Telegram Web Link
ተማሪዎች ህብረት ከመቐለ ዩኒቨርስቲ ላይብራሪ ዳይሬክተር ዛሬ በኣሰራር ሂደት ላይ ጠለቅ ያለ ዉይይት ኣካይደዋል በዚህ መሰረት፦
1) በኣገልግሎት ኣሰጣጥ ዙርያ ያለዉ ጉድለት እንዲስተካከል እንዲሁም ለ24 ሰዓት ኣግልግሎቶት ላይብራሪዉ ማዘጋጀት ማገልገል።
2)ደጂታል ላየብራሪ በሁሉም ካምፖስ እንዲዘጋጅ
3) የላይብራሪ ፅዳት፣ መብራትና ሌሎችየፋሲሊቲ ጉዳዮች ክትትል እንዲደረግባቻወ፣
4) የፀጥታና ድህንነት ጉዳይ እንዲጠናከር እንዲሁም የኣጠቃቀም ስነ ስርዓት እንዲኖር
5) ሰራተኞች ማጠንከርና ማዘመን ወዘተ የመሰሉ ሰፋ ያሉ ጉዳዮች ተወያይተናል ሁሉም የሚመለከተዉ ኣካልና ተማሪ በላይብራሪዉ ኣባል ከመሆን እስከ መቆጣጠር በቅንነት እንዲያግዘን እንጠይቃለን።
NB= የዘንድሮ exit ተፈታኞች ሁሉም ኣገልግሎት የሚሰጡ ኣካላትና ለ ፈተናዉ ኣስፈላጊ የሚባሉ ነገሮች ተዘጋጅተዋል ክትትልም ይደረግባቸዋል!!! ህብረቱ መልካም ፈተና እንዲሆንላቹ ተመኝተዋል💟💖

ሓጋዚ ነጋሽ
የመቐለ ዩ/ተ/ህ/ፅ/ቤት
ም/ፕሬዝደንት
Yekatit_10,_2016_exam_schedule_&_invigilators_placement_1.pdf
221.2 KB
Yekatit 10, 2016 exam schedule & invigilators placement.pdf
Yekatit 11, 2016 exam schedule & invigilators placement.pdf
131.2 KB
Yekatit 11, 2016 exam schedule & invigilators placement.pdf
እስኪ ይነበብ ዋላኳ ንኹሉ ኣረኣእያ መልሲ ንምሃብ ከምቲ ትፈልጥዎ እንተኾነ...!! እመን ኣይትእመን ፀገምና ንምፍታሕ ልዕሊ ማንም ተምሃራይ ዝሓስቦ ደፊእናሉ ኢና ክንቅፅል ኢና ዉን!ስምዑናባ ሓደ እቲ ዝኣኻኸብሎ ፊርማ ክረምቲ ንምምሃር ተምሃሪ ድሌት ከምዘለዎ ንምፍላጥ እምበር ንናይ ሐዚ ምጅማር ትምህርቲ ፍፁም ምጉታት ምኽንያት ክኸዉን ኣይኽእልን ብስሩ ዉን ልምንታይ እዩባ ትሽዉድለኹም ምናምን ኢልካ ኣፅቢብካ ዝሕሰብ ብስስሩኸባ መንዩይዶ ናይ ሓጋዚ ዕድመ remain constant ጌሩ ዝኾነ ይኹን ዉሳነ ዘይምልከተኒ ዝገበሮ በቃ ኮይኑና ድዩ ንኣብዝምኾነ ቦታ ዘሎ ሰብ ምዉቃስ፣ምጥርጣር፣ ንዘይትፈልጦ ልዕሊ ትፈልጦ ምዉራይ፣ኣፃብዕቲ ምዉጥዋጥ ከም ባህሊ ወሲድናዮ? ምትሕግጋዝኮ ይከኣል እዩ፣ቀሪብኻ ምንግጋርን ንናይሓባር ፀገም ብሓባርንዶ ንጉዓዝ... አረ ልምንታይ እዩንዶ ተለኣአኽቲ ሕማቓት ጌርኹም ትሓስብዎ እቲ ሕብረት? ንሕብረት ተባሂሉ ተዋፅእዎ ዝኾነ ዓይነት መዋጮ ኣሎ ድዩ? ወይስ ክንዲዚ ዝኣክል ደምወዝ ንኸፈሎም ኢና ዝበለኩም ማናጅመት ኣሎ? ሰበይ ቀልዲ ክመስለካ ይኽእል እዩ ካብ ዓይደር፣ዓዲ ሓቂ ክሳብ ኣሪድ ካልኦት ከባቢን ማዕንታዊ ትራንስፖርትን ምድራቅ ስልኪን ተምሃሮ ሕብረት ካብ ኪሱ እናዉፀአ ኣካዳሚክ ጉዳዩ ቀቲሉ ምስ ንዘይምስምዕማዕ ዝተስማዕመዐ ገረምቲ ፈጥረታት እናተዳረቐ ከምዝዉዕል። ድሌትኻ ምሕሳብን ምንጋርን ትኽእል ኢኻ ግን ንፕሮፖጋንዳ ተዘይኾይኑ ንስራሕ ትግህነት ግን ኣንፃራዊ ዝኾነ ሓላፍነት ዝጎደሎ ነቐፌታ መቸም የትም ጠቒሙ ኣይፈልጥን! !!
We are planning to conduct training programs aimed at enhancing their skills and knowledge. Here are the details:

1. Life Skills Training and Personal Development Plan: This program is open to 700 students.
2. Employability/Work Habit Training: We have allocated 150 slots for this training.
3. Digital Literacy Training: This program is designed for 300 students.

To ensure that all graduate students have access to this valuable training, we kindly request your assistance in distributing the information. Students who wish to participate are required to register at the MU-CC office. For students located at other campuses, we will provide specific instructions on registration venues.
Join via -
https://www.tg-me.com/a3yNglo1yp0c3MTQ0
for those who have taken exit exam,
You can see your result in your respective college/ school starting from today
This program is today at 3:00 LT on mtku haile hall.
N.B- Dont miss it.
Forwarded from Isaac Shi
This was the program held at arid with IYF .it was really entertainmenting and give real education about life and mind set . it is also happening on MiT right now....
2024/09/21 09:49:55
Back to Top
HTML Embed Code: