Telegram Web Link
Agro_Business_Ideas_Competition_Hawasa_University_Banner_A2_english.pdf
352.1 KB
🌱 Call for Applications! 📢
Attention Hawassa University students passionate about agrobusiness! (Excluding Graduating Class) Don't miss out on our exclusive agrobusiness program designed just for you. Gain hands-on experience, learn sustainable practices, and network with industry experts. Apply now! #Agribusiness #HawassaUniversity #ApplyNow
#HULSA will be an exhibition partner at the @Cen4infoRes & @CenterEHRD event in #AddisAbaba, on technology-facilitated gender-based violence (TFGBV).Don't miss out on this opportunity to join the conversation & work towards creating safe digital spaces for all! #KeepItSafe
@hulsa
የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ አመታዊ የምርምር ጉባኤ አካሄደ።
//
ሚያዚያ 30/2016 ዓም

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ከምርምርና ቴክ/ሽ/ም/ፕሬዚደንት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በ2015 ዓ.ም በኮሌጁ ተመራማሪዎች የተሰሩ የምርምር ስራዎችን ለመገምገም ያለመ ጉባኤ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ አካሂዷል።

የኮሌጁ ምር/ቴ/ሽ/ተባባሪ ዲን ዶ/ር አዲስወርቅ ጥላሁን የመድረኩን አላማ ባስረዱበት ንግግራቸው እንደገለጹት በ2015 በጀት ዓመት በኮሌጁ መምህራን የተሰሩ አራት የዲሲፕሊነሪ ምርምሮች በኮሌጁ አካዳሚክ አባላት ግምገማና ውይይት ይካሄድበታል ብለዋል። ዶ/ር አዲስወርቅ አክለውም ምርምር የሚሰራበት አላማ አዲስ እውቀትን ለመፍጠር ወይም ነባሩን እውቀት ለማሳደግ በተጨማሪም የማህበረሰቡን ችግሮች ለመፍታት መሆኑን አንስተው ይህንን አላማ ታሳቢ በማድረግ በዩኒቨርሲቲው የገንዘብ ድጋፍ አግኝተው ወደ ስራ የገቡ ጥናቶች ሰባት የኮሌጁን ተመራማሪዎች ማሳተፋቸውን ገልጸዋል።

የኮሌጁ ፕላንና ዳታ ማኔጅመንት አስተባባሪ አቶ ከድር ዳሮ በበኩላቸው  በመድረኩ የተሰሩት የምርምር ስራዎች የምርምር ስነ ምግባርን ተከትለው መሰራታቸው፣ ደረጃቸውን ማሟላታቸው፣ የሚጠበቅባቸውን ውጤት ማምጣታቸውና ምን አዲስ ግኝቶችን አስተዋወቁ የሚሉትን ነጥቦች እንደሚገመገሙበትና ጥያቄዎች እንዲሁም ግብረመልሶች እንደሚሰጡበት ተናግረዋል። በየአመቱ በኮሌጁ መምህራንና ተመራማሪዎች የሚሰሩ የምርምር ስራዎች በቁጥርም ሆነ በጥራት መሻሻሎችን እያስመዘገቡ መሆኑን  ያነሱት አስተባባሪው ለዚሁ ለውጥ መመዝገብ የምርምር ግምገማዎችና በአካዳሚክ አባላት መካከል የሚደረጉ ገንቢ ውይይቶች አይነተኛ ሚና መጫወታቸውን ገልጸዋል።
                   

https://www.tg-me.com/hugadssachannel
የሴኔት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያየ::
//
ሚያዚያ 30, 2016 ዓም

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የ2016 ዓም የተማሪዎች ምረቃ ቀን እና ሌሎች አጀንዳዎች ላይ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ውሳኔዎችን አሳልፏል::

ኮሚቴው ከትምህርት ሚኒስቴር በተቀመጠው የፈተናዎች መርሃግብር አንፃር በዩኒቨርሲቲው ዘንድሮ የሚመረቁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናቸውን እንዳጠናቀቁ ሐሙስ ሰኔ 27 ቀን 2016 ዓም ምረቃ ሊደረግ እንደሚችል ውሳኔ ላይ ደርሷል::

ከዚሁ ጋር ተያይዞ የመውጫ ፈተና ዝግጅትን በተመለከተ ሁሉም ኮሌጆችና የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እስካሁን የተሰሩ ሥራዎችን ሪፖርት ለኮሚቴው ያቀረቡ ሲሆን በሂደቱም የተገኙ ግብረ መልሶች: የታዩ ክፍተቶች: ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና የተወሰዱ የማስተካከያ እርምጃዎች ላይ ሰፊ የልምድ ልውውጥና ውይይት ተደርጓል::

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት ዶ/ር አያኖ በራሶ በውይይቶቹ ማጠቃለያ ላይ ለተማሪዎች የመውጫ ፈተና ዝግጅት በቀረው ግዜ ሁሉም የሚመለከታቸው ክፍሎች ቀሪ ስራዎቻቸውን እንዲያጠናቅቁ እና ተማሪዎችን በሂደቱ ላይ በንቃት እንዲያሳትፉ መመሪያ ሰጥተዋል::

                    

https://www.tg-me.com/hugadssachannel
Forwarded from UNA-ET HU CHAPTER (Raguel Shitu)
🎉 Join our extraordinary magazine project at Hawassa University!

Experience the inspiring journey of UNA-ET-HU Chapter, from humble beginnings to remarkable achievements.

Positions available:
👨‍💼 Project Manager: Lead and coordinate our magazine project with finesse.

🎨 Graphics Designer: Bring our magazine to life with your creative talents.

🖋️ Content Creator: Craft captivating articles and content that will engage our readers.

Deadline: May 15th, 2024

Apply now! https://shorturl.at/enwX8


#UNAETMAGAZINE #HawassaUniversity
@UNA_ET
Forwarded from Hakim
Following in the footsteps of our esteemed Tikur Anbessa graduates, the GC Committee of Hawassa University's Medicine graduates has made the heartfelt decision to donate our remaining funds (34,600 Birr) from committee activities to support the medical expenses of Dr. Samson and Dr. Betelhem.

Our thoughts and prayers are with you during this challenging time.

Graduate Class of 2024, Hawassa University

@HakimEthio
2025/07/06 17:39:23
Back to Top
HTML Embed Code: