Telegram Web Link
ንኩሉም አሪድ ካምፓስ አብ ሰላም ሚኒስትር በጎ ፍቃድ ተመዝጊብኩም ዝነበርኩም ን አስታት 1 ወርሒ ዝአክል ስልጠና ናብ አዲ-ግራት ዩኒቨርስቲ ሰለትከዱ ሰርቪስ አብ በሪ አሪድ ካብ ሰዓት
1 :00 ጀሚሩ ተዘጋጅዩ አሎ::
Notice to DLS Trainees:

Due to the upcoming exit exam, the DLS training will be paused for over a week. We will resume and complete the remaining sessions for all sections from June/Sene 19 to June/Sene 21, 2016.                                                                                                                                                                                                The revised schedule is as follows:

June 19, 2016 E.C:

Sections 1, 3, 5, 7, and 9: Afternoons from 8:00 to 10:30 local time.

June 20, 2016 E.C:

Sections 2, 4, 6, 8, and 10: Mornings from 3:00 to 5:30 local time.
Sections 1, 3, 5, 7, and 9: Afternoons from 8:00 to 10:30 local time.

June 21, 2016E.C:

Sections 1, 3, 5, 7, and 9: Mornings from 3:00 to 5:30 local time.
Sections 2, 4, 6, 8, and 10: Afternoons from 8:00  to 10:30 local time.
We would like to ask for your active participation and commitment. Please ensure you attend these sessions as scheduled.                                                Do not miss it!

Then you will be certified.

MU-CC
N.b - ለ 18/10/16 ከሰዓት (ድሕሪ ሰዓት)
#Update
Today afternooʼn exit-exam is(electrical and computer engineering )cancelled in national level. So please prepare your self according to the above schedule and program.
Forwarded from Mekelle University Career Center (Gebru Gebrehiwot)
Urgent Notice

Hello everyone, greetings to you all!

For those of you who have been participating in the DLS training but have not yet filled out the Kefta intake registration form, please be aware that it is mandatory to do so before leaving the campus. Failure to do so will result in your certificate not being processed.

If you have already left the campus, please inform your friends to fill out the form. As a last resort, you can contact the counselors at MUCC and provide them with your information to be filled out on your behalf.

You can reach the counselors at the following numbers:
1. 0913903500 - Gebru
2. 0914141789 - Kidu

Thank you for your attention to this matter.
መልካም እድል
Forwarded from Tikvah-University
የ2016 ሀገር አቀፉ የሬሜዲያል ፈተና ይፋ ተደርጎ ተማሪዎች በኦንላይን ውጤታቸውን በመመልከት ላይ ይገኛሉ።

ተማሪዎች ውጤታቸውን በ https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ነው እየተመለከቱ ያሉት።

ድረገጹ በተመሳሳይ ጊዜ ብዙ ተማሪዎች እየሞከሩት ስለሆነ ከፍተኛ መጨናነቅ አለ።

ደጋግሞ በመሞከር ውጤት መመልከት ይቻላል።

ውድና የተከበራችሁ ተማሪዎች በኮሜንት መስጫው ውስጥ ሀሳብ መቀያየር እና ጥቆማ ማስቀመጥ ትችላላችሁ።

@tikvahuniversity
Forwarded from Hagazi Negash
ኣብ በቢ ዝኸድክሞ ሰናይ ናተመነኹ ኣማራፂ ኣብ ዘይብሉ መማረፂ ኾይንና ዝለቐቕናዮ ትምህርትና ዳግም ኣብ ዝሓፀረ ግዜ ንምምላስ በቢ ዘለናዮ ናይ ኩላትና ቃልሲ ዘድልዮ ኾይኑ ከም ኣመራርሓ ተምሃሮ ሕብረት ድማ ብቐረባ ቐፃልነት ዘለዎ ክትትል ብምግባር ዝኾነ ይኹን ዉሳነ ዩኒቨርስቲን ህልዊ ኩነታት ተምሃራይን ብምዕዛብ ብቐረባ ብምክትታል ስምዒትን ድሌትን ካባኹም ዓቕሚን ድልዉነትን ድማ ካብ ዩኒቨርስቲ ብምጥማር ስቓይና ብዝተኽኣለ መጠን ንምሕፃር ዝከኣሎ ከምዝሰርሕ ክሕብር ይፎቱ። ዳግም ጭንቀትና ናብ ዕረፍቲ ቀይሩ ቤተሰብና ሰላም ኣፅኒሑ ስቓይ ህዝብና ኣሕፂሩ ናብቲ ካብ ዘለናዮ ደልሃመት ከዉፀአና ዝኽእል መኣዲ ትምህርትና ይመልሰና። ሰላም የራኽበና ኣሕዋተይ...!🙏
Forwarded from Gu@l TheEthiop
Africa, Join the 2024 A2SV AI For Impact Hackathon! 🔥

Last year's hackathon united 3709 students from 47 countries across Africa, leading to impactful innovations and practical solutions with Generative AI. Now, it's your turn to be part of Africa’s largest hackathon, supporting diversity, education, and economic growth through technology. 🚀

Whether you are a rookie or a seasoned coder, this hackathon is for you. High school and university students are invited to build their first prototypes, improve their problem-solving skills, and be guided by globally recognized industry mentors and advisors from top tech companies. 🌍

Compete for a share of our $30,000 prize pool and get ready to make a real impact in the tech scene of Africa.

Register now at hackathon.a2sv.org and let us show the world what Africa can do!

#A2SV #A2SVHackathon #AIforImpact #AI #TechInnovation #Africa #RegisterNow
ለሁሉም የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በየማህበራዊ ሚዲያ ሓምሌ 22 እየተባለ ያለው ሃሰተኛ መረጃ መሆኑን ልናሳውቃቹህ እንወዳለን ።
N.B - FOR SUMMER STUDENTS ONLY
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#ጥቆማ

43,500 የመስክ መረጃ ሰብሳቢዎች ይፈለጋሉ ፤ ሞክሩት።

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 የበጀት ዓመት ለሚያካሂደው የሁለተኛው ዙር የግብርና ናሙና ቆጠራ 43500 የመስክ መረጃ ሰብሳቢዎች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ቅጥሩ 1 ዓመት ነው።

ለሥራው ማመልከት የሚፈልግ ማንኛው ዜጋ በአካል መገኘት ሳይጠበቅበት ይህን የሌበር ማርኬት ፖርታልን
http://lmis.gov.et በመጠቀም ማመልከት ይችላል።

መስፈርቶቹ ምንድናቸው ?

➡️ የትምህርት ደረጃ ፡- በማንኛውም የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ ያለው ሆኖ ፖርታል ላይ በተገላጸው መሠረት፣
➡️ የስራው ቆይታ ፦ 1 ዓመት
➡️ ቋንቋ ፦ ለሥራ የሚመዘገቡበትን አካባቢ ቋንቋ የሚችል
➡️ ፆታ ፦ አይለይም
➡️ የጤና ሁኔታ ፡- በገጠርና በከተማ ቀበሌዎች ተዘዋውሮ መስራት የሚችልና ለዚህም ፍቃደኛ የሆነ

ለመመዝገብ ምን መከተል ይገባል ?

1. በኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት ላይ የሌበር ማርኬት ፖርታል ላይ ይህን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም መረጃውን
lmis.gov.et መሙላት፣

2. ምዝገባ ካጠናቀቁ በኋላ በስልካችሁ የሰራተኛነት መለያ ቁጥር ይደርሶታል፣

3. የደረሰዎትን የሰራተኛነት መለያ ቁጥር በመያዝ እና አቅራቢያችሁ ወደሚገኝ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያ በመሄድ አሻራ መስጠትና ምዝገባውን ማጠናቀቅ።

መረጃው የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ነው።

#Ethiopia

@tikvahethiopia
After we finish the semester that was interrupted in 2016 E/C then we will study two semesters in 2017E/C!
2017 Academic Calendar.pdf
442.1 KB
Share '2017 Academic Calendar.pdf'
2024/09/21 03:14:13
Back to Top
HTML Embed Code: