Forwarded from HU STUDENT UNION OFFICIAL
Summer Volunteers Not Registered.xlsx
11.2 KB
ከላይ በተያያዘው ሊስት የተጠቀሳችሁ ተማሪዎች በቦታ እጥረት ምክያት ለክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ያልተመዘገባችሁ በመሆናችሁ ክፍት ቦታ ሲኖር ስለምትተኩ የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 8፡00 በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እንድትገኙ እናሳስባለን።
የዋናው ጊቢ የተማሪዎች መማክርት
| HU Student Council Official
የዋናው ጊቢ የተማሪዎች መማክርት
| HU Student Council Official
❤1
Forwarded from Geological Society of Hawassa University
🔆Calling All Geoscience Enthusiasts! 🌍
Join the Geological Society of Hawassa University (GSHU) for our exciting WellGo Program!
🗓️ Date: Monday 10/10/2016EC
⏰ Time: 7:30LT
Venue: Africa Hall
This special event features:
•Guest speaker: From the department of Geology
• Certificate Program: In recognition of their dedicated contribution for our GC leaders and members
• Academic Year Recap: Join us for a close-up look at GSHU's highlights and achievements from this past academic year
• New Executive Announcement: Get ready to meet the new leaders who will be guiding GSHU into the future
Don't miss this chance to connect with the GSHU community, learn about upcoming initiatives, and celebrate our shared passion for geology!
Follow us:
Telegram | Facebook | Instagram
#GSHU #WellGoProgram #GCStudents #Geology #HawassaUniversity #Geoscience
Join the Geological Society of Hawassa University (GSHU) for our exciting WellGo Program!
🗓️ Date: Monday 10/10/2016EC
⏰ Time: 7:30LT
Venue: Africa Hall
This special event features:
•Guest speaker: From the department of Geology
• Certificate Program: In recognition of their dedicated contribution for our GC leaders and members
• Academic Year Recap: Join us for a close-up look at GSHU's highlights and achievements from this past academic year
• New Executive Announcement: Get ready to meet the new leaders who will be guiding GSHU into the future
Don't miss this chance to connect with the GSHU community, learn about upcoming initiatives, and celebrate our shared passion for geology!
𝚄𝚗𝚎𝚊𝚛𝚝𝚑𝚒𝚗𝚐 𝚝𝚑𝚎 𝚙𝚊𝚜𝚝, 𝚂𝚑𝚊𝚙𝚒𝚗𝚐 𝚝𝚑𝚎 𝚏𝚞𝚝𝚞𝚛𝚎
Follow us:
Telegram | Facebook | Instagram
#GSHU #WellGoProgram #GCStudents #Geology #HawassaUniversity #Geoscience
👍1
Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Redu Mebratu)
የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ
Reasonable Visionary's Collection (RVC)
መስጠት አጉድሎ ባያውቅም መፅሀፍትን መለገስ ግን ከመስጠትም በላይ ትልቅ ስራ ነው
ሁሌም እናንብብ የሚለን RVC አሁን ደሞ አጋዥ አገኘና ለእናንተ ለቤተሰቦቻችን ተጨማሪ መፅሀፍትን በቤቱ መደርደሪያ ላይ አኑሯል።
ማነው ይሄ ትልቅ ሰው ለዚ በጎ ስራ የተጋ አጋዣቹ ካላቹን እነሆ እናስተዋውቃችሁ፦
እዮብ መፅሀፍት (Eyob books) በሐዋሳ ከተማ የማንበብ ባህልን ለማዳበር ትልቅ ስራን አየሰራ የሚገኝ ትልቅ ተቋም ነው።
ለአንባቢያን መፅሀፍትን በተመጣጣኝ ዋጋ በማድረስ እንዲሁም በተለያይ ጊዜያት የዋጋ ቅናሽ እያደረገ የመፅሀፍት አውደ-ራዕይ በማዘጋጀት ይታወቃል። በተጨማሪም የመፅሀፍት ዳሰሳ ፕሮግራሞች በማዘጋጀት ለተማሪዎች ትልቅ ስንቅ እያስያዘ፤ ለነገ የተሻለችን ኢትዮጵያን ለሚገነባው የተሻለ ትውልድን የመፍጠር ጉዞ ላይም አሻራውን እያሳረፈ ይገኛል።
አሁን ደግሞ የሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብን የማንበብ ባህልን ለማዳበር አየሰራን ነውና አግዘን ስንለው አላሳፈረንም ይልቁንም ከጠበቅነው በላይ በለጋስነትና በቅን ስራው አስደሰተን።
እነሆ እኛም ለተደረገልን ልገሳ ልባዊ ምስጋናችንን አደረስን።
የተሰጡን መፅሀፍት አደራም ናቸውና ጠብቀን የተሻለ፣ ምክንያታዊና ባለራዕይ ትውልድ እንደምንቀርፅባቸው ባለ ሙሉ ተስፋ ነን።
እናመሰግናለን!!!
https://www.tg-me.com/EYOBBOOKZONE
http://www.eyobbookshawassa.com
tiktok@ eyob books hawassa
📍 ሎጊታ አሮጌ ስታዲየም ከነማ ስፖርት ትጥቅ መሸጫ ሱቆች እንገኛለን
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
❤4👍1👏1
Forwarded from Feven Dereje
ለ2016 ተመራቂዎች በሙሉ እንኳን አደረሳችሁ እያልን በየአመቱ ለተመራቂ ተማሪዎች ምርቃታችሁን ደመቅ የሚያደርጉ የተለያዩ ነገሮችን በማቅረብ የሚታወቀው የህትመት ድርጅታችን @SAAA_printing ዘንድሮም የተለያዩ ሪቫኖችን,ባይንደር ,ጋወን ላይ የሚለጠፉ stickers በተለያየ አማራጭ ይዞላችሁ መቷል!!!
🔹ሪቫን ብቻውን
🔹ሪቫን + ህትመት
🔹ባይንደር
🔹ጋወን ላይ የሚለጠፉ stickers
➡️በGroup ሆነው ለሚመጡ ቅናሽ እናደርጋለን
በብዛት ወስዳችሁ መሸጥ ለምትፈልጉ ደግሞ ልዩ ቅናሽ ስላለን ደዉሉልን
+251926441647
ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ https://www.tg-me.com/SAAA_printing
🔹ሪቫን ብቻውን
🔹ሪቫን + ህትመት
🔹ባይንደር
🔹ጋወን ላይ የሚለጠፉ stickers
➡️በGroup ሆነው ለሚመጡ ቅናሽ እናደርጋለን
በብዛት ወስዳችሁ መሸጥ ለምትፈልጉ ደግሞ ልዩ ቅናሽ ስላለን ደዉሉልን
+251926441647
ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ https://www.tg-me.com/SAAA_printing
🥰1
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta)
EXIT EXAM Schedule FINAL 12.xls
280.5 KB
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta)
የሰኔ_2016_ዓም_የፈታኞች_ምደባ_240609_204745.pdf
116.1 KB
የመውጫ ፈተና ፈታኞች ምደባ ‼️
በዚህ ወር የ 2016 የመውጫ ፈተና በሁሉም ግቢዎች ይሰጣል። በዚህም የተነሳ የፈታኞች ምደባን ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል።
👉https://www.tg-me.com/hugadssachannel
በዚህ ወር የ 2016 የመውጫ ፈተና በሁሉም ግቢዎች ይሰጣል። በዚህም የተነሳ የፈታኞች ምደባን ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል።
👉https://www.tg-me.com/hugadssachannel
👍2
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta)
ለህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ የቤተ- መፃሕፍት ሰራተኞች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተሰጠ።
*//*
ሰኔ 11/2016 ዓም
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ለቤተ-መፃሕፍት ባለሙያዎች በውጤታማ የቤተ-መጽሐፍት አደረጃጀትና የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲሁም የሙያ ስነ-ምግባርን ማሳደግ ላይ ያተኮረ ሁለተኛ ዙር ስልጠና ሰኔ 10 ቀን 2016 ዓ.ም ተሰጥቷል።
የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ደብረወርቅ ደበበ በስልጠናው ማስጀመሪያ ወቅት እንደተናገሩት የቤተ-መጽሕፍት አደረጃጀትና አገልግሎት አሰጣጥ የተጠቃሚዎችን እርካታ በመጨመር የተሻለ እውቀት እንዲገበዩ የሚያደርግ እንደመሆኑ አገልግሎቱን የሚሰጡ ሰራተኞች በቂ ግንዛቤና አስፈላጊው ስነምግባር ሊኖራቸው እንደሚገባ ገልጸዋል። መሰል ስልጠና በአመቱ መጀመሪያ የተሰጠ ቢሆንም የአዳዲስ ሰራተኞች ዝውውር በመካሄዱ በድጋሚ እንዲሰጥ መደረጉን የገለጹት ዲኑ ከስልጠናው በኃላ ሰልጣኞች ሳይንሳዊ የሆነውን የቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት አሰጣጥ በመተግበር የተሻለ የስራ አፈጻጸም ያሳያሉ ብለው እንደሚጠብቁ ተናግረዋል።
ስልጠናውን የሰጡትና ከፍተኛ የቤተ-መፃሕፍት ባለሙያ የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ወ/ፃዲቅ በበኩላቸው ቤተ-መፃህፍት በይዘትም ሆነ በአይነት የተለያዩ የመማሪያና የማጣቀሻ መፃህፍት የሚገኙባቸው እንደመሆናቸው አደረጃጀታቸውና የአገልግሎት አሰጣጣቸው በዘፈቀደ ሳይሆን ሳይንሳዊ መርህን በተከተለ መልኩ ሊሆን ይገባል ብለዋል። ስልጠናው እንዴት መጽሐፍትን ቀላልና ለአንባቢያን ምቹ በሆነ መልኩ ማደራጀት እንደሚቻል፣ ቀልጣፋ የአገልግሎት አሰጣጥን እንዴት ተግባራዊ ማድረግ እንደሚቻል እንዲሁም የሙያ ስነ-ምግባሩን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት በሚቻልበት ዙሪያ በቂ ግንዛቤ ያስጨበጠ መሆኑን አቶ ሙሉጌታ አክለዋል።
👉https://www.tg-me.com/hugadssachannel
*//*
ሰኔ 11/2016 ዓም
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ለቤተ-መፃሕፍት ባለሙያዎች በውጤታማ የቤተ-መጽሐፍት አደረጃጀትና የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲሁም የሙያ ስነ-ምግባርን ማሳደግ ላይ ያተኮረ ሁለተኛ ዙር ስልጠና ሰኔ 10 ቀን 2016 ዓ.ም ተሰጥቷል።
የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ደብረወርቅ ደበበ በስልጠናው ማስጀመሪያ ወቅት እንደተናገሩት የቤተ-መጽሕፍት አደረጃጀትና አገልግሎት አሰጣጥ የተጠቃሚዎችን እርካታ በመጨመር የተሻለ እውቀት እንዲገበዩ የሚያደርግ እንደመሆኑ አገልግሎቱን የሚሰጡ ሰራተኞች በቂ ግንዛቤና አስፈላጊው ስነምግባር ሊኖራቸው እንደሚገባ ገልጸዋል። መሰል ስልጠና በአመቱ መጀመሪያ የተሰጠ ቢሆንም የአዳዲስ ሰራተኞች ዝውውር በመካሄዱ በድጋሚ እንዲሰጥ መደረጉን የገለጹት ዲኑ ከስልጠናው በኃላ ሰልጣኞች ሳይንሳዊ የሆነውን የቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት አሰጣጥ በመተግበር የተሻለ የስራ አፈጻጸም ያሳያሉ ብለው እንደሚጠብቁ ተናግረዋል።
ስልጠናውን የሰጡትና ከፍተኛ የቤተ-መፃሕፍት ባለሙያ የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ወ/ፃዲቅ በበኩላቸው ቤተ-መፃህፍት በይዘትም ሆነ በአይነት የተለያዩ የመማሪያና የማጣቀሻ መፃህፍት የሚገኙባቸው እንደመሆናቸው አደረጃጀታቸውና የአገልግሎት አሰጣጣቸው በዘፈቀደ ሳይሆን ሳይንሳዊ መርህን በተከተለ መልኩ ሊሆን ይገባል ብለዋል። ስልጠናው እንዴት መጽሐፍትን ቀላልና ለአንባቢያን ምቹ በሆነ መልኩ ማደራጀት እንደሚቻል፣ ቀልጣፋ የአገልግሎት አሰጣጥን እንዴት ተግባራዊ ማድረግ እንደሚቻል እንዲሁም የሙያ ስነ-ምግባሩን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት በሚቻልበት ዙሪያ በቂ ግንዛቤ ያስጨበጠ መሆኑን አቶ ሙሉጌታ አክለዋል።
👉https://www.tg-me.com/hugadssachannel
Forwarded from HU GC
የሰኔ_2016_ዓም_የፈታኞች_ምደባ_240609_204745.pdf
116.1 KB
የመውጫ ፈተና ፈታኞች ምደባ ‼️
በዚህ ወር የ 2016 የመውጫ ፈተና በሁሉም ግቢዎች ይሰጣል። በዚህም የተነሳ የፈታኞች ምደባን ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://www.tg-me.com/+KpEnYJsk5cIzMTQ8
በዚህ ወር የ 2016 የመውጫ ፈተና በሁሉም ግቢዎች ይሰጣል። በዚህም የተነሳ የፈታኞች ምደባን ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://www.tg-me.com/+KpEnYJsk5cIzMTQ8
❤1
Forwarded from HU GC
EXIT EXAM Schedule FINAL 12.xls
280.5 KB
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta)
EXIT EXAM Schedule - Revised.xls
196.5 KB
#RevisedExitExamSchedule
ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከአርብ ሰኔ 14/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
የመውጫ ፈተና የተሻሻለ መርሐግብር ከላይ ተያይዟል።
👉https://www.tg-me.com/hugadssachannel
ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከአርብ ሰኔ 14/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
የመውጫ ፈተና የተሻሻለ መርሐግብር ከላይ ተያይዟል።
👉https://www.tg-me.com/hugadssachannel