This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፋሲል ከነማ ከክለብም በላይ ነው🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ያለው መረጃ
ውድድሩ በቀጥታ የሱፐር ስፖርት ሽፋን እያገኘ እስከ 24ኛ ሳምንት መርሀ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል ፡፡
ስለሆነም አክሲዮን ማህበሩ ከመልቲቾይዝ አፍሪካ (ዲኤስቲቢ) ጋር ያለው የብሮድካስት ውል መሰረት በአመቱ የሚተላለፉ ጨዋታወች ጋር በተያያዘ ሀዋሳ ከተማ የሚደረጉ ከ 25ኛ ሳምንት በኋላ ያሉ ጨዋታዎች የቀጥታ ቴሌቢዥን ስርጭት ሽፋን አያገኙም፡፡
ጨዋታዎቹ በቀጥታ ስርጭት ባይተላለፉም በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ በኩል ግን የቢዲኦ ቀረፃ ተከናውኖ ለአስፈላጊው አገልግሎት ጥቅም ላይ እንዲውል ያደርጋል ፡፡
በተጨማሪ የሊጉ ውድድር የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ ስርጭት በሱፐር ስፖርት የሚተላለፍ መሆኑን አክሲዮን ማህበሩ አሳውቋል
🇦🇹🇦🇹🇦🇹ፋሲል ከነማ ከክለብም በላይ ነው🇦🇹🇦🇹🇦🇹
@FASILSC
ውድድሩ በቀጥታ የሱፐር ስፖርት ሽፋን እያገኘ እስከ 24ኛ ሳምንት መርሀ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል ፡፡
ስለሆነም አክሲዮን ማህበሩ ከመልቲቾይዝ አፍሪካ (ዲኤስቲቢ) ጋር ያለው የብሮድካስት ውል መሰረት በአመቱ የሚተላለፉ ጨዋታወች ጋር በተያያዘ ሀዋሳ ከተማ የሚደረጉ ከ 25ኛ ሳምንት በኋላ ያሉ ጨዋታዎች የቀጥታ ቴሌቢዥን ስርጭት ሽፋን አያገኙም፡፡
ጨዋታዎቹ በቀጥታ ስርጭት ባይተላለፉም በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ በኩል ግን የቢዲኦ ቀረፃ ተከናውኖ ለአስፈላጊው አገልግሎት ጥቅም ላይ እንዲውል ያደርጋል ፡፡
በተጨማሪ የሊጉ ውድድር የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ ስርጭት በሱፐር ስፖርት የሚተላለፍ መሆኑን አክሲዮን ማህበሩ አሳውቋል
🇦🇹🇦🇹🇦🇹ፋሲል ከነማ ከክለብም በላይ ነው🇦🇹🇦🇹🇦🇹
@FASILSC