Telegram Web Link
Exam Schedule For Eit-m
ምልክታ
ናይ ኢትዮ-ቴሌኮም ናይ "የእናት መቀነት የኪስ ገንዘብ ድጋፍ" ተጠቀምቲ ንክትኮኑ ተመዝጊብኩም ዝነበርኩም እቲ ክፍሊት በቴሌ ብር ስለዝኮነ:-

1.እቲ ዘመዝገብክምዎ ስልኪ ቁፅሪ ብ ሽምኩም ምካኑ አረጋግፁ፥ተዘይኮይኑ ናብ ቴሌ ብምካድ ሽምኩም ቀይርዎ(መለለዪ መንነት ምሓዝ ከይትርስዑ)::

2.በድሕሪ'ዚ ቴሌ ብር አካውንት ምክፋትኩም አረጋግፁ::


N.B-ናይ መወዳእታ ዕለት ሰሉስ እዩ::እዘን ረቋሕታት ዘየማላእኩም ተምሃሮ ካፍቲ ሓጋዝ ተሳተፍቲ ከይኮንኩም ትተርፉ አለኩም::
ማስታወቂያ
የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለምትፈተኑ አመልካቾች በሙሉ

ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል፡፡

ስለሆነም በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተናውን ተፈትናችሁ ያላለፋችሁ እና ከጥር 27 - የካቲት 1/ 2016 ዓ.ም ድረስ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ምዝገባ የምታካሂዱትና የመፈተኛ ተቋም (የመንግስት ዩኒቨርሲቲ) የምትመርጡት ከታች በተገለጸው ማስፈንጠሪያ (Link)
(https://exam.ethernet.edu.et)
ስለሆነ፣ ከጥር 08 እስከ ጥር 15/ 2016 ዓ.ም ድረስ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በቴሌ ብር ብቻ በመክፈል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

አመልካቾች ተጨማሪ ድጋፍ የምትፈልጉ ከሆነ በስልክ ቁጥር +251 118 13 21 76 ወይም በኢሜይል [email protected] በኩል ድጋፍ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማሳሰቢያ
1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሂዱት እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
Source Ministry of Education Facebook page
Forwarded from Misgun Negash
#For exit exam takers'
Every thing related to the preparation for the exit exam is in the hands of every campuses ,collages,schools and departments. so you all have to communicate with your respective Schools and departments.
#For Electrical and Computer engineering exit exam takers'
Our exit exam includes only the common courses,which are
1, Fundamentals of electrical circuit
2, introduction to computing
3,Applied electronics one
4,Signals and systems analysis
5,Digital logic design
6,Network analysis and synthesis.
So.you have to prepare based on this.

From Misgun
Forwarded from Misgun Negash
#new update
#For exit exam takers
our exam is postponed to February(6-9)E.C.based on this we will have computer training and MOE' model exam next week.
have a nice time!!!
በ ዩኒቨርስቲያችን እየታዩ ካሉ በርካታ ችግሮች ኣንዱና ዋነኛዉ ነገር በ በጀት መናጋትና የኣሰራር ጥራት ምክንያት የካፌና ኣመጋገብ ችግር ነዉ ስለሆነም ተማሪ ህብረቱ ይህ ለመፍታት ከሚመለከታቸዉ ኣካላት ጋር ተወያይቶ የ ማክሰኞ ስጋና የእሁድ ድንሽ እንድጨመር እንዲሁም የኣሰራር ጥራት ክትትል እንዲደረግለትና ለብልሹ ኣሳራሮች እርምጃዎች እንዲኖር ስምምነት ላይ ተደርሰዋል። ከዚህ በተጨማሪም በ ፀጥታና ድህንነት፣በ ኣካዳሚክ በተለይ ከስኬጁልና የትምርት ጥራት እናexit፣በኣገልግሎት ሰጪ ተቋማት ያለዉ የዋጋ ንረት ወዘተ ጥብቅ ስራዎች እየተሰሩ ናቸዉ።በዚህ ዙርያ ሁሉም ተማሪና ሚመለከተዉ ኣካል ከተማሪ ህብረት ጎን በመቆም ኣስፈላጊዉ ትብብር እንዲያደርግልና እንጠይቃለን።
#for exit exam  takers
Take your user name from your respective  schools.we will take MOC exam starting from tomorrow

From Misgun
ማሳሰብያ፦
እንደሚታወቀዉ ኣብዛኛዎቹ ተማሪዎቻችን ኣሁን ወጥቶ ባለዉ ስኬጁል(የትምርት ፕሮግራም) በጣም እንደተከፋ ይታወቃል በዚህ መሰረት የመቐለ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ህብረት ፅ/ቤት ከመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝደንት ባደረገዉ ጠንከር ያለ ዉይይት የሚከተሉትን ዉሳኔዎች ደርስዋል፦
1)የትምር ፕሮግራም ወደ ኖርማል እስከምንገባ በየ ሶስት ወር እንዲሆን፦
2)ክረምት ትምርት እንዲቀጥልና የወጣዉ እስኬጁል እንዲስተካከል ስምምነት ላይ የደረስን ሲሆን እንደ ፅ/ቤታችን ማናጅመንቱ ሁለም እየደረሰበት ያለዉ የት/ት ምኒስተር ጫና ተቋቅሞ የተማሪዉ ስሜት መረዳቱ እናመሰግናለን።
NB፦ማንኛዉም ተማሪ ከሚመለከተዉ ኣካል ብቻ info እንዲቀበል እንዲሁም ወሬና ኣሉባልታ ችላ ማለት ይኖርበታል!

ሓጋዚ ነጋሽ
የመቐለ/ዩ/ተ/ህ
ም/ፕሬዝደንት
Forwarded from Misgun Negash
Draft Program Main Campus 2024-1.pdf
240.2 KB
#Dear exit exam takers,here is our MOCK exam schedule .correct the exam date, it is not "Yekatit 29" it is for tomorrow(Tiri 29/05/2016)
ዛሬ በዓዲ ሓቂ ግቢ ሰፋ ያለ የፅዳት ዘመቻ ተካሂደዋል የዚህ ዘመቻ ባለ ቤት የሆኑት የግቢዉ ተማሪዎች ሲሆኑ ዘመቻዉ ከመጀመርያ እስከ መጨረሻ የመሩትም የዓዲ ሓቂ ግቢ ተማሪዎች ህብረት ምስጋና ይገባቸዋል።በዘመቻዉ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ዋና ህብረት ስራ ኣስፈፃሚና፣ የፅዳት ሃላፊዎች እንዲሁም የግቢዉ ባለ ድርሻ ኣካላት ቢገኙም ነገር ግን የዩኒቨርስቲዉ ማናጅመንት በሁሉም ግቢ ከሁሉም ባለ ድርሻ ኣካል ጤናማ ተማሪና ማህበረ ሰብ ለመፈጠር በያገባኛል መንፈስ በዚህ ግቢ የተጀመረዉ በሁሉም ግቢ በትጋት መሰራት ኣለበት።
2024/09/21 11:51:47
Back to Top
HTML Embed Code: