የሊጉ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታወች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን አያገኙም!!
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስ ቴክኖሎጅ ዩንቨርስቲ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎችም ከነገ ሀሙስ ጀምሮ እስከ እሁድ የሚቀጥል ይሆናል።
ነገር ግን በዚህ ሳምንት የሚካሄዱ አለም አቀፍ ብሄራዊ ቡድን
የወዳጅነት ጨዋታዎችን ብቻ በሱፐር ስፖርት ቻናሎች ስለሚያስተላልፉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሱፐር ስፖርት የቀጥታ ሽፋን አያገኙም።
@FASILSC
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስ ቴክኖሎጅ ዩንቨርስቲ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎችም ከነገ ሀሙስ ጀምሮ እስከ እሁድ የሚቀጥል ይሆናል።
ነገር ግን በዚህ ሳምንት የሚካሄዱ አለም አቀፍ ብሄራዊ ቡድን
የወዳጅነት ጨዋታዎችን ብቻ በሱፐር ስፖርት ቻናሎች ስለሚያስተላልፉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሱፐር ስፖርት የቀጥታ ሽፋን አያገኙም።
@FASILSC
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_2ኛ_ሳምንት_ጨዋታ ⚽Ethiopian Premier League..
ፋሲል ከነማ 🆚 ኢትዮጵያ መድን
🗓️ አርብ ጥቅምት 02/2016
🕘 12:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!
🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
@FASILSC
ፋሲል ከነማ 🆚 ኢትዮጵያ መድን
🗓️ አርብ ጥቅምት 02/2016
🕘 12:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!
🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
@FASILSC
ዋትሳፕ እንደ ቴሌግራም መረጃ ለመለዋወጥ የሚያስችል የቻናል ስርዐት አስጀምሯል፣ በዋትሳፕ መረጃ ማግኘት ለሚቀላችሁ ይህን አዲስ የከፈትነውን ቻናል መቀላቀል ትችላላችሁ።
https://whatsapp.com/channel/0029Va7u3UKDuMRjRnlHZx3n
@FASILSC
https://whatsapp.com/channel/0029Va7u3UKDuMRjRnlHZx3n
@FASILSC