ተጠናቀቀ
ሀዋሳ ከተማ 3-3 ፋሲል ከነማ
46' ታፈሰ ሰለሞን | 09' ሱራፌል ዳኛቸው
55' ዓሊ ሱለይማን 20' ጌታነህ ከበደ
80' በረከት ሳሙኤል 85' ሱራፌል ዳኛቸው
@FASILSC
ሀዋሳ ከተማ 3-3 ፋሲል ከነማ
46' ታፈሰ ሰለሞን | 09' ሱራፌል ዳኛቸው
55' ዓሊ ሱለይማን 20' ጌታነህ ከበደ
80' በረከት ሳሙኤል 85' ሱራፌል ዳኛቸው
@FASILSC
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የቴዲ መፈስ የነገልሞ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
ከጎንደር መናገሻ ተሰይሞ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የምንትዋብ የጣሀይቱ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የጀግኖች ዘር ክደ ብርቱ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የዛ ወንድም የገብርየ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የፍቅር አምነት ማሳያየ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የአለምየ የአለምእዋ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የእውቀቴ ምጭ አምባዋ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹
የመጀመሪያ የ2016 ኢ/ያ ፒሪምየርሊግ ከሞላ ጎደል አሪፍ ነው ጥሩ ጅማሮ ነው መናበብ እና መረጋጋት ይቀራል ። አዲስ ስብስብ ነው ጠክረን ከሰራን ብዙ እናያለን ።
ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ
@FASILSC
የቴዲ መፈስ የነገልሞ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
ከጎንደር መናገሻ ተሰይሞ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የምንትዋብ የጣሀይቱ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የጀግኖች ዘር ክደ ብርቱ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የዛ ወንድም የገብርየ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የፍቅር አምነት ማሳያየ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የአለምየ የአለምእዋ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
የእውቀቴ ምጭ አምባዋ
ጃኖ ጃኖ ጃኖ
🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹
የመጀመሪያ የ2016 ኢ/ያ ፒሪምየርሊግ ከሞላ ጎደል አሪፍ ነው ጥሩ ጅማሮ ነው መናበብ እና መረጋጋት ይቀራል ። አዲስ ስብስብ ነው ጠክረን ከሰራን ብዙ እናያለን ።
ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ
@FASILSC
አሰልጣኝ ውበቱ አባተ
የመጀመሪው አጋማሽ አሪፍ ነበርን የነበሩትን እድሎች ተጠቅመን ቢሆን ጨርሰን እረፍት መውጣት እንችል ነበር።
ሁለተኛው አጋማሽ የተከላካዮች አለመናበብ ዋጋ አስከፍሎናል
በአጠቃላይ አቻ የሚያስከፋ ውጤት አይደለም ።
ምንጭ -ሶከር ኢትዮጵያ
🔴⚪️🔴⚪️
ቀይ እና ነጩ
የፋሲሌ ወኔ ምንጩ
@FASILSC
የመጀመሪው አጋማሽ አሪፍ ነበርን የነበሩትን እድሎች ተጠቅመን ቢሆን ጨርሰን እረፍት መውጣት እንችል ነበር።
ሁለተኛው አጋማሽ የተከላካዮች አለመናበብ ዋጋ አስከፍሎናል
በአጠቃላይ አቻ የሚያስከፋ ውጤት አይደለም ።
ምንጭ -ሶከር ኢትዮጵያ
🔴⚪️🔴⚪️
ቀይ እና ነጩ
የፋሲሌ ወኔ ምንጩ
@FASILSC
አፄዎቹ አይቮሪኮስታዊ ተከላካይ አስፈርመዋል
ፋሲል ከነማዎች ቀደም በማለት በዝውውር ዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊ የመሐል ተከላካይ ወደ ስብስባቸው በይፋ አካተዋል።
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመክፈቻ ጨዋታቸውን ከሀዋሳ ከተማ ጋር አድርገው 3-3 በሆነ የአቻ ውጤት የፈፀሙት ፋሲል ከነማዎች የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት ስሙን በዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊውን የመሐል ተከላካይ ዠርሚን ፒዮት ዶህን ዝውውር ፈፅመዋል።
የእግር ኳስ ህይወቱን በአብዛኛው ከሀገሩ ውጪ በቤኒን ሱፐር ሊግ ክለብ በሆኑት ኤ ኤስ ቪኦ እንዲሁም ደግሞ ድራጎን በተባሉ ቡድኖች ውስጥ ተጫውቶ ያሳለፈው ተጫዋቹ በአንድ አጋጣሚ በሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ ላይ ለፋሲል ከነማ ተሰልፎ የተጫወተው ተከላካዩ ከሰሞኑ የነበሩበትን የወረቀት ሥራዎች በማጠናቀቁ በቀጣዩ የሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ መድንን ሲገጥም የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታውን ያደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ሶከር ኢትዮጵያ ለማወቅ ችላለች።
ክለቡ ከውጪ ዜጋ ተጫዋቹ በተጨማሪ ከሰሞኑ ልዑልሰገድ አለማየሁ የተባለ ከዚህ ቀደም በአዳማ ተስፋ ቡድን ሲጫወት የነበረ ታዳጊ መቀላቀሉ ይታወሳል።
Soccer Ethiopia
@FASILSC
ፋሲል ከነማዎች ቀደም በማለት በዝውውር ዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊ የመሐል ተከላካይ ወደ ስብስባቸው በይፋ አካተዋል።
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመክፈቻ ጨዋታቸውን ከሀዋሳ ከተማ ጋር አድርገው 3-3 በሆነ የአቻ ውጤት የፈፀሙት ፋሲል ከነማዎች የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት ስሙን በዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊውን የመሐል ተከላካይ ዠርሚን ፒዮት ዶህን ዝውውር ፈፅመዋል።
የእግር ኳስ ህይወቱን በአብዛኛው ከሀገሩ ውጪ በቤኒን ሱፐር ሊግ ክለብ በሆኑት ኤ ኤስ ቪኦ እንዲሁም ደግሞ ድራጎን በተባሉ ቡድኖች ውስጥ ተጫውቶ ያሳለፈው ተጫዋቹ በአንድ አጋጣሚ በሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ ላይ ለፋሲል ከነማ ተሰልፎ የተጫወተው ተከላካዩ ከሰሞኑ የነበሩበትን የወረቀት ሥራዎች በማጠናቀቁ በቀጣዩ የሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ መድንን ሲገጥም የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታውን ያደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ሶከር ኢትዮጵያ ለማወቅ ችላለች።
ክለቡ ከውጪ ዜጋ ተጫዋቹ በተጨማሪ ከሰሞኑ ልዑልሰገድ አለማየሁ የተባለ ከዚህ ቀደም በአዳማ ተስፋ ቡድን ሲጫወት የነበረ ታዳጊ መቀላቀሉ ይታወሳል።
Soccer Ethiopia
@FASILSC