you Professor Kindeya G.hiwot. just #Suprising
join @MUSUofficalchannell
2024/09/25 09:13:19
Back to Top
HTML Embed Code: