🟢🟡🔴
ነሐሴ 27 | ከ7ቱ የመላእክት አለቃ አራተኛ የሆነ #የቅዱስ_ሱርያል የበዓሉ መታሰቢያ ነው።
የመላእክት መዓርግ ሲነገር ቅ/ሚካኤል፣ ቅ/ገብርኤል፣ ቅ/ሩፋኤል ብሎ ቀጥሎ የሚመጣው ሱርያል ነው።
🍀 በሊቀ ካህናት ኤሊ ዘመን፥ #ነቢዩ_ሳሙኤል በቤተ መቅደስ ሳለ የተጠራበት የመታሰቢያው ዕለት ነው።
አባቱ ሕልቃና፣ እናቱ ሐና ይባላሉ። እነርሱም ከሌዊ ነገድ ከካህኑ አሮን ወገን ናቸው። ሐናም መካን ነበረች። ክብር ይግባውና ወደ እግዚአብሔር እያለቀሰች አዘውትራ ስለ ማለደች ይህን የተባረከ ልጅ ሰጣት።
ከዚህም በኋላ ገና ስትፀንሰው እንደተሳለች ወደ እግዚአብሔር መቅደስ አቀረበችው። ካህኑ ኤሊንም በመላላክ የሚያገለግለው ሆነ።
የካህኑ የኤሊ ልጆች ግን ክፉዎች ነበሩ። እግዚአብሔርንም አይፈሩም ነበር፤ በቅዱስ መሥዋዕቱም ላይ በደሉ። ይህ ሕፃን ሳሙኤል ግን በኤሊ ፊት ለእግዚአብሔር ሲያገለግል ኖረ። በነዚያ ወራቶችም ቃለ እግዚአብሔር ውድ ነበር፤ የሚታይ ራእይም አልነበረም።
ይህም ነቢይ ሳሙኤል በሕይወት በኖረበት ዘመን ሁሉ እስራኤልን አስተዳደራቸው። ከዚህም በኋላ ሰኔ ዘጠኝ በሰላም አርፏል።
🍀 ታላቁ ጻድቅ #አቡነ_ዘርዐ_ቡሩክ ልደታቸው ነው።
በትንቢት የተወለዱት እኚህ ጻድቅ አባታቸው ደመ ክርስቶስ ዐይነ ሥውር የነበረ ሲሆን አቡነ ዘርዐ ቡሩክ በተወለዱ ጊዜ ግን የአባታቸውን ዐይን አብርተውለታል።
በሰባት ዓመታቸውም «ይህን ዓለም ክፋቱን እንዳላይ ዐይኖቼን አሳውርልኝ» በማለት ዐይናቸውን እንዲያጠፋላቸው አምላካቸውን ለምነው እንደፈቃዳቸው ዐይነ ሥውር ሆነዋል።
ነገር ግን ከሰባት ዓመት በኋላ በ14 ዓመታቸው ጌታችን "ለዓለም የምታበራ ብርሃን አደርግሃለሁና ዐይንህም ይብራ" በማለት ዐይነ ብርሃናቸውን መልሶላቸው እንዲያዩ አድርጓቸዋል።
www.tg-me.com/Ewnet1Nat
ነሐሴ 27 | ከ7ቱ የመላእክት አለቃ አራተኛ የሆነ #የቅዱስ_ሱርያል የበዓሉ መታሰቢያ ነው።
የመላእክት መዓርግ ሲነገር ቅ/ሚካኤል፣ ቅ/ገብርኤል፣ ቅ/ሩፋኤል ብሎ ቀጥሎ የሚመጣው ሱርያል ነው።
🍀 በሊቀ ካህናት ኤሊ ዘመን፥ #ነቢዩ_ሳሙኤል በቤተ መቅደስ ሳለ የተጠራበት የመታሰቢያው ዕለት ነው።
አባቱ ሕልቃና፣ እናቱ ሐና ይባላሉ። እነርሱም ከሌዊ ነገድ ከካህኑ አሮን ወገን ናቸው። ሐናም መካን ነበረች። ክብር ይግባውና ወደ እግዚአብሔር እያለቀሰች አዘውትራ ስለ ማለደች ይህን የተባረከ ልጅ ሰጣት።
ከዚህም በኋላ ገና ስትፀንሰው እንደተሳለች ወደ እግዚአብሔር መቅደስ አቀረበችው። ካህኑ ኤሊንም በመላላክ የሚያገለግለው ሆነ።
የካህኑ የኤሊ ልጆች ግን ክፉዎች ነበሩ። እግዚአብሔርንም አይፈሩም ነበር፤ በቅዱስ መሥዋዕቱም ላይ በደሉ። ይህ ሕፃን ሳሙኤል ግን በኤሊ ፊት ለእግዚአብሔር ሲያገለግል ኖረ። በነዚያ ወራቶችም ቃለ እግዚአብሔር ውድ ነበር፤ የሚታይ ራእይም አልነበረም።
ይህም ነቢይ ሳሙኤል በሕይወት በኖረበት ዘመን ሁሉ እስራኤልን አስተዳደራቸው። ከዚህም በኋላ ሰኔ ዘጠኝ በሰላም አርፏል።
🍀 ታላቁ ጻድቅ #አቡነ_ዘርዐ_ቡሩክ ልደታቸው ነው።
በትንቢት የተወለዱት እኚህ ጻድቅ አባታቸው ደመ ክርስቶስ ዐይነ ሥውር የነበረ ሲሆን አቡነ ዘርዐ ቡሩክ በተወለዱ ጊዜ ግን የአባታቸውን ዐይን አብርተውለታል።
በሰባት ዓመታቸውም «ይህን ዓለም ክፋቱን እንዳላይ ዐይኖቼን አሳውርልኝ» በማለት ዐይናቸውን እንዲያጠፋላቸው አምላካቸውን ለምነው እንደፈቃዳቸው ዐይነ ሥውር ሆነዋል።
ነገር ግን ከሰባት ዓመት በኋላ በ14 ዓመታቸው ጌታችን "ለዓለም የምታበራ ብርሃን አደርግሃለሁና ዐይንህም ይብራ" በማለት ዐይነ ብርሃናቸውን መልሶላቸው እንዲያዩ አድርጓቸዋል።
www.tg-me.com/Ewnet1Nat
Forwarded from አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ (ዮሴፍ ETHIOPIA ◈ ኢ/ዓ/ብ)
«...ይሁንና ይሁንና እኔ ተስፋ አልቆርጥም። እኔ ተስፋ አልቆርጥም። ኢትዮጵያ እንደገና ትነሳለች። ኢትዮጵያ ትታደሳለች። ኢትዮጵያ ትመለሳለች። እንደነበረም ትሆናለች። እንደነበረም ትሆናለች።
ሥጋውያን አስተዳዳሪዎችና ሥጋውያን መሪዎችም እነሱ ባሉት አገር አትቀናም፤ አገር አትጠፋም። እሺ ቢሉ፤ እግዚአብሔርን ቢቀበሉ፤ ይኖሩባታል ይኖሩላታል። እምቢ ቢሉ ግን ይወገዳሉ እንጂ እግዚአብሔር ከመንግሥቱ አይሻርም፥ አገርም አትጠፋም።
እና ስለዚህ ከደርግ ዘመን ጀምሮ ከደርግ ዘመን ጀምሮ በእግዚአብሔር ላይ የሸፈተው ልብ የሚመለስበት ቀን በቅርብ ቀን ይመጣል። በቅርብ ቀን ይመጣል።
ዛሬ ኢትዮጵያን "እንውጣለን" ብለው ያሰፈሰፉ፤ አፋቸውን የከፈቱ፤ ጉሮሯቸውን ያላቀቁ ሁሉ ነገ ይህ ሁሉ ይዘጋል። ሁሉም ነገር ይቀራል። እግዚአብሔር አንድ ኃይል ያስነሳል ! አንድ ኃይል ያስነሳል !
አሁን እውነተኛው ነገር ከሆነ በውስጥም ያለነው በስደትም ያሉት ኢትዮጵያዊያን ሁሉ አንድ ልብ አንድ ዐሳብ ሆነው ወደአገራቸው፤ ወደሃይማኖታቸው ማተኮር አለባቸው። ደሞ እምቢ ካልን እኛ እንጠፋለን እንጂ ኢትዮጵያን እግዚአብሔር ያድናታል። ኢትዮጵያም ኢትዮጵያ ትሆናለች፥ እጆቿን ወደእግዚአብሔር ትዘረጋለች፥ እግዚአብሔርም እጇን ጨብጦ ይመራታል።»
📌 ታላቁ ሊቀ ሊቃውንት አለቃ አያሌው ታምሩ በአንድ ወቅት ከአሜሪካ ሬድዮ ጣብያ ጋር አድርገውት ከነበረ ቃለ ምልልስ ስለኢትዮጵያ ትንሣኤ የተናገሩት!
🇨🇬 አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
📎 www.tg-me.com/AlphaOmega930
ሥጋውያን አስተዳዳሪዎችና ሥጋውያን መሪዎችም እነሱ ባሉት አገር አትቀናም፤ አገር አትጠፋም። እሺ ቢሉ፤ እግዚአብሔርን ቢቀበሉ፤ ይኖሩባታል ይኖሩላታል። እምቢ ቢሉ ግን ይወገዳሉ እንጂ እግዚአብሔር ከመንግሥቱ አይሻርም፥ አገርም አትጠፋም።
እና ስለዚህ ከደርግ ዘመን ጀምሮ ከደርግ ዘመን ጀምሮ በእግዚአብሔር ላይ የሸፈተው ልብ የሚመለስበት ቀን በቅርብ ቀን ይመጣል። በቅርብ ቀን ይመጣል።
ዛሬ ኢትዮጵያን "እንውጣለን" ብለው ያሰፈሰፉ፤ አፋቸውን የከፈቱ፤ ጉሮሯቸውን ያላቀቁ ሁሉ ነገ ይህ ሁሉ ይዘጋል። ሁሉም ነገር ይቀራል። እግዚአብሔር አንድ ኃይል ያስነሳል ! አንድ ኃይል ያስነሳል !
አሁን እውነተኛው ነገር ከሆነ በውስጥም ያለነው በስደትም ያሉት ኢትዮጵያዊያን ሁሉ አንድ ልብ አንድ ዐሳብ ሆነው ወደአገራቸው፤ ወደሃይማኖታቸው ማተኮር አለባቸው። ደሞ እምቢ ካልን እኛ እንጠፋለን እንጂ ኢትዮጵያን እግዚአብሔር ያድናታል። ኢትዮጵያም ኢትዮጵያ ትሆናለች፥ እጆቿን ወደእግዚአብሔር ትዘረጋለች፥ እግዚአብሔርም እጇን ጨብጦ ይመራታል።»
📌 ታላቁ ሊቀ ሊቃውንት አለቃ አያሌው ታምሩ በአንድ ወቅት ከአሜሪካ ሬድዮ ጣብያ ጋር አድርገውት ከነበረ ቃለ ምልልስ ስለኢትዮጵያ ትንሣኤ የተናገሩት!
🇨🇬 አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
📎 www.tg-me.com/AlphaOmega930
የሱማሊያዉ ፕሬዝዳንት ክተት አወጁ‼️
የሱማሊያዉ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼህ መሀመድ ሁሉም የሶማሊያ ዜጋ እና አመራር ለወታደራዊ ግዳጁ ይዘጋጂ ሲሉ ቀጭን ትእዛዝ አስተላልፈዋል ፡፡
የሱማሊያዉ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼህ መሀመድ ሁሉም የሶማሊያ ዜጋ እና አመራር ለወታደራዊ ግዳጁ ይዘጋጂ ሲሉ ቀጭን ትእዛዝ አስተላልፈዋል ፡፡
Forwarded from ራዕይ ዮሐንስ 20 የንፅፅር ቻናል
ኢየሱስ ክርስቶስ ካህኑ ለዓለም ንጉሠ ፅዮን ወንጉሠ ነገሥታት ዘኢትዮጵያ
ድንግል ማርያም እሙ ወእምነ ንግሥተ ፅዮን ወንግሥተ ነገሥታት ዘኢትዮጵያ
በ 27/12/2016 ድንቃ ድንቅ አስተማሪ ምስክርነት ይለቀቃል 👇👇👇
ድንግል ማርያም እሙ ወእምነ ንግሥተ ፅዮን ወንግሥተ ነገሥታት ዘኢትዮጵያ
በ 27/12/2016 ድንቃ ድንቅ አስተማሪ ምስክርነት ይለቀቃል 👇👇👇
Forwarded from ራዕይ ዮሐንስ 20 የንፅፅር ቻናል
ምስክርነት(ወለተ ሐዋርያት ከ አአ).m4a
27.8 MB
የእህታችን ወለተ ሐዋርያት እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አዲስአበባ
27/12/2016
👉 በኢትዮጵያ ምድር ታላቀን
ጥፋት በማድረስ ሰውንም እንግዳ ወደ ሆነ ዲያብሎስ ወደአሰረፀው እምነት በማካተት ምድሪቱን ለጨለማ የዳረጉ
መናፍቃን ተሃድሶዎች ካቶሊኮች እስላሞች በዋናነት እንዲሁም የሚበዛው ሕዝብ አምልኮ ባእድ ተከታይ ጥንቆላን
የሚወድድ በድግምት አጋንንት በመሳብ በትብታብ ሁሉ እንዲሰማራ ያደረጉ በቤተ ክርስቲያናችን ሙሉ በሙሉ
የመንግሥት ስውር አገልጋዮች እንዲሞሉ በማድረግ ዋናውን ወንጀል ፈፅመዋል ፡፡ ሁሉም በታላቁ የቁጣ ፍሰት
ይጠረጋሉ ምልክትም አይተውላቸውም ፡፡ ይህም በእግዚአብሔር ተወስኖ ከፀባኦት ትእዛዙ ወጥቶአል ፡፡
ለፈፃሚዎቹም ደርሶአል ፡፡ ተፈፃሚም ይሆናል ፡፡
👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 46 የተወሰደ።
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አዲስአበባ
27/12/2016
👉 በኢትዮጵያ ምድር ታላቀን
ጥፋት በማድረስ ሰውንም እንግዳ ወደ ሆነ ዲያብሎስ ወደአሰረፀው እምነት በማካተት ምድሪቱን ለጨለማ የዳረጉ
መናፍቃን ተሃድሶዎች ካቶሊኮች እስላሞች በዋናነት እንዲሁም የሚበዛው ሕዝብ አምልኮ ባእድ ተከታይ ጥንቆላን
የሚወድድ በድግምት አጋንንት በመሳብ በትብታብ ሁሉ እንዲሰማራ ያደረጉ በቤተ ክርስቲያናችን ሙሉ በሙሉ
የመንግሥት ስውር አገልጋዮች እንዲሞሉ በማድረግ ዋናውን ወንጀል ፈፅመዋል ፡፡ ሁሉም በታላቁ የቁጣ ፍሰት
ይጠረጋሉ ምልክትም አይተውላቸውም ፡፡ ይህም በእግዚአብሔር ተወስኖ ከፀባኦት ትእዛዙ ወጥቶአል ፡፡
ለፈፃሚዎቹም ደርሶአል ፡፡ ተፈፃሚም ይሆናል ፡፡
👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 46 የተወሰደ።
Forwarded from ራዕይ ዮሐንስ 20 የንፅፅር ቻናል
የወንድማችን ወልደ ጊዮርጊስ እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = ደቡብ ወሎ ወረኢሉ
👉 ኢትዮጵያዊ ሆኖ በእርግጥም ሆኖበት ታምኖበት ከልቡም ተክሎ እንደ እግዚአብሔር ፍቅርን ለብሷት
በፈጣሪ መታመንን በእምነት ሃይሉ ተጎናፅፏት እየተመላለሰ ያለ ሰው ምንኛ የታደለ ነው ፡፡ ለዚህ እውነት የበቁት ደግሞ
ወደድከውም ጠላኸውም አጠፋዋለሁ ብለህ ደከምክበትም ኢትዮጵያዊነትን ከልባቸው የተከሉት ተዋህዶ እምነትን
በሁለመናቸው ያፀኑትን ሰንደቋን አረንጓዴ ቢጫ ቀዩን ባንዲራ የለበሱትን የኢትዮጵያ ዓለም ብርሃን ቤተሰቦችን ፤ ቅን
የዋህ ትሁት ሕዝቦችን በአንተ ምኞት የሚጠፉ ሳይሆን አንተ ኢትዮጵያ ጠሉ ከነዘር ማንዘርህ ከምድረ ገፅ ትጠፋለህ ፡፡
በየትኛውም የዓለም ገፅታ ኑር እጣህን ሲፈፀምብህ ታየዋለህ ፡፡
👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 17 የተወሰደ።
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = ደቡብ ወሎ ወረኢሉ
👉 ኢትዮጵያዊ ሆኖ በእርግጥም ሆኖበት ታምኖበት ከልቡም ተክሎ እንደ እግዚአብሔር ፍቅርን ለብሷት
በፈጣሪ መታመንን በእምነት ሃይሉ ተጎናፅፏት እየተመላለሰ ያለ ሰው ምንኛ የታደለ ነው ፡፡ ለዚህ እውነት የበቁት ደግሞ
ወደድከውም ጠላኸውም አጠፋዋለሁ ብለህ ደከምክበትም ኢትዮጵያዊነትን ከልባቸው የተከሉት ተዋህዶ እምነትን
በሁለመናቸው ያፀኑትን ሰንደቋን አረንጓዴ ቢጫ ቀዩን ባንዲራ የለበሱትን የኢትዮጵያ ዓለም ብርሃን ቤተሰቦችን ፤ ቅን
የዋህ ትሁት ሕዝቦችን በአንተ ምኞት የሚጠፉ ሳይሆን አንተ ኢትዮጵያ ጠሉ ከነዘር ማንዘርህ ከምድረ ገፅ ትጠፋለህ ፡፡
በየትኛውም የዓለም ገፅታ ኑር እጣህን ሲፈፀምብህ ታየዋለህ ፡፡
👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 17 የተወሰደ።
Forwarded from ራዕይ ዮሐንስ 20 የንፅፅር ቻናል
የእህታችን ምህረተ ሥላሴ እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አዲስአበባ
27/12/2016
👉 በሰማይም ንግሥት በምድርም ንግሥት ድንግል እናታችን ፤ የከበሩት በስላሴ በክብራቸው
ፊት ዘወትር ለአገልግሎት የሚተጉት ቅዱሳን ሊቃነ መላእክት ፤ በሰማእትነት በታላቅ ተጋድሎ በቅድስና በእግዚአብሔር
ከብረው ያለፉት ሁሉ ቅዱሳን አባቶቻችን እናቶቻችን ዘወትር የሚመሰገኑባት የሚዘከሩባት የስላሴ ምስጋና ውዳሴ እንደጅረት
ውሃ ሳያቋርጥ የሚፈስባት ኢትዮጵያ ትነሳለች ፡፡ ለአለም ሁሉ ታበራለች ፡፡ ተዋህዶ እምነት ትፀናለች ፡፡ ትደምቃለች ፡፡
በብርሃናዊነቷ ለሰው ሁሉ ለትንሳኤው ለበቃው ሁሉ ታበራለች ታደምቃለች ያለማቋረጥ ከፈጣሪ / ከአብርሃሙ ሥላሴ /
ከድንግል ከቅዱሳን ሊቃነ መላእክት ሁሉ ከቅዱሳን ሁሉ ከእግዚአብሔር ጋር የምታገናኝ የሕይወት የበረከት የደስታ ምንጭ
የፈውስ ምንጭ ሁሉ ትሆናለች ፡፡
👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 30 የተወሰደ።
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አዲስአበባ
27/12/2016
👉 በሰማይም ንግሥት በምድርም ንግሥት ድንግል እናታችን ፤ የከበሩት በስላሴ በክብራቸው
ፊት ዘወትር ለአገልግሎት የሚተጉት ቅዱሳን ሊቃነ መላእክት ፤ በሰማእትነት በታላቅ ተጋድሎ በቅድስና በእግዚአብሔር
ከብረው ያለፉት ሁሉ ቅዱሳን አባቶቻችን እናቶቻችን ዘወትር የሚመሰገኑባት የሚዘከሩባት የስላሴ ምስጋና ውዳሴ እንደጅረት
ውሃ ሳያቋርጥ የሚፈስባት ኢትዮጵያ ትነሳለች ፡፡ ለአለም ሁሉ ታበራለች ፡፡ ተዋህዶ እምነት ትፀናለች ፡፡ ትደምቃለች ፡፡
በብርሃናዊነቷ ለሰው ሁሉ ለትንሳኤው ለበቃው ሁሉ ታበራለች ታደምቃለች ያለማቋረጥ ከፈጣሪ / ከአብርሃሙ ሥላሴ /
ከድንግል ከቅዱሳን ሊቃነ መላእክት ሁሉ ከቅዱሳን ሁሉ ከእግዚአብሔር ጋር የምታገናኝ የሕይወት የበረከት የደስታ ምንጭ
የፈውስ ምንጭ ሁሉ ትሆናለች ፡፡
👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 30 የተወሰደ።
Forwarded from ራዕይ ዮሐንስ 20 የንፅፅር ቻናል
የእህታችን እህተ ማርያም እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አዲስአበባ
27/12/2016
👉 እውነት ለመድረስ ይጥራል ይህን ካደረገ ደግሞ እግዚአብሔር ይረዳዋል ፡፡ ይበልጥም በፀሎት በእምነት ፈጣሪው
እንደሚሰማው ተረድቶ ከጠየቀ አውነትን እምነትን በራሱ ላይ ማንገስ ይችላል ፡፡ ይህ ሃሳብ መንፈስ በፍፁም በውስጡ
ስለሌለ አያደምጥም ካልሰማ ጆሮውን ከደፈነ ደግሞ ሁሉም የተዘጋ ሆነ ማለት ነው ፡፡ የእግዚአብሔር ቃል እንደሚነግረን
መስማት ከቃሉ ነው ቃሉን ለማድመጥ ያልፈቀደ እንዴት ተደርጎ ወደ እምነት ይሄዳል ፡፡ ወገኖቼ እንደ እውነቱ ከሆነ
ሰው ከላይ እንዳልነው ትንሽ ቃል ትንሽ ምልክት ትንሽ ድምፅ ሲሰማ አብዝቶ ወደ አውነቱ መገስገስ ይገባዋል ፡፡
👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 16 የተወሰደ።
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አዲስአበባ
27/12/2016
👉 እውነት ለመድረስ ይጥራል ይህን ካደረገ ደግሞ እግዚአብሔር ይረዳዋል ፡፡ ይበልጥም በፀሎት በእምነት ፈጣሪው
እንደሚሰማው ተረድቶ ከጠየቀ አውነትን እምነትን በራሱ ላይ ማንገስ ይችላል ፡፡ ይህ ሃሳብ መንፈስ በፍፁም በውስጡ
ስለሌለ አያደምጥም ካልሰማ ጆሮውን ከደፈነ ደግሞ ሁሉም የተዘጋ ሆነ ማለት ነው ፡፡ የእግዚአብሔር ቃል እንደሚነግረን
መስማት ከቃሉ ነው ቃሉን ለማድመጥ ያልፈቀደ እንዴት ተደርጎ ወደ እምነት ይሄዳል ፡፡ ወገኖቼ እንደ እውነቱ ከሆነ
ሰው ከላይ እንዳልነው ትንሽ ቃል ትንሽ ምልክት ትንሽ ድምፅ ሲሰማ አብዝቶ ወደ አውነቱ መገስገስ ይገባዋል ፡፡
👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 16 የተወሰደ።