Are you ready??? Last “day” of the 2017 GC!
#50_days_left
See you at 9:00 afternoon - Techno Campus!
For tickets and related: 0951015343/ 0928576969
#50_days_left
See you at 9:00 afternoon - Techno Campus!
For tickets and related: 0951015343/ 0928576969
👍2
Forwarded from HAYLEAB TEREFE(Mickey)
✨መቅረዝ የኪነ-ጥበብ አፍቃርያን ሕብረት ✨
💥መቅረዝ ይሄን ቅዝቃዜ የምንረሳበትን ሞቅ ያለ ደማቅ የጥበብ ምሽት አዘጋጅቷል።
አርብ ግንቦት 1 በሐዋሳ ዩንቨርስቲ ሞቅ ደመቅ ያለ ልዩ የጥበብ ምሽት አዘጋጅቶ ይጠብቃቿል። በዕለቱ አዝናኝ አስተማሪ እንዲሁም ፈገግታን ጫሪ የሆኑ ፕሮግራሞችን እያቀረበ ለውድ ታዳሚዎች የማይረሳ ጊዜን ያካፍላል።
📜በምሽቱ ከሚቀርቡ ፕሮግራሞችም መካከል
🌟ግጥም
🌟ስነ-ፅሁፍ
🌟ሙዚቃ
🌟ጭውውት
🌟ውዝዋዜ
እንዲሁም በተለያዩ እዝናኝ ጨዋታዎች እየተዝናናን ሞቅ ደመቅ ሸብረቅረቅ ያለ ደማቅ ግዜን እናሳልፋለን።
🗓️አርብ ግንቦት 1
📌 አፍሪካ ሕብረት አዳራሽ
⏰ ቀን 08፡00ጀምሮ
💬ለበለጠ መረጃ እንዲሁም አዲስ መቀላቀል ለምትፈልጉ በመቅረዝ
🎤በሙዚቃ🎤
🎭በትወና 🎭
🖋️በስነ-ፅሁፍ እና 🖋️
🕺በውዝዋዜ 💃አዲስ መሳተፍ ለምትፈልጉ ተማሪዎች ከታች በተቀመጡት ልታገኙን ትችላላችሁ ፡-
☎️0989058688
☎️0904417552
☎️0929042323
☎️0934700730
Join Telegram
https://www.tg-me.com/mekerezeactingstudents
መኖር መሆን ስኬት
መቅረዝ!!!
💥መቅረዝ ይሄን ቅዝቃዜ የምንረሳበትን ሞቅ ያለ ደማቅ የጥበብ ምሽት አዘጋጅቷል።
አርብ ግንቦት 1 በሐዋሳ ዩንቨርስቲ ሞቅ ደመቅ ያለ ልዩ የጥበብ ምሽት አዘጋጅቶ ይጠብቃቿል። በዕለቱ አዝናኝ አስተማሪ እንዲሁም ፈገግታን ጫሪ የሆኑ ፕሮግራሞችን እያቀረበ ለውድ ታዳሚዎች የማይረሳ ጊዜን ያካፍላል።
📜በምሽቱ ከሚቀርቡ ፕሮግራሞችም መካከል
🌟ግጥም
🌟ስነ-ፅሁፍ
🌟ሙዚቃ
🌟ጭውውት
🌟ውዝዋዜ
እንዲሁም በተለያዩ እዝናኝ ጨዋታዎች እየተዝናናን ሞቅ ደመቅ ሸብረቅረቅ ያለ ደማቅ ግዜን እናሳልፋለን።
🗓️አርብ ግንቦት 1
📌 አፍሪካ ሕብረት አዳራሽ
⏰ ቀን 08፡00ጀምሮ
💬ለበለጠ መረጃ እንዲሁም አዲስ መቀላቀል ለምትፈልጉ በመቅረዝ
🎤በሙዚቃ🎤
🎭በትወና 🎭
🖋️በስነ-ፅሁፍ እና 🖋️
🕺በውዝዋዜ 💃አዲስ መሳተፍ ለምትፈልጉ ተማሪዎች ከታች በተቀመጡት ልታገኙን ትችላላችሁ ፡-
☎️0989058688
☎️0904417552
☎️0929042323
☎️0934700730
Join Telegram
https://www.tg-me.com/mekerezeactingstudents
መኖር መሆን ስኬት
መቅረዝ!!!
👍1
🚨 Only 1 Day Left! 🚨
Hey 👋 Pre-engineering Students ! Just a quick heads-up: our C++ tutorial starts tomorrow, and we’re really excited to see you there! 🖥✨ Don’t miss out—it’s going to be awesome! 😎 We’ll be waiting for you!
📅 Date: Saturday & Sunday – 10 & 11 May, 2025
🕘 Time: 09:00 LT
📍 Location: HU Main Campus block 121
✅ Secure your spot now: https://forms.gle/tECJEX5ogPdoZJuj9
🌍 Stay Connected with Peak Craft
🔗 Website: www.peakcraft.tech
📱 Social Media: Telegram | LinkedIn | Instagram | TikTok | YouTube
@peakcraft | @AlxEthiopiaOfficial | #Code| #Tutorial
Hey 👋 Pre-engineering Students ! Just a quick heads-up: our C++ tutorial starts tomorrow, and we’re really excited to see you there! 🖥✨ Don’t miss out—it’s going to be awesome! 😎 We’ll be waiting for you!
📅 Date: Saturday & Sunday – 10 & 11 May, 2025
🕘 Time: 09:00 LT
📍 Location: HU Main Campus block 121
✅ Secure your spot now: https://forms.gle/tECJEX5ogPdoZJuj9
🌍 Stay Connected with Peak Craft
🔗 Website: www.peakcraft.tech
📱 Social Media: Telegram | LinkedIn | Instagram | TikTok | YouTube
@peakcraft | @AlxEthiopiaOfficial | #Code| #Tutorial
👍2
Forwarded from SARAH
“What department am I going to join?”
That’s the question every freshman asks! Even if you have a plan, things can still feel a little blurry.
Let’s clear the confusion together — this Saturday at 2:00 LT at the African Union Hall!
Here’s what’s waiting for you:
🎓 Senior students from FIVE campuses — Awada (Yirgalem), Agri, IoT, Referral, and Main Campus — will be there to break down each department and help you find your fit.
🧭 Career guidance trainers will share powerful tools and tips to help you make the right choice for your future.
🎤 Interactive quiz time! We'll ask you the questions — answer right, and you’ll win exciting prizes!
🎶 Entertainment, fun vibes, and a chance to connect with fellow students!
Why wait?
— click the link below and reserve your spot now!
Google form:https://forms.gle/pi21qsh4HEACniDd9
Organizer: Career Development Club( https://www.tg-me.com/careerclub2017)
✨ Your future, your choice — let’s make it clear.
That’s the question every freshman asks! Even if you have a plan, things can still feel a little blurry.
Let’s clear the confusion together — this Saturday at 2:00 LT at the African Union Hall!
Here’s what’s waiting for you:
🎓 Senior students from FIVE campuses — Awada (Yirgalem), Agri, IoT, Referral, and Main Campus — will be there to break down each department and help you find your fit.
🧭 Career guidance trainers will share powerful tools and tips to help you make the right choice for your future.
🎤 Interactive quiz time! We'll ask you the questions — answer right, and you’ll win exciting prizes!
🎶 Entertainment, fun vibes, and a chance to connect with fellow students!
Why wait?
— click the link below and reserve your spot now!
Google form:https://forms.gle/pi21qsh4HEACniDd9
Organizer: Career Development Club( https://www.tg-me.com/careerclub2017)
✨ Your future, your choice — let’s make it clear.
🙏1
Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Ruth)
✨እነሆ ቅዳሚት የሃሳብ ገበያ... ምርጥ ምርጡን በነፃ ... ከተኖረ ፣ ከተሰማ ፣ ከተነበበ ...በምክንያት የተቀመመ ልዩ የሃሳብ ድግስ....
በዚህ ሳምንት በምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ :- ስለ ተፃራሪ ሃሳቦች (paradox )
1,ተፃራሪ ሃሳብ አንድ:-እውቀት እና እውነት
👉ማንኛውም ነገር በመሰረታዊነት እውነት መሆኑን ማወቅ እንችላለን?...
2, ተፃራሪ ሃሳብ ሁለት :- እምነት እና ስነምግባር
👉ከእምነት እና ከስነምህባር የቱ ይቀድማል እርስ በእርስስ ሊጣረሱ ይችላሉ?...
3,ተፃራሪ ሃሳብ ሶስት :- ሦስቱ ማንነት
👉 "እኔ" የምንለው ነገር ምንድን ነው ?...
✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን
2-9-2017 ዓ.ም ምሽት 1:00
📍🗺️ አድራሻችን RVC ቤተመጻሕፍት ።
የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
በዚህ ሳምንት በምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ :- ስለ ተፃራሪ ሃሳቦች (paradox )
1,ተፃራሪ ሃሳብ አንድ:-እውቀት እና እውነት
👉ማንኛውም ነገር በመሰረታዊነት እውነት መሆኑን ማወቅ እንችላለን?...
2, ተፃራሪ ሃሳብ ሁለት :- እምነት እና ስነምግባር
👉ከእምነት እና ከስነምህባር የቱ ይቀድማል እርስ በእርስስ ሊጣረሱ ይችላሉ?...
3,ተፃራሪ ሃሳብ ሶስት :- ሦስቱ ማንነት
👉 "እኔ" የምንለው ነገር ምንድን ነው ?...
✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን
2-9-2017 ዓ.ም ምሽት 1:00
📍🗺️ አድራሻችን RVC ቤተመጻሕፍት ።
የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
👍2
ቀጣይ 06/09 2017 ዓ.ም
በሚቀጥለው ሳምንት የረቡዕ ቀን Junior cafe ምሳ ሰዓት በCharity sector የተዘጋጀው 2ተኛው ዙር የካፌ ሰራተኞችን የማገዝ ስራ ሰለምናካሄድ ለማገልገል ፍላጎት ያለችው ተማሪዎች ቅፅ ከመሙለቱ በፊት ቀደም ብላችሁ ከታች ባሰቀመጥኩላችሁ Username
@Sep20a2017
0919735018
inbox በማድረግ ስም ከነአያት :ID :ስልክ: ሰንተኛ አመት( ተመራቂ የሆናችሁ GC የሚለውን ጨምሩበት) እና Department በማሰገበት እንድትመዘገቡ የአገልግሎቱ ተሳተፊ መሆን የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ አሳስባለሁ:: Targeted Group ለሁሉም የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች GC የሆናችሁ እና ከዚህ በፊት Charity Sector ባካሄደው ስራዎች የተሳተፍችሁ እንዲሁም የቀጣይን ለመስራት ፍቃደኛ የሆነ Certificate ሰላለ ዕድሉ እንዳያልፍችሁ እላለሁ
Charity Sector Coordinator Andualem Agegnehu
ስለተሳትፏችሁ ከወዲሁ እያመሰገንነ እንዲህ አይነት መልካም ተግባር አጠናክረን እንቀጥላለን🙌
ርህራሄን በተግባር
| የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ
@husccs
በሚቀጥለው ሳምንት የረቡዕ ቀን Junior cafe ምሳ ሰዓት በCharity sector የተዘጋጀው 2ተኛው ዙር የካፌ ሰራተኞችን የማገዝ ስራ ሰለምናካሄድ ለማገልገል ፍላጎት ያለችው ተማሪዎች ቅፅ ከመሙለቱ በፊት ቀደም ብላችሁ ከታች ባሰቀመጥኩላችሁ Username
@Sep20a2017
0919735018
inbox በማድረግ ስም ከነአያት :ID :ስልክ: ሰንተኛ አመት( ተመራቂ የሆናችሁ GC የሚለውን ጨምሩበት) እና Department በማሰገበት እንድትመዘገቡ የአገልግሎቱ ተሳተፊ መሆን የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ አሳስባለሁ:: Targeted Group ለሁሉም የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች GC የሆናችሁ እና ከዚህ በፊት Charity Sector ባካሄደው ስራዎች የተሳተፍችሁ እንዲሁም የቀጣይን ለመስራት ፍቃደኛ የሆነ Certificate ሰላለ ዕድሉ እንዳያልፍችሁ እላለሁ
Charity Sector Coordinator Andualem Agegnehu
ስለተሳትፏችሁ ከወዲሁ እያመሰገንነ እንዲህ አይነት መልካም ተግባር አጠናክረን እንቀጥላለን🙌
ርህራሄን በተግባር
| የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ
@husccs
👍1
በኛ ይብቃ — Let It Stop By Us!
We’re thrilled to invite you to our Green & Clean Up Day organized by your very own Student Councils and anti Corruption Club!
It’s more than an event — it’s a movement to uplift, clean Up, and give back to our campus and each other!
Join us for Green & Clean Up Day
Date: Monday, May 12
Time: 12:30 LT
Location: IoT Student Café:
What’s Happening?
🌱 Tree Planting – Let’s grow hope together
♻️ Environmental Cleaning – Clean hands, clean campus
🩸 Blood Donation – Be the reason someone lives
🧴 Plastic Collection – Clean future, one bottle at a time
🏠 Dorm & Block inspection ➖️❗️🚫🚫
☕ Lounge & Cafeteria Cleanup – Respect shared spaces
Who’s Invited?
EVERYONE! Students, staff, clubs, associations, police units
Let’s unite and take pride in our campus!
Perks🌟
✔️ Certificates for all participants
🏆 Special Recognition for active clubs & association
Follow Us for Updates
📲 Instagram: @hu_iot_s.union
📢 Telegram: www.tg-me.com/HuIotStudentUnion
For more info reach out to: @Icy_hafiz0
We’re thrilled to invite you to our Green & Clean Up Day organized by your very own Student Councils and anti Corruption Club!
It’s more than an event — it’s a movement to uplift, clean Up, and give back to our campus and each other!
Join us for Green & Clean Up Day
Date: Monday, May 12
Time: 12:30 LT
Location: IoT Student Café:
What’s Happening?
🌱 Tree Planting – Let’s grow hope together
♻️ Environmental Cleaning – Clean hands, clean campus
🩸 Blood Donation – Be the reason someone lives
🧴 Plastic Collection – Clean future, one bottle at a time
🏠 Dorm & Block inspection ➖️❗️🚫🚫
☕ Lounge & Cafeteria Cleanup – Respect shared spaces
Who’s Invited?
EVERYONE! Students, staff, clubs, associations, police units
Let’s unite and take pride in our campus!
Perks🌟
✔️ Certificates for all participants
🏆 Special Recognition for active clubs & association
Follow Us for Updates
📲 Instagram: @hu_iot_s.union
📢 Telegram: www.tg-me.com/HuIotStudentUnion
For more info reach out to: @Icy_hafiz0
👍4
Forwarded from UNA-ET HU CHAPTER (Sitra Abubker)
✨ Join Us for a Critical Dialogue on Climate Justice! ✨🌍
The United Nations Association of Ethiopia - Hawassa University Chapter, in collaboration with Hawassa University Law Students Association, Eco Justice Ethiopia, and Enfluencers, invites you to:
📢 PUBLIC LECTURE
“Climate Justice in Action: Case Study Roles in the Global Plastics Agreement”
With Our Respected Speaker - JODAHI PETROS : Research and Policy Director- Enfluencers
Youth Delegate for Ethiopia - Africa UN Climate Conference, and Various COPS
Representative - African UN Youth Delegate Program (2022/23)
🗓️ Date:Monday, May 12, 2025
⏰ Time: 2:00 PM EAT
📍 Venue: Hawassa University, African Hall
Spots are limited RSVP Now :- https://docs.google.com/forms/u/0/d/1lOaxivMsdHq5svUz4t1fKII0zLb46v4Z4emvGHyhrTs/edit?usp=direct_url
🎈PARTICIPANTS WILL BE CERTIFIED
#ClimateJustice #PlasticsTreaty #YouthInAction #HawassaUniversity
The United Nations Association of Ethiopia - Hawassa University Chapter, in collaboration with Hawassa University Law Students Association, Eco Justice Ethiopia, and Enfluencers, invites you to:
📢 PUBLIC LECTURE
“Climate Justice in Action: Case Study Roles in the Global Plastics Agreement”
With Our Respected Speaker - JODAHI PETROS : Research and Policy Director- Enfluencers
Youth Delegate for Ethiopia - Africa UN Climate Conference, and Various COPS
Representative - African UN Youth Delegate Program (2022/23)
🗓️ Date:Monday, May 12, 2025
⏰ Time: 2:00 PM EAT
📍 Venue: Hawassa University, African Hall
Spots are limited RSVP Now :- https://docs.google.com/forms/u/0/d/1lOaxivMsdHq5svUz4t1fKII0zLb46v4Z4emvGHyhrTs/edit?usp=direct_url
🎈PARTICIPANTS WILL BE CERTIFIED
#ClimateJustice #PlasticsTreaty #YouthInAction #HawassaUniversity
❤2
Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Ayinadis Tarekegn)
ከrvc ቤተሰቦች መካከል አንደኘዋ ነች። ከታች ያለውን ሊንክ ተጠቅመን👇👇 ቤቷን እንጎብኝላት።
https://www.tg-me.com/wedegta
አንዳችን ለሌላችን ብርታት መሆንን እንልመድ።
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ (2017)
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
@RvcClub
@RvcClub
https://www.tg-me.com/wedegta
አንዳችን ለሌላችን ብርታት መሆንን እንልመድ።
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ (2017)
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
@RvcClub
@RvcClub
👍2
Forwarded from Know Your Right Ethiopia
Adolescents deserve a safe, violence-free future!!
We're excited to launch Know Your Rights Ethiopia (KYRE), a women-led initiative dedicated to empowering adolescents with the knowledge and confidence to prevent GBV.
Know it-Claim it-Defend it!
Join us in rising against gender-based violence through education, advocacy, and community action. Follow us to stay updated on our activities and how you can get involved!
#KnowYourRightsEthiopa
#AdolescentsMatter
#EmpowerAdolescents
#EndGBV
#FearlessGirls
#KnowItClaimItDefendIt
#WomenLed
#SafeFuture
We're excited to launch Know Your Rights Ethiopia (KYRE), a women-led initiative dedicated to empowering adolescents with the knowledge and confidence to prevent GBV.
Know it-Claim it-Defend it!
Join us in rising against gender-based violence through education, advocacy, and community action. Follow us to stay updated on our activities and how you can get involved!
#KnowYourRightsEthiopa
#AdolescentsMatter
#EmpowerAdolescents
#EndGBV
#FearlessGirls
#KnowItClaimItDefendIt
#WomenLed
#SafeFuture
Forwarded from Hawassa University
ኮሌጁ ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ሰጠ።
*//*
ግንቦት 2 ቀን 2017 ዓ/ም
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች እራሳቸውን በአዕምሮና በአካል ብቁ በማድረግ ከጥገኝነት አስተሳሰብና ፍላጎት ተላቀው ለራሳቸውና ለማህበረሰቡ ጠቃሚ ዜጋ መሆን የሚያስችላቸውን የሕይወት ስልጠና ሰጥቷል።
የኮሌጁ አካ/ጉ/ተባባሪ ዲን ዶ/ር ወንዱ መሰለ "ከጥገኝነት ነጻ ሆኖ የመኖር ክህሎትን ማሳደግ" በሚል መሪ ቃል የተሰጠውን ስልጠና ሲያስጀምሩ እንደተናገሩት ስልጠናው በአካል ጉዳተኞች በራሳቸውና በማህበረሰቡ ዘንድ የሚታየውን የ'አንችልም' እና 'አይችሉም' አስተሳሰብ በማስቀረት አካል ጉዳተኝነት ያለመቻል ምልክት አለመሆኑን የሚያረጋግጡ እውቀትና ክህሎቶችን የሚገበዩበት መሆኑን ገልጸዋል። ዶ/ር ወንዱ አክለውም ጥገኝነት በሂደት እያደገ የሚሄድና የራስን አቅም የሚያጠፋ በመሆኑ አስተሳሰቡን ከመሰረቱ መቀየር እንደሚገባና በማህበረሰቡ ላይም የአመለካከት ለውጥ የሚያመጡ ስራዎች በቀጣይነት ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የሀ/ዩ ሴቶች ማህ/አ/ትግ/ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ምህረት ገነነ በበኩላቸው አካል ጉዳተኝነት በማንም ሰው ላይ በየትኛውም ጊዜ ሊከሰት የሚችል መሆኑን በመረዳት አካል ጉዳተኞች ራሳቸውን ለመቻል የሚያደርጉትን ጥረት መደገፍ ይገባል ብለዋል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!
በዚህ ይከታተሉን:-
***
Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL
Website: https://www.hu.edu.et
Telegram: https://www.tg-me.com/HUCommunicationsoffice
*//*
ግንቦት 2 ቀን 2017 ዓ/ም
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች እራሳቸውን በአዕምሮና በአካል ብቁ በማድረግ ከጥገኝነት አስተሳሰብና ፍላጎት ተላቀው ለራሳቸውና ለማህበረሰቡ ጠቃሚ ዜጋ መሆን የሚያስችላቸውን የሕይወት ስልጠና ሰጥቷል።
የኮሌጁ አካ/ጉ/ተባባሪ ዲን ዶ/ር ወንዱ መሰለ "ከጥገኝነት ነጻ ሆኖ የመኖር ክህሎትን ማሳደግ" በሚል መሪ ቃል የተሰጠውን ስልጠና ሲያስጀምሩ እንደተናገሩት ስልጠናው በአካል ጉዳተኞች በራሳቸውና በማህበረሰቡ ዘንድ የሚታየውን የ'አንችልም' እና 'አይችሉም' አስተሳሰብ በማስቀረት አካል ጉዳተኝነት ያለመቻል ምልክት አለመሆኑን የሚያረጋግጡ እውቀትና ክህሎቶችን የሚገበዩበት መሆኑን ገልጸዋል። ዶ/ር ወንዱ አክለውም ጥገኝነት በሂደት እያደገ የሚሄድና የራስን አቅም የሚያጠፋ በመሆኑ አስተሳሰቡን ከመሰረቱ መቀየር እንደሚገባና በማህበረሰቡ ላይም የአመለካከት ለውጥ የሚያመጡ ስራዎች በቀጣይነት ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የሀ/ዩ ሴቶች ማህ/አ/ትግ/ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ምህረት ገነነ በበኩላቸው አካል ጉዳተኝነት በማንም ሰው ላይ በየትኛውም ጊዜ ሊከሰት የሚችል መሆኑን በመረዳት አካል ጉዳተኞች ራሳቸውን ለመቻል የሚያደርጉትን ጥረት መደገፍ ይገባል ብለዋል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!
በዚህ ይከታተሉን:-
***
Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL
Website: https://www.hu.edu.et
Telegram: https://www.tg-me.com/HUCommunicationsoffice
👍2