ቀጣይ 06/09 2017 ዓ.ም
በሚቀጥለው ሳምንት የረቡዕ ቀን Junior cafe ምሳ ሰዓት በCharity sector የተዘጋጀው 2ተኛው ዙር የካፌ ሰራተኞችን የማገዝ ስራ ሰለምናካሄድ ለማገልገል ፍላጎት ያለችው ተማሪዎች ቅፅ ከመሙለቱ በፊት ቀደም ብላችሁ ከታች ባሰቀመጥኩላችሁ Username
@Sep20a2017
0919735018
inbox በማድረግ ስም ከነአያት :ID :ስልክ: ሰንተኛ አመት( ተመራቂ የሆናችሁ GC የሚለውን ጨምሩበት) እና Department በማሰገበት እንድትመዘገቡ የአገልግሎቱ ተሳተፊ መሆን የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ አሳስባለሁ:: Targeted Group ለሁሉም የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች GC የሆናችሁ እና ከዚህ በፊት Charity Sector ባካሄደው ስራዎች የተሳተፍችሁ እንዲሁም የቀጣይን ለመስራት ፍቃደኛ የሆነ Certificate ሰላለ ዕድሉ እንዳያልፍችሁ እላለሁ
Charity Sector Coordinator Andualem Agegnehu
ስለተሳትፏችሁ ከወዲሁ እያመሰገንነ እንዲህ አይነት መልካም ተግባር አጠናክረን እንቀጥላለን🙌
ርህራሄን በተግባር
| የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ
@husccs
በሚቀጥለው ሳምንት የረቡዕ ቀን Junior cafe ምሳ ሰዓት በCharity sector የተዘጋጀው 2ተኛው ዙር የካፌ ሰራተኞችን የማገዝ ስራ ሰለምናካሄድ ለማገልገል ፍላጎት ያለችው ተማሪዎች ቅፅ ከመሙለቱ በፊት ቀደም ብላችሁ ከታች ባሰቀመጥኩላችሁ Username
@Sep20a2017
0919735018
inbox በማድረግ ስም ከነአያት :ID :ስልክ: ሰንተኛ አመት( ተመራቂ የሆናችሁ GC የሚለውን ጨምሩበት) እና Department በማሰገበት እንድትመዘገቡ የአገልግሎቱ ተሳተፊ መሆን የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ አሳስባለሁ:: Targeted Group ለሁሉም የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች GC የሆናችሁ እና ከዚህ በፊት Charity Sector ባካሄደው ስራዎች የተሳተፍችሁ እንዲሁም የቀጣይን ለመስራት ፍቃደኛ የሆነ Certificate ሰላለ ዕድሉ እንዳያልፍችሁ እላለሁ
Charity Sector Coordinator Andualem Agegnehu
ስለተሳትፏችሁ ከወዲሁ እያመሰገንነ እንዲህ አይነት መልካም ተግባር አጠናክረን እንቀጥላለን🙌
ርህራሄን በተግባር
| የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ
@husccs
👍1
በኛ ይብቃ — Let It Stop By Us!
We’re thrilled to invite you to our Green & Clean Up Day organized by your very own Student Councils and anti Corruption Club!
It’s more than an event — it’s a movement to uplift, clean Up, and give back to our campus and each other!
Join us for Green & Clean Up Day
Date: Monday, May 12
Time: 12:30 LT
Location: IoT Student Café:
What’s Happening?
🌱 Tree Planting – Let’s grow hope together
♻️ Environmental Cleaning – Clean hands, clean campus
🩸 Blood Donation – Be the reason someone lives
🧴 Plastic Collection – Clean future, one bottle at a time
🏠 Dorm & Block inspection ➖️❗️🚫🚫
☕ Lounge & Cafeteria Cleanup – Respect shared spaces
Who’s Invited?
EVERYONE! Students, staff, clubs, associations, police units
Let’s unite and take pride in our campus!
Perks🌟
✔️ Certificates for all participants
🏆 Special Recognition for active clubs & association
Follow Us for Updates
📲 Instagram: @hu_iot_s.union
📢 Telegram: www.tg-me.com/HuIotStudentUnion
For more info reach out to: @Icy_hafiz0
We’re thrilled to invite you to our Green & Clean Up Day organized by your very own Student Councils and anti Corruption Club!
It’s more than an event — it’s a movement to uplift, clean Up, and give back to our campus and each other!
Join us for Green & Clean Up Day
Date: Monday, May 12
Time: 12:30 LT
Location: IoT Student Café:
What’s Happening?
🌱 Tree Planting – Let’s grow hope together
♻️ Environmental Cleaning – Clean hands, clean campus
🩸 Blood Donation – Be the reason someone lives
🧴 Plastic Collection – Clean future, one bottle at a time
🏠 Dorm & Block inspection ➖️❗️🚫🚫
☕ Lounge & Cafeteria Cleanup – Respect shared spaces
Who’s Invited?
EVERYONE! Students, staff, clubs, associations, police units
Let’s unite and take pride in our campus!
Perks🌟
✔️ Certificates for all participants
🏆 Special Recognition for active clubs & association
Follow Us for Updates
📲 Instagram: @hu_iot_s.union
📢 Telegram: www.tg-me.com/HuIotStudentUnion
For more info reach out to: @Icy_hafiz0
👍4
Forwarded from UNA-ET HU CHAPTER (Sitra Abubker)
✨ Join Us for a Critical Dialogue on Climate Justice! ✨🌍
The United Nations Association of Ethiopia - Hawassa University Chapter, in collaboration with Hawassa University Law Students Association, Eco Justice Ethiopia, and Enfluencers, invites you to:
📢 PUBLIC LECTURE
“Climate Justice in Action: Case Study Roles in the Global Plastics Agreement”
With Our Respected Speaker - JODAHI PETROS : Research and Policy Director- Enfluencers
Youth Delegate for Ethiopia - Africa UN Climate Conference, and Various COPS
Representative - African UN Youth Delegate Program (2022/23)
🗓️ Date:Monday, May 12, 2025
⏰ Time: 2:00 PM EAT
📍 Venue: Hawassa University, African Hall
Spots are limited RSVP Now :- https://docs.google.com/forms/u/0/d/1lOaxivMsdHq5svUz4t1fKII0zLb46v4Z4emvGHyhrTs/edit?usp=direct_url
🎈PARTICIPANTS WILL BE CERTIFIED
#ClimateJustice #PlasticsTreaty #YouthInAction #HawassaUniversity
The United Nations Association of Ethiopia - Hawassa University Chapter, in collaboration with Hawassa University Law Students Association, Eco Justice Ethiopia, and Enfluencers, invites you to:
📢 PUBLIC LECTURE
“Climate Justice in Action: Case Study Roles in the Global Plastics Agreement”
With Our Respected Speaker - JODAHI PETROS : Research and Policy Director- Enfluencers
Youth Delegate for Ethiopia - Africa UN Climate Conference, and Various COPS
Representative - African UN Youth Delegate Program (2022/23)
🗓️ Date:Monday, May 12, 2025
⏰ Time: 2:00 PM EAT
📍 Venue: Hawassa University, African Hall
Spots are limited RSVP Now :- https://docs.google.com/forms/u/0/d/1lOaxivMsdHq5svUz4t1fKII0zLb46v4Z4emvGHyhrTs/edit?usp=direct_url
🎈PARTICIPANTS WILL BE CERTIFIED
#ClimateJustice #PlasticsTreaty #YouthInAction #HawassaUniversity
❤2
Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Ayinadis Tarekegn)
ከrvc ቤተሰቦች መካከል አንደኘዋ ነች። ከታች ያለውን ሊንክ ተጠቅመን👇👇 ቤቷን እንጎብኝላት።
https://www.tg-me.com/wedegta
አንዳችን ለሌላችን ብርታት መሆንን እንልመድ።
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ (2017)
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
@RvcClub
@RvcClub
https://www.tg-me.com/wedegta
አንዳችን ለሌላችን ብርታት መሆንን እንልመድ።
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ (2017)
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
@RvcClub
@RvcClub
👍2
Forwarded from Know Your Right Ethiopia
Adolescents deserve a safe, violence-free future!!
We're excited to launch Know Your Rights Ethiopia (KYRE), a women-led initiative dedicated to empowering adolescents with the knowledge and confidence to prevent GBV.
Know it-Claim it-Defend it!
Join us in rising against gender-based violence through education, advocacy, and community action. Follow us to stay updated on our activities and how you can get involved!
#KnowYourRightsEthiopa
#AdolescentsMatter
#EmpowerAdolescents
#EndGBV
#FearlessGirls
#KnowItClaimItDefendIt
#WomenLed
#SafeFuture
We're excited to launch Know Your Rights Ethiopia (KYRE), a women-led initiative dedicated to empowering adolescents with the knowledge and confidence to prevent GBV.
Know it-Claim it-Defend it!
Join us in rising against gender-based violence through education, advocacy, and community action. Follow us to stay updated on our activities and how you can get involved!
#KnowYourRightsEthiopa
#AdolescentsMatter
#EmpowerAdolescents
#EndGBV
#FearlessGirls
#KnowItClaimItDefendIt
#WomenLed
#SafeFuture
Forwarded from Hawassa University
ኮሌጁ ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ሰጠ።
*//*
ግንቦት 2 ቀን 2017 ዓ/ም
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች እራሳቸውን በአዕምሮና በአካል ብቁ በማድረግ ከጥገኝነት አስተሳሰብና ፍላጎት ተላቀው ለራሳቸውና ለማህበረሰቡ ጠቃሚ ዜጋ መሆን የሚያስችላቸውን የሕይወት ስልጠና ሰጥቷል።
የኮሌጁ አካ/ጉ/ተባባሪ ዲን ዶ/ር ወንዱ መሰለ "ከጥገኝነት ነጻ ሆኖ የመኖር ክህሎትን ማሳደግ" በሚል መሪ ቃል የተሰጠውን ስልጠና ሲያስጀምሩ እንደተናገሩት ስልጠናው በአካል ጉዳተኞች በራሳቸውና በማህበረሰቡ ዘንድ የሚታየውን የ'አንችልም' እና 'አይችሉም' አስተሳሰብ በማስቀረት አካል ጉዳተኝነት ያለመቻል ምልክት አለመሆኑን የሚያረጋግጡ እውቀትና ክህሎቶችን የሚገበዩበት መሆኑን ገልጸዋል። ዶ/ር ወንዱ አክለውም ጥገኝነት በሂደት እያደገ የሚሄድና የራስን አቅም የሚያጠፋ በመሆኑ አስተሳሰቡን ከመሰረቱ መቀየር እንደሚገባና በማህበረሰቡ ላይም የአመለካከት ለውጥ የሚያመጡ ስራዎች በቀጣይነት ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የሀ/ዩ ሴቶች ማህ/አ/ትግ/ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ምህረት ገነነ በበኩላቸው አካል ጉዳተኝነት በማንም ሰው ላይ በየትኛውም ጊዜ ሊከሰት የሚችል መሆኑን በመረዳት አካል ጉዳተኞች ራሳቸውን ለመቻል የሚያደርጉትን ጥረት መደገፍ ይገባል ብለዋል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!
በዚህ ይከታተሉን:-
***
Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL
Website: https://www.hu.edu.et
Telegram: https://www.tg-me.com/HUCommunicationsoffice
*//*
ግንቦት 2 ቀን 2017 ዓ/ም
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች እራሳቸውን በአዕምሮና በአካል ብቁ በማድረግ ከጥገኝነት አስተሳሰብና ፍላጎት ተላቀው ለራሳቸውና ለማህበረሰቡ ጠቃሚ ዜጋ መሆን የሚያስችላቸውን የሕይወት ስልጠና ሰጥቷል።
የኮሌጁ አካ/ጉ/ተባባሪ ዲን ዶ/ር ወንዱ መሰለ "ከጥገኝነት ነጻ ሆኖ የመኖር ክህሎትን ማሳደግ" በሚል መሪ ቃል የተሰጠውን ስልጠና ሲያስጀምሩ እንደተናገሩት ስልጠናው በአካል ጉዳተኞች በራሳቸውና በማህበረሰቡ ዘንድ የሚታየውን የ'አንችልም' እና 'አይችሉም' አስተሳሰብ በማስቀረት አካል ጉዳተኝነት ያለመቻል ምልክት አለመሆኑን የሚያረጋግጡ እውቀትና ክህሎቶችን የሚገበዩበት መሆኑን ገልጸዋል። ዶ/ር ወንዱ አክለውም ጥገኝነት በሂደት እያደገ የሚሄድና የራስን አቅም የሚያጠፋ በመሆኑ አስተሳሰቡን ከመሰረቱ መቀየር እንደሚገባና በማህበረሰቡ ላይም የአመለካከት ለውጥ የሚያመጡ ስራዎች በቀጣይነት ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የሀ/ዩ ሴቶች ማህ/አ/ትግ/ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ምህረት ገነነ በበኩላቸው አካል ጉዳተኝነት በማንም ሰው ላይ በየትኛውም ጊዜ ሊከሰት የሚችል መሆኑን በመረዳት አካል ጉዳተኞች ራሳቸውን ለመቻል የሚያደርጉትን ጥረት መደገፍ ይገባል ብለዋል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!
በዚህ ይከታተሉን:-
***
Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL
Website: https://www.hu.edu.et
Telegram: https://www.tg-me.com/HUCommunicationsoffice
👍2
Forwarded from HAYLEAB TEREFE(Mickey)
🔥ልዩ የጥበብ ድግስ 🔥
መቅረዝ የኪነ-ጥበብ አፍቃርያን ሕብረት
መቅረዝ ግንቦት 1, 2017 በሐዋሳ ዩንቨርሲቲ ዋና ግቢ አፍሪካ ሕብረት አዳራሽ ለሲሚስተሩ መዝግያ ይሆን ዘንድ ውብ የጥበብ ድግስ አካሂዷል። በድግሱም ይህ ቀራቸው ከማይባሉ ምርጥ አምደ ልዩ ልዩ የሆኑ የስነ-ፅሁፍ ስራዎች፤ግጥሞች፣ ጥዑም ዜማዎች፣ጭውውት እንዲሁም በውብ ውዝዋዜና አዝናኝ ጨዋታዎችን አካቶ አዝናኝና አስተማሪ ያላቸውን ስራዎቹን ለውድ ታዳምያን በደመቀ መልኩ አድርሷል።
በእለቱም የግቢ ተማሪዎች እና የግቢው ማህበረሰብ ተገኝተዋል።
በቀጣይም መቅረዝ እነዚህንና መሰል የጥበብ ስራዎችን መስራትና ጀባ ማለቱን ይቀጥላል
ታድያ በዚህ ትልቅ የጥበብ ቤት የትወና፣ የስነ-ፅሁፍ፣ የድምፅ፣ የውዝዋዜ እንዲሁም ሌሎች የጥበብ አቅሞን ለማሳደግና ፍላጎቶን እውን ማረግ ከፈለጉ ከመቅረዝ ቤት ጎራ ይበሉ እውነተኛና ልዩ ቤተሰባዊነትም ያትርፉ።
💬ለበለጠ መረጃ እንዲሁም አዲስ መቀላቀል ለምትፈልጉ በመቅረዝ
🎤በሙዚቃ🎤
🎭በትወና 🎭
🖋️በስነ-ፅሁፍ እና 🖋️
🕺በውዝዋዜ 💃አዲስ መሳተፍ ለምትፈልጉ ተማሪዎች ከታች በተቀመጡት ልታገኙን ትችላላችሁ👇
☎️0989058688 ☎️0904417552
☎️0929042323 ☎️0934700730
✉️TELEGRAM # https://www.tg-me.com/mekerezeactingstudents
📷INSTAGRAM # https://www.instagram.com/mekrez90/profilecard/?igsh=amVmdm5rcW55ejds
መልካም ፈተና ፤ መልካም እረፍት እየተመኘን
የከርሞው ሰው ይበለን!!!
መኖር መሆን ስኬት
#መቅረዝ!!!
# ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ
መቅረዝ የኪነ-ጥበብ አፍቃርያን ሕብረት
መቅረዝ ግንቦት 1, 2017 በሐዋሳ ዩንቨርሲቲ ዋና ግቢ አፍሪካ ሕብረት አዳራሽ ለሲሚስተሩ መዝግያ ይሆን ዘንድ ውብ የጥበብ ድግስ አካሂዷል። በድግሱም ይህ ቀራቸው ከማይባሉ ምርጥ አምደ ልዩ ልዩ የሆኑ የስነ-ፅሁፍ ስራዎች፤ግጥሞች፣ ጥዑም ዜማዎች፣ጭውውት እንዲሁም በውብ ውዝዋዜና አዝናኝ ጨዋታዎችን አካቶ አዝናኝና አስተማሪ ያላቸውን ስራዎቹን ለውድ ታዳምያን በደመቀ መልኩ አድርሷል።
በእለቱም የግቢ ተማሪዎች እና የግቢው ማህበረሰብ ተገኝተዋል።
በቀጣይም መቅረዝ እነዚህንና መሰል የጥበብ ስራዎችን መስራትና ጀባ ማለቱን ይቀጥላል
ታድያ በዚህ ትልቅ የጥበብ ቤት የትወና፣ የስነ-ፅሁፍ፣ የድምፅ፣ የውዝዋዜ እንዲሁም ሌሎች የጥበብ አቅሞን ለማሳደግና ፍላጎቶን እውን ማረግ ከፈለጉ ከመቅረዝ ቤት ጎራ ይበሉ እውነተኛና ልዩ ቤተሰባዊነትም ያትርፉ።
💬ለበለጠ መረጃ እንዲሁም አዲስ መቀላቀል ለምትፈልጉ በመቅረዝ
🎤በሙዚቃ🎤
🎭በትወና 🎭
🖋️በስነ-ፅሁፍ እና 🖋️
🕺በውዝዋዜ 💃አዲስ መሳተፍ ለምትፈልጉ ተማሪዎች ከታች በተቀመጡት ልታገኙን ትችላላችሁ👇
☎️0989058688 ☎️0904417552
☎️0929042323 ☎️0934700730
✉️TELEGRAM # https://www.tg-me.com/mekerezeactingstudents
📷INSTAGRAM # https://www.instagram.com/mekrez90/profilecard/?igsh=amVmdm5rcW55ejds
መልካም ፈተና ፤ መልካም እረፍት እየተመኘን
የከርሞው ሰው ይበለን!!!
መኖር መሆን ስኬት
#መቅረዝ!!!
# ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ
👍4❤1