Telegram Web Link
Zinabu, #Too_Young_to_Go....!

We are really shocked, so sad and felt heart broken.😑 Though It is difficult to confirm your death, we learned the comma is already confirmed!😑😑 Oaffffff what a sorrowful season is please!?

Zinabu Tadesse was a good 3rd year Management department undergraduate student @ #SchoolOfManagement, Mekelle University. While he have been eagerly waiting to be graduated... Unfortunately, got car accident ... and shockingly been @AyderReferralHospital, but gone and departed not to come again.😑😑
RIP😣😑

Condolences to his family, friends, classmates, department-mates.

At last, I just want #SpeakingOnBehalf of Committed Young Managers Association (CYMA), #School_of_Management, @MekelleUniversity😑😑

Again, may God rest his soul in heaven.
ፈጣሪ ነብስኻ ኣብ ኣጸደ-ገነት የዕርፋ❗️
ነብስህ በዐጸደ-ገነት ትረፍ❗️
________________________

@Sellihom11 የተጻፈ፡፡

Join @MUSUofficalchannell
ልባዌ Youth MindSet Forum
ናይ ስብእናን ማንነትን ሕቶታት ብሰፊሑ ልዘተየሉ ናይ መጀመርያ ዙር ስልጠና መሰከረም 15/ 2013 ዓ.ም ሰዓት 11:00 LT ኣብ MYC::
መእተዊ ፦ ብነፃ😉
👉ዘለና ቦታ ዝተወሰነ እዩ፤
ብውሽጢ መስመር መልእኽቲ @SGLCT ብምፅሓፍ ወይ ብ ስልኪ ቑፅሪ
0943845457 ይመዝገቡ፡፡
"ኣወንታውነት ይዓንብብ"

Mekelle

Via @Samiginsight

Join @MUSUofficalchannell
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
ዩኒቨርሲቲዎች እንዴት ተማሪዎችን ይጠራሉ ?

(ከMoSHE ያገኘነው ተጨማሪ መረጃ)

- ዩኒቨርሲቲዎች እስከ መስከረም 25 ደረስ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጁ መሆናቸውን /ዝግጅት ማድረጋቸውን/ ለMoSHE ያሳውቃሉ።

- ከዚህ ቀጥሎ የዩኒቨርስቲዎችን ዝግጁነት የሚያረጋግጠው ግብረ-ኃይል በዩኒቨርስቲዎቹ በአካል በመገኘት ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጁ መሆናቸውን ይመለከታል /ያረጋግጣል/።

- ግብረ ኃይሉ ጤና ሚኒስቴር ባወጣው ፕሮቶኮል መሰረት ዩኒቨርሲቲዎች ዝግጁ መሆናቸውን ካረጋገጠ በኃላ ተማሪዎቻቸውን እንዲጠሩ ፍቃድ ይሰጣል።

- ይህ ማለት ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በአንድ ቀን/በተመሳሳይ ጊዜ ተማሪዎቻቸውን ይጠራሉ ማለት አይደለም ፤ እንደየዝግጅታቸው ተረጋግጦ ተማሪዎችን ለመቀበል ፍቃድ ሲሰጣቸው ብቻ ይጠራሉ።

- ቅድሚያ የሚሰጣቸው የ2012 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች ሲሆኑ ሌሎች ተማሪዎች ደግሞ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በሚቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ጥሪ ይደረግላቸዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
የትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ!

ትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ-19ኝን ለመከላከል የተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎችን በ3 ሳምንታት ውስጥ ያሟሉ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ ወስኗል።

የዓለም የጤና ድርጅት እንዲሁም የጤና ሚኒስቴር ወረርሽኙን ለመከላከል ባስቀመጡት ቅድመ ሁኔታ መሰረት ትምህርት ቤቶች ከመከፈታቸው በፊት ፦

• በመድሃኒት ማፅዳት፣
• የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል ማድርግ
• የእጅ ማፅጃ ማሟላት እንዲሁም አካላዊ ርቀትን ማስተግበር ይጠበቅባቸዋል፡፡

ለሌሎች አገልግሎቶች ውልው የነበሩ ትምህርት ቤቶችም አስፈላጊውን የማስተካከያ ስራ ሊሰራላቸው ይገባል ተብሏል።

እንደየ ትምህርት ቤቶቹ ነባራዊ ሁኔታ ትምህርት በፈረቃ እና አንድ ቀን በመዝለል ተራ ሊያስተምሩም ይችላሉ፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው መስፈርት መሰረት በአንድ ክፍል ውስጥ ከ20 እስከ 25 ተማሪዎች ማስተማር የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል።

(MoE)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
Update||የከፍተኛ ትምህርት ተመራቂ ተማሪዎች ከጥቅምት 1 እስከ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ጥሪ እንደሚደረግላቸው የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር አስታወቀ።
የ2013 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎችን ለመቀበል በቂ ዝግጅት መደረጉን ተከትሎ ከጥቅምት 1 ጀምሮ እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ጥሪ እንደሚደረግላቸው የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ ተናግረዋል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በተካሄደው ውይይት ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጨምር የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሌሎች ሚኒስትሮችም ተገኝተዋል።

ምንጭ:- MOE TV
join @MUSUofficalchannell
@EHEISUOfficialChannell
👆👆👆👆
Join the above channell
ኣስፈላጊ Channel ጥቆማ ለከፍተኛ ት/ት ተቋማት ተማሪዎች @EHEISUOfficialChannell በመቀላቀል ኣስፈላጊ የሚባል መረጃ ስለ ከፍተኛ ት/ት ተቋማት ማግኘት የምትችሉ መሆናቹ እያሳወቅን ለማነኛው ጥያቄ በbot እንድትጠይቁን እና ከሓሴተኛ መረጃ እንድትርቁ ስንል በኣክብሮት እንጠይቃለን፡፡ሌሎች ተማሪዎቻችን እንዲቀላቀሉ ቻነሉ እናካፍላቸው።
||ቻነሉ በከፍተኛ ት/ት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ስራ ኣስፈጻሚዎች እንዲሁም የሁሉም ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንቶች የሚመራ ነው።||

Join @MUSUofficalchannell
መልካም በዓል!!
||SAT exam በተመለከተ||
ዩኒቨርስትያችን የ SAT exam መፈተን በቅርብ ቀን እንደጀመረ የሚታወስ ነው።ኣንዳኣንድ ተማሪዎች SAT ፈተና መውሰድ እንፈልጋለን እያላቹ እንደነበር የሚታወቅ ሁኖ በቀጣይ Round ( march ኣከባቢ) መውሰድ እንደምትችሉ ለማሳወቅ እንፈልጋለን። 1st Round is already done. We will update you any new info.
👇👇👇👇
Join @MUSUofficalchannell
መልካም በዓል!መልካም በዓል!!
እንኳን ለ 2013 ዓ/ም የመስቀል በዓል በሰላም በጤና አደረሰን።

እንኳዕ ንበዓል መስቀል 2013 ዓ/ም ብሰላምን ጥዕናን ኣብፅሐና።
የዩኒቨርሲቲዎች ዝግጅት ምን ይመስለል ?

#WolitaSodoUniversity

- ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ ከንክኪ ዉጪ የሆነ የእጅ መታጠቢያ ተማሪዎች በብዛት በሚገኙበት አከባቢ ለማኖር ተዘጋጅቷል። የንፅህና መጠበቂያ ሳኒታይዝር ፣ ሳሙና እና ዉኃ ተደራሽ የማድረግ ሥራም ይሰራል።

- የካፌ ዝግጅትን በተመለከተ ሁለቱም የተማሪዎች መመግቢያ አዳራሾች ጥገና እና በዘመናዊ ማሽን እየተተካ ነዉ፡፡

- ዶርምን በተመለከተ ካራኒታይን የሆኑ መኝታ ቤቶች የዲስ ኢንፌክት ስራ ከዛሬ ጅምሮ ይካሄዳል፡፡ የዶርምና አከባቢም ፅዳት በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡

- ከኮሮና ጋር በተያያዘ ጥግግትን ከመቀነስ አንፃር በአንድ ዶርም 3 ተማሪ የመመደብ ስራ ለመስራት ዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡

- አካዳሚክ ጉዳዮችን በተመለከተ ሁሉም መምህራን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ በአካዳሚክ ዘርፉም ልዩ ትኩርት ተሰጥቶት እየተሰራ ይገኛል።

#AmboUniversity

- አምቦ ዩኒቨርሲቲው ካለው 4 ካምፓሶች አሁን ላይ የሀጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ (አዋሮ) በካሯንቲን ማዕከልነት እያገለገለ ይገኛል፡፡

- ዩኒቨርሲቲዎች ዝግጅት ከጀመረ የቆየ ሲሆን ግቢዎችን ዲስኢንፌክት የማድረግ ሥራም ይሰራል ተብሏል፡፡

(ቲክቫህ ኢትዮጵያ የሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ቅድመ ዝግጅት በየጊዜው እየጠየቀ እና እየተከታተለ ለተማሪዎች እንዲሁም ለተማሪ ወላጆች ያሳውቃል)

@Tikva

Join @EHEISUOfficialChannell
እንድታውቅሉኝ||To be Noted:
I am getting so many messages and calls, i am giving service what i can .I am so busy ,tried and working . all your question are Noted in a well manner. If any new info i will update you ASAP. don't worry.
Thanks , stay in touch!

Respectfully yours;

Abrhaley Arefaine;

Join @MUSUofficalchannell
ለደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፡-

ደብረ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ለመቀበል በአስተዳደርና የአካዳሚክ ዘርፉ የተሰሩ ቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ገመገመ፡፡
ደማዩ ጥቅምት19/2013 ዓ/ም፦ ዩኒቨርሲቲው የመጨረሻ ዓመት (Graduate Class Student) ተማሪዎች ጥቅምት 5 እና 6/2013 ዓ/ም ለመቀበል ወስኗል፡፡
የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ሲባል ተማሪዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው ላልተወሰነ ጊዜ ተመልሰው መቆየታቸው ይታወሳል፡፡ በመሆኑም የጤና ሚኒስትር እና የሳይንስና ከፍ/ትምህርት ሚኒስትር በሰጡት አቅጣጫ መሰረት ተቋርጦ የነበረውን የ2012ዓ/ም ትምህርት ለማስቀጠልና የ2013ዓ/ም የትምህርት ዓመት ስራ ለማስጀመር የተሰሩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ግምገማ መስከረም 19/2013ዓ/ም ተካሂዷል፡፡
በዚህም በአስተዳደር ዘርፉ ለተማሪዎች ምግብ ቤት፣ ምኝታ ቤት ፣ ክሊኒክ አገልግሎትና ሌሎች ግብዓቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎችን መቀበል የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁንና በአንድ ምኝታ ክፍል ሶስት ተማሪዎች ብቻ ድልድል የተሰራ መሆኑን የተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ አለቃ አስረድተዋል፡፡
በአካዳሚክ ዘርፍም ተማሪዎችን ተቀብሎ መማር ማስተማሩን ለማስቀጠል የቤተ-መጽሃፍት፣ ቤተ ሙከራዎችን በግብዓት የማሟላት ፣ የክፍል ጥምርታ ፣የትምህርት ዓይነቶች (Course) ድልድል በየዘርፉ መሰራቱን የአካዳሚክ ጉዳዮች ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር በለጠ ያዕቆብ አስረድተዋል፡፡ የተማሪዎች የክፍል ውስጥ ጥምርታ እንደየመማሪያ ክፍሎች መጠን በክፍል 35 ተማሪ እንዲሆን መታቀዱን ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም የትምህርት ዓይነቶች (Course) ድልድል በየትምህርት ክፍሎች የተሰራ ሲሆን የአንድ ክፍለ ጊዜ ቆይታም በ35 ደቂቃ መሆኑን ዶ/ር በለጠ ያዕቆብ ተናግረዋል፡፡
የተማሪዎችን የመማር ማስተማር ሂደት በማስመልከት የወጣው የጊዜ ሰሌዳ (Tentative Academic Calendar) በ2012 ዓ/ም የመጨረሻ ዓመት ተማሪዎች (graduate class student) በመጀመሪያው ምዕራፍ ጥቅምት 5 እና 6/2012ዓ/ም እንዲጠሩና ያቋረጡትን ትምህርትም የምረቃ ዝግጅቱን ጨምሮ በ54 ቀናት እንዲሚያጠናቀቁ የሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሩ ዶ/ር ገብሩ ታደሰ አስረድተዋል፡፡
በመጨረሻም ኮሮና ቫይረስን ግምት ውሥጥ በማስገባት የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማስቀጠል መላው የዩኒቨርሲቲው ሰራተኛ በትልቅ መነቃቃት ለተፈጻሚነቱ መረባረብ እንዳለባቸው በማሳሰብ በተለይም ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2012ዓ/ም ያለምንም የጸጥታ ችግር ተቋሙን በመምራት ደረጃ የነበረው ግሩም ተሞክሮ ተጠናክሮ ሰላማዊ መማር ማስተማር ነባህል እንዲቀጥል የሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች እንዲሁም የትምህርት ክፍሎት ትልቁን ስራ መስራት እንዳለባቸው የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር ታፈረ መላኩ በአጽኖት አሳስበዋል፡፡
በተማሪዎች ቅበላ ቅድመ ዝግጅት ላይ ያልተጠናቀቁ ስራዎች በትኩረትና በአስቸኳይ እንዲፈጸሙ የስራ ክፍል ሃላፊዎችም በሙሉ ትኩረት ክትትል እንዲያደርጉ በማሳሰብ የተማሪዎች ክሊኒክ ተገቢውን የመድሃኒት ግብዓት በማሟላት ተማሪዎችን ስንቀበልም ሆነ ስናስተምር የኮሮና ወረርሽኝን በመከላከልና በመቆጣጠር ተገቢው የህክምና ዝግጅት እንዲደረግ አሳስበዋል፡፡
በመሆኑም ተመራቂ መደበኛ ተማሪዎች ጥቅምት 5 እና 6/2013ዓ/ም ወደ ዪኒቨርሲቲያቸው በመምጣት ሃሙስና አርብ ገብተው እሁድና ቅዳሜ ተቋማቸውን ተላምደው ሰኞ ጥቅምት 9/2013 ዓ/ም ትምህርት እንዲጀምሩ በፕሬዚደንቱ አቅጣጫ ተሰጥቷል፡፡
ፕሬዚደንቱ አክለውም የመጨረሻ ዓመት የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች (Graduate Class Student) ተቀያሪ ማስታወቂያ ካላወጣን በስተቀር ጥቅምት 5 እና 6/2013ዓ/ም ወደ ዩኒቨርሲቲያቸው ለመምጣት ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ጥሪ አድርገዋል፡፡

Via ደብረ ማርቆስ ዩኒ ተማሪዎች ህብረት

Join @EHEISUOfficialChannell
የሕግ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከሕዳር 1-4 ባለው ጊዜ ውስጥ ይሰጣል

የ2012 ዓ.ም የሕግ ትምህርት የመውጫ ፈተና በኮሮና በሽታ ምክንያት መራዘሙን ተከትሎ ፈተናውን በ2013 ለመስጠት የፍትሕና የሕግ ምርምርና ሥልጠና ኢኒስትቲውት ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ ከሕዳር 1-4 ባለው ጊዜ ውስጥ እንዲሰጥ መወሰኑን አስታውቋል፡፡

@capital_news1
@capital_news1
2024/09/24 19:24:28
Back to Top
HTML Embed Code: