የዘንድሮው የፊቼ ጨምበላላ የዋዜማ በዓል በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ ተከበረ***
መጋቢት 27/07/16...
ትናንት ከሰዓት በኋላ በተካሄደው ክብረ በዓል ላይ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ፣ተጋባዥ እንግዶች እንዲሁም በርከት ያሉ ተማሪዎች ታድመዋል።
በዓሉ የሲዳማ ህዝብ ማንነቱን ከተረዳበት ጊዜ አንስቶ በድምቀት ሲከበር ቆይቷል፤አሁንም እየተከበረ ይገኛል።
ፕሮግራሙም በአያንቶዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች የእንኳን ደህና መጣችው መልዕክት ተጀምሯል ።
የፍቼ ጨምበላላ ከአመት አመት መሸጋገሪያ በመሆኑ በዓሉ የፍቅር፣የደስታ ጥላቻ የሌለበትና ብዙ እሴቶች ያሉበትም ነው ብለዋል።
በሌላ በኩል የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ዲን እና የባህል ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር አመሎ ሶጌ ስለ ጨምበላላ ቀን አቆጣጠር ጥናታዊ ፅሁፍ ያቀረቡ ሲሆን በፊቼ ጨምበላላ ዙሪያ ሰፊ ገለፃን አርገዋል።
አክለውም "ፍቼ" የአዲስ አመት በዓል ዋዜማ ፤ ጨምበላላ ደግሞ የአዲስ አመት የመጀመሪያ ቀን ሲሆን አቆጣጠሩም ከጨረቃና ክዋክብት ጋር እንደሚቆራኝ አብራርተዋል።
አስከትለውም የሲዳማ ህዝብ የራሱ የሆነ ጊዜን ፣ ወቅትንና ዘመንን የሚቀምርበት ጥበብ ያለው ሲሆን ይህንን ባህላዊ እውቀት እና ጥበብ ከትውልድ ትውልድ ልናሻግርም ይገባል ብለዋል።
ኘሮግራሙም በሲዳማ ባህላዊ ሙዚቃዎች ታጅቦ ቆይቶ አመሻሽ ላይ በቡርሳሜና በሻፌታ ስነ ስርዓት መዝጊያውን አርጓል።
Ayide chamballalla🤲 ille ille🤲🤲🟢🟡🔴
ዘጋቢ:ዳንኤል አንተነህ(4ተኛ አመት የጋዜጠኝነትና ስነ ተግባቦት ተማሪ)
መጋቢት 27/07/16...
ትናንት ከሰዓት በኋላ በተካሄደው ክብረ በዓል ላይ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ፣ተጋባዥ እንግዶች እንዲሁም በርከት ያሉ ተማሪዎች ታድመዋል።
በዓሉ የሲዳማ ህዝብ ማንነቱን ከተረዳበት ጊዜ አንስቶ በድምቀት ሲከበር ቆይቷል፤አሁንም እየተከበረ ይገኛል።
ፕሮግራሙም በአያንቶዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች የእንኳን ደህና መጣችው መልዕክት ተጀምሯል ።
የፍቼ ጨምበላላ ከአመት አመት መሸጋገሪያ በመሆኑ በዓሉ የፍቅር፣የደስታ ጥላቻ የሌለበትና ብዙ እሴቶች ያሉበትም ነው ብለዋል።
በሌላ በኩል የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ዲን እና የባህል ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር አመሎ ሶጌ ስለ ጨምበላላ ቀን አቆጣጠር ጥናታዊ ፅሁፍ ያቀረቡ ሲሆን በፊቼ ጨምበላላ ዙሪያ ሰፊ ገለፃን አርገዋል።
አክለውም "ፍቼ" የአዲስ አመት በዓል ዋዜማ ፤ ጨምበላላ ደግሞ የአዲስ አመት የመጀመሪያ ቀን ሲሆን አቆጣጠሩም ከጨረቃና ክዋክብት ጋር እንደሚቆራኝ አብራርተዋል።
አስከትለውም የሲዳማ ህዝብ የራሱ የሆነ ጊዜን ፣ ወቅትንና ዘመንን የሚቀምርበት ጥበብ ያለው ሲሆን ይህንን ባህላዊ እውቀት እና ጥበብ ከትውልድ ትውልድ ልናሻግርም ይገባል ብለዋል።
ኘሮግራሙም በሲዳማ ባህላዊ ሙዚቃዎች ታጅቦ ቆይቶ አመሻሽ ላይ በቡርሳሜና በሻፌታ ስነ ስርዓት መዝጊያውን አርጓል።
Ayide chamballalla🤲 ille ille🤲🤲🟢🟡🔴
ዘጋቢ:ዳንኤል አንተነህ(4ተኛ አመት የጋዜጠኝነትና ስነ ተግባቦት ተማሪ)
Hawalle Sidaamu Daga Diru Soorro Fichee Cambalaallate Ayyaanira keerunni iillishinonke!
እንኳን ለሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል ፊቼ ጫምባላላ በሰላም አደረሳችሁ!
We wish you a happy Fichee Chambalala, Sidama Nation's New Year, celebrations!
Ethiopian Health Profession Students Association(EHPSA)
Little Drops Made the Mighty Ocean!!
እንኳን ለሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል ፊቼ ጫምባላላ በሰላም አደረሳችሁ!
We wish you a happy Fichee Chambalala, Sidama Nation's New Year, celebrations!
Ethiopian Health Profession Students Association(EHPSA)
Little Drops Made the Mighty Ocean!!
Forwarded from Natty Blattena
ሰላም ውድ መቅረዛውመቅረዛውያንና የመቅረዝ ወዳጆች 🙏
እነሆ ዛሬ መጋቢት 28 ዕለተ ቅዳሜ ልክ 11:30 ላይ ያለንን ቋሚ ግዜ ለማስታወስ እንወዳለን።
መቅረዝ ሁላችሁም ኑልኝ እያለ በሩን ከፍቶ ይጠብቃል። ከኛ ሚጠበቀው ከመድረክ፣ ከግዜ፣ ከሰውና ወዘተ ማጣት ምክንያት ሚባክነው የጥበብ አቅማችንን ሰብስበን በሮችን ወደ ከፈተልን የጥበብ ቤት መምጣት ነው።
እንደ ከዚ ቀደሙ ሁሉ መቅረዝ በቅርቡ በሚያዘጋጀው እንደ የተውኔት፣ የግጥምና ወግ(ስነ-ፅሁፍ)፣ ሙዚቃና ወዘተ ቡፌዎችን ከያዘው የጥበብ ድግስ ላይ የሚሳተፉ ጥበበኞችን የምንመለምልበት ስለሆነም መቅረትም ሆነ ማርፈድ ያስቆጫል ያስቀጣል።
አድራሻችን: main ግቢ stadium ሲሆን
ልክ 11:30 ላይ ደግሞ እንጀምራለን
መቅረዝን ይቀላቀሉ የጥበብ ህልሞን ማሳካት ይጀምሩ!
ይህ ይፋዊ የመቅረዝ ኪነ-ጥበብ አፍቃርያን ህብረት የTelegram group ነው👇
https://www.tg-me.com/mekerezeactingstudents
መሆን መኖር ስኬት!
መቅረዝ መጋቢት 2016
እነሆ ዛሬ መጋቢት 28 ዕለተ ቅዳሜ ልክ 11:30 ላይ ያለንን ቋሚ ግዜ ለማስታወስ እንወዳለን።
መቅረዝ ሁላችሁም ኑልኝ እያለ በሩን ከፍቶ ይጠብቃል። ከኛ ሚጠበቀው ከመድረክ፣ ከግዜ፣ ከሰውና ወዘተ ማጣት ምክንያት ሚባክነው የጥበብ አቅማችንን ሰብስበን በሮችን ወደ ከፈተልን የጥበብ ቤት መምጣት ነው።
እንደ ከዚ ቀደሙ ሁሉ መቅረዝ በቅርቡ በሚያዘጋጀው እንደ የተውኔት፣ የግጥምና ወግ(ስነ-ፅሁፍ)፣ ሙዚቃና ወዘተ ቡፌዎችን ከያዘው የጥበብ ድግስ ላይ የሚሳተፉ ጥበበኞችን የምንመለምልበት ስለሆነም መቅረትም ሆነ ማርፈድ ያስቆጫል ያስቀጣል።
አድራሻችን: main ግቢ stadium ሲሆን
ልክ 11:30 ላይ ደግሞ እንጀምራለን
መቅረዝን ይቀላቀሉ የጥበብ ህልሞን ማሳካት ይጀምሩ!
ይህ ይፋዊ የመቅረዝ ኪነ-ጥበብ አፍቃርያን ህብረት የTelegram group ነው👇
https://www.tg-me.com/mekerezeactingstudents
መሆን መኖር ስኬት!
መቅረዝ መጋቢት 2016
Forwarded from Ermias Worku
ENVIRONMENTAL PROTECTION CLUB(EPC)
ABOUT TO BE NOTIFIED AGAIN
As you know, The launch program, which has been extended indefinitely, will be held on Monday, April 8 2024
8:00 LT,so you are all invited make sure to join us.
Venue:Africa Union Hall
#EPC
#joinedhands
#savethelands
#bethechangeforenvironmentalprotection
https://www.tg-me.com/environmental_protection_club
ABOUT TO BE NOTIFIED AGAIN
As you know, The launch program, which has been extended indefinitely, will be held on Monday, April 8 2024
8:00 LT,so you are all invited make sure to join us.
Venue:Africa Union Hall
#EPC
#joinedhands
#savethelands
#bethechangeforenvironmentalprotection
https://www.tg-me.com/environmental_protection_club
Forwarded from UNA-ET HU CHAPTER (Raguel Shitu)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Throwback to our unforgettable Iftar program at the last Jumaa of 2016 E.C! 🌙💫 The evening was filled with joy, laughter, and an incredible sense of unity as we came together to break our fast. The delicious food left us happily stuffed, with smiles on our faces and memories to last a lifetime. It was a true testament to the power of teamwork and collaboration. Here's to the amazing contributions of every team member that made this event a resounding success! 🙌🌟
#IftarProgram #TeamSpirit #UNA_ET_HU_CHAPTER
@UNA_ET
#IftarProgram #TeamSpirit #UNA_ET_HU_CHAPTER
@UNA_ET
ከኢንዱስትሪ አብዮት በኋላ የሻከረውን የሰው ልጅና የተፈጥሮ ግንኙነትን እንደገና መመለስ እንደሚገባ ተገለፀ።
ከኢንዱስትሪ አብዮት በኋላ የሻከረውን የሰው ልጅና የተፈጥሮ ግንኙነትን እንደገና መመለስ ይገባናል ሲሉ የጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ሀላፊ አቶ ሀጎስ መስፍን ገለፁ።
የአካባቢ ጥበቃ ክበብ የጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል አመራሮች፣መምህራን፣ተማሪዎች እንዲሁም በርካታ ታዳሚዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት በይፍ በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ የክበቡ ስራ ማስጀመሪያ ዝግጅት ተካሂዷል።
የጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ሀላፊ አቶ ሀጎስ መስፍን በዝግጅቱ ላይ እንደተናገሩት የሰው ልጅ ከተፈጠረ ጊዜ ጀምሮ ከተፈጥሮ ጋር ግንኙነት አለው።ነገር ግን ከኢንዱስትሪ አብዮት በኋላ የሰው ልጅ ለኢንዱስትሪ ግብአት እንዲጠቅመው ተፈጥሮን በመጉዳቱ ምክንያት ግንኙነቱ እየሻከረ መጧል።ስለሆነም ይህን ግንኙነት እንደገነና መመለስ ይገባናል ብለዋል።ግንኙነቱን እንደገና ለመመለስም እንደዚህ አይነት አካባቢ ጥበቃ ላይ እሚሰራ ክበብ መቋቋሙ አንድ የመፍትሔ እርምጃ ነው ሲሉ ገልፀዋል።
የአካባቢ ጥበቃ ክበብ ፕሬዝዳንት የሆነው ተማሪ ቸርነት ብርሀን በበኩሉ ክበቡ ጥቅምት 20/2016 አ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ህግ በአንቀፅ 145 አማካኝነት በጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ተማሪዎችና መምህራን እንደተመሰረተ ተናግሯል።ክበቡም 11 ኮሚቴዎች፣5 ንዑስ ክፍሎች እንዳሉት ገልጿል።ክበቡ የተቋቋመበት ምክንያትም በዩኒቨርስቲ፣በክልል እና ሀገር አቀፍ ደረጃ በአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ላይ ለመስራት፣ለማሻሻልና ለማስተዋወቅ እንደሆነ ተናግሯል።አያይዞም ዘላቂነት እዚህ ይጀምራል አካባቢያችን በጋራ እንጠብቅ ሲል ተማሪ ቸርነት ተናግሯል።
በሌላ በኩል የጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት ዶክተር ማሙየ በልሁ እንደተናገሩት የሁሉም የሰው ልጅ ሀብት የሆነችው ምድር በሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ ምክንያቶች የወደፊት ህልውናዋ ስጋት ላይ ነው።ይህን የተጋረጠባትን ስጋት ለመቅረፍ ደሞ ሁሉም ሰው የየግል ድርሻውን ሊወጣ ይገባል ብለዋል።ይህ ክበብም መመስረቱ እኛ የየግል ድርሻችንን መወጣት እንደጀመርን አንድ ማሳያና ሲሉ ተናግረዋል።
አያይዘውም ክበቡ መቋቋሙ ለተማሪዎች ክፍል ከሚማሩት ትምህርት በተጨማሪ የአመራር ብቃት፣ሰው ጋር የመግባባት ችሎታ እንዲሁም ክፍል እሚማሩትን በተግባር ለመተግበር ይረዳቸዋል ብለዋል።
በመጨረሻም የክበቡ አባላት በተለያዩ ንዑስ ክፍሎች ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ ቀርቧል።አዝናኝ፣አሳተፊ ጨዋታዎችም የዝግጅቱ ድምቀቶች ነበሩ።
ዘጋቢ: ኤርሚያስ ወርቁ (የአካባቢ ጥበቃ ክበብ ህዝብ ግንኙነት ክፍል ሀላፊ)
Joined hands save the lands be the change for environmental protection.
EPC(የአካባቢ ጥበቃ ክበብ)
join our channel👇
@environmental_protection_club
ከኢንዱስትሪ አብዮት በኋላ የሻከረውን የሰው ልጅና የተፈጥሮ ግንኙነትን እንደገና መመለስ ይገባናል ሲሉ የጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ሀላፊ አቶ ሀጎስ መስፍን ገለፁ።
የአካባቢ ጥበቃ ክበብ የጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል አመራሮች፣መምህራን፣ተማሪዎች እንዲሁም በርካታ ታዳሚዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት በይፍ በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ የክበቡ ስራ ማስጀመሪያ ዝግጅት ተካሂዷል።
የጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ሀላፊ አቶ ሀጎስ መስፍን በዝግጅቱ ላይ እንደተናገሩት የሰው ልጅ ከተፈጠረ ጊዜ ጀምሮ ከተፈጥሮ ጋር ግንኙነት አለው።ነገር ግን ከኢንዱስትሪ አብዮት በኋላ የሰው ልጅ ለኢንዱስትሪ ግብአት እንዲጠቅመው ተፈጥሮን በመጉዳቱ ምክንያት ግንኙነቱ እየሻከረ መጧል።ስለሆነም ይህን ግንኙነት እንደገነና መመለስ ይገባናል ብለዋል።ግንኙነቱን እንደገና ለመመለስም እንደዚህ አይነት አካባቢ ጥበቃ ላይ እሚሰራ ክበብ መቋቋሙ አንድ የመፍትሔ እርምጃ ነው ሲሉ ገልፀዋል።
የአካባቢ ጥበቃ ክበብ ፕሬዝዳንት የሆነው ተማሪ ቸርነት ብርሀን በበኩሉ ክበቡ ጥቅምት 20/2016 አ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ህግ በአንቀፅ 145 አማካኝነት በጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ተማሪዎችና መምህራን እንደተመሰረተ ተናግሯል።ክበቡም 11 ኮሚቴዎች፣5 ንዑስ ክፍሎች እንዳሉት ገልጿል።ክበቡ የተቋቋመበት ምክንያትም በዩኒቨርስቲ፣በክልል እና ሀገር አቀፍ ደረጃ በአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ላይ ለመስራት፣ለማሻሻልና ለማስተዋወቅ እንደሆነ ተናግሯል።አያይዞም ዘላቂነት እዚህ ይጀምራል አካባቢያችን በጋራ እንጠብቅ ሲል ተማሪ ቸርነት ተናግሯል።
በሌላ በኩል የጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት ዶክተር ማሙየ በልሁ እንደተናገሩት የሁሉም የሰው ልጅ ሀብት የሆነችው ምድር በሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ ምክንያቶች የወደፊት ህልውናዋ ስጋት ላይ ነው።ይህን የተጋረጠባትን ስጋት ለመቅረፍ ደሞ ሁሉም ሰው የየግል ድርሻውን ሊወጣ ይገባል ብለዋል።ይህ ክበብም መመስረቱ እኛ የየግል ድርሻችንን መወጣት እንደጀመርን አንድ ማሳያና ሲሉ ተናግረዋል።
አያይዘውም ክበቡ መቋቋሙ ለተማሪዎች ክፍል ከሚማሩት ትምህርት በተጨማሪ የአመራር ብቃት፣ሰው ጋር የመግባባት ችሎታ እንዲሁም ክፍል እሚማሩትን በተግባር ለመተግበር ይረዳቸዋል ብለዋል።
በመጨረሻም የክበቡ አባላት በተለያዩ ንዑስ ክፍሎች ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ ቀርቧል።አዝናኝ፣አሳተፊ ጨዋታዎችም የዝግጅቱ ድምቀቶች ነበሩ።
ዘጋቢ: ኤርሚያስ ወርቁ (የአካባቢ ጥበቃ ክበብ ህዝብ ግንኙነት ክፍል ሀላፊ)
Joined hands save the lands be the change for environmental protection.
EPC(የአካባቢ ጥበቃ ክበብ)
join our channel👇
@environmental_protection_club