Audio
የእህታችን ወለተ ገብርኤል እጹብ ድንቅ ምስክርነት
ከእንግሊዝ
29/1/2018 ዓ.ም
👉 ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸው መገለጫ እና መመስገኛ ምድር
👉 ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማርያም
👉 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
👉 ኢትዮጵያ የዓለሙ ገዥ
ከእንግሊዝ
29/1/2018 ዓ.ም
👉 ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸው መገለጫ እና መመስገኛ ምድር
👉 ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማርያም
👉 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
👉 ኢትዮጵያ የዓለሙ ገዥ
❤35
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Pokrovsk የተሰኘችው የዩክሬን ከተማ ከጦርነት በህዋላ
❤10
Forwarded from አዲስ ምልከታ🌍
ፓላንቲር ማለት የአውሬው ሰራተኞች የመጨረሻ ግባቸው ነው። መላውን ዓለም እና በውስጡ የሚኖሩትን ሰዎች በሙሉ ሁልጊዜ፣ ሁሉም ቦታ ላይ እያንዳንዱን እንቅስቃሴ መከታተል፣ የሁሉንም ሰው መረጃ ከነ ማንነቱ ከነ ታሪኩ መዝግቦ መያዝ እና በአንድ አይዲ ካርድ ተጠቅሞ የዛን ሰው ሁሉ መረጃ የመከታተልና የማወቅ ፍላጎትን ለማሳካት የታቀደ ነው።
ይህ በቢሊዮን ዶላሮች ፈንድ የሚደረግ ድርጅት፣ ከአሜሪካ እና እስራኤል መንግስት፣ ከፔንታጎን፣ ከሲ አይ ኤ እንዲሁም ኤፍ ቢ አይ ጋር በመሆን ሁሉንም መረጃ በአንድ የዳታ ቋት ማሰባሰብ እና ማንም ሰው እነሱ ከሚፈልጉት መንገድ ከወጣባቸው በካሜራዎች ተከታትሎ፣ ምስሉን አውጥቶ፣ ከምስሉ ስሙን አድራሻውን የህክምና ታሪኩን የባንክ የትምህርት ቤት የንብረት የወንጀል መረጃውን፣ ሶሻል ሚዲያ ላይ ፖስት ያደረገውን ነገር ጭምር በማውጣት እዛ ሰው ላይ እንዲወሰድ የፈለጉትን አይነት ማንኛውም ቅጣት ማስተላለፍ ነው። ስለዚህ ማንኛውም ሰው በሁሉም የዓለም ክፍል ከነሱ እይታ ሳይወጣ፣ መረጃው በነሱ ሳይመዘገብ መኖር እንዳይችል፣ እነሱ የፈቀዱትን ማሰብ፣ እነሱ የፈቀዱትን መብላት መጠጣት፣ እነሱ የፈቀዱትን ማለት፣ እነሱ የፈቀዱትን መግዛት መሸጥ ብቻ እንዲችል ለማድረግና ለማስገደድ የሚያስችል፣ ዓለም አቀፋዊ ፍጹም አምባገነን አገዛዝን ለማስረጽ የሚደረግ ነው። የነሱን አምባገነናዊነት እና ፋሺስትነት፣ የነሱን ሁሉንም ነገር የማየትና የማወቅ ፍላጎት በዓለም ታሪክ ተነሱ የተባሉት አምባገነኖች ሁሉ እንኳን ሊስተካከሉት፣ እንዲያውም አይቀርቡትም።
ልክ እግዚአብሔር በመላው ዓለም ያለው ነገር ከርሱ እንደማይሸሸገው ሁሉ፣ በዓለም ያለው ሰው ሁሉ ተደብቆም በግልጽም የሚያደርገውን እንደሚያውቀው ሁሉ፣ እነዚህም ያንን በመመኘት፣ እንደ ፈጣሪ ለመሆን የመሻት ነገር ነው የሚታይባቸው። እነሱ በፈለጉት ጊዜ እና ሁኔታ፣ በራዕይ ዮሐንስ ላይ ያለውን የአውሬውን፣ ጸረ ክርስቶስ የተባለውን ሃሳዊ መሲህ በራሳቸው የጊዜ ሰሌዳ የማምጣቱ እቅዳቸው አፈጻጸም ሲሆን፣ እነሱም የሚያምኑት ያ ቴክኖሎጂ ነው ሃሳዊው መሲህን ያን አይነት ሃይል እንዲኖረው የምያደርገው።
የአሜሪካው ዶላር ላይ ያለው በፒራሚድ ላይ ያለው ምልክት፣ "the all seeing eye" ወይም ሁሉን የሚያየው ዐይን ይህ ነው። ይህ ነው ለዘመናት የተመኙት እና ለመፈጸም የሰሩለት እቅድ እና ግብ። መላውን ዓለም ፍጹም ርህራሄ በሌለው ጭቁን አምባገነናዊ አገዛዝ፣ ፍጹም ጸረ ክርስቲያን እና ጸረ ክርስቶሳዊ በሆነ አመራር ለመምራት እና ለመግዛት የሚያቅዱበት ህልማቸው ነው። እንዲያውም አሁን ላይ፣ ሰዎች የሚያደርጉትን ከማወቅ አልፎ ሰዎች የሚያስቡትንም ለማወቅ ፍላጎት የሚያድርባቸው ሆኗል። ይህም በኢሎን ማስክ ድርጀት ኒውራሊንክ በሚባለው ተጠቅመው በጭንቅላት ውስጥ የሚገጠም ቺፕ መስራት ከጀመሩ ቆይተዋል። ይህንን ነገርም በዚሁ ሁኔት ቀጥለው የሰዎችን ጭንቅላት እስከመቆጣጠር፣ ሰዎች የሚያስቡትንም ጭምር ልክ እንደ ፈጣሪ ለመያዝ አስበዋል።
ለዚህም ሲባል በመላው ዓለም ሁሉም መንግስታት የዲጂታል አይ ዲ ስረአትን እንዲዘረጉ፣ ዲጂታል አይዲም ከሶሻል ሚዲያ፣ ከባንክ አካውንቶች፣ ከትምህርት ቤት እና ከሁሉም የመንግስት አገልግሎቶች ጋር እንዲያያዝ በማስደረግ እቅዱ እየተፈጸመ ነው። ታድያ ከመላው ዓለም የሚመጣውን የቢሊዮን ሰዎች ዳታ ለመቆጣጠር ደግሞ እጅግ ግዙፍ ዳታን አውቶማቲክ በሆነ መልኩ የሚቆጣጠር አርቴፊሻል ኢንተልጀንስ በማዘጋጀት ያም መረጃውን በሙሉ እያዘጋጀ የማንኛውም ሰው ዳታ በተፈለገ ቁጥር በጥቂት ሰከንዶች ውስጥ የዛን ሰው ሙሉ ዳታ አዘጋጅቶ እንዲያስቀምጥ ማድረግ ነው።
ይህ ሁሉ ህልም ታድያ ልክ የባቢሎንን ግንብ የመገንባት አይነት ህልም በመሆኑ ፈጣሪም እንዲሳካ የማይፈቅደው ነው። ጊዜው ሲደርስ እርሱ ራሱ ያጠፋባቸዋል። ያፈርስባቸዋል። ምክንያቱም እንደ ባቢሎን ግንብ ሁሉ ይህም በፈጣሪ በራሱ ህልውና ላይ የሚደረግ መጻረር ስለሆነ፣ እግዚአብሔር እንዳለ፣ እግዚአብሔር እንደሚሰራ ለነሱም ሆነ ለመላው ዓለም ማሳየት ስላለበት ያ ህልማቸው ሳይሳካ ይቀራል። ይህም ብቻ ሳይሆን፣ ይህ ሁሉ እቅድ መሲህ የሚሉትን እነሱ ባሉት እና እነሱ በፈቀዱት ጊዜ የማምጣት ህልም ስለሆነ፣ ክርስቲያኖችንም አሳስቶና አታሎ፣ "ይህ የዓለም መጨረሻ ነው፣ የዓለም ፍጻሜ ነው" በማለት በማሳመን ተስፋ የማስቆረጥም ህልም መሆኑ ነው። ነገር ግን ችግሩ ክርስቲያኖች ስለ "የዓለም ፍጻሜ" (apocalypse) ሲያስቡ፣ እነዚህ ሰዎች ግን ከዚያ በኋላ ስለሚኖር ዓለም እና እነርሱ ስለሚገዙበት ዓለም (post-apocalypse) ነው። ከዚያ በኋላ መጨረሻው ለማይታወቅ ጊዜ መላውን ዓለም እንደ ፈጣሪ ሆነው መግዛት እና መምራት ህልም ያላቸው ስለሆነ ነው። ያ ደግሞ ቀድመን እንዳልነው እግዚአብሔር እንዲሆን የማይፈቅደው ነገር ነው።
ይህ በቢሊዮን ዶላሮች ፈንድ የሚደረግ ድርጅት፣ ከአሜሪካ እና እስራኤል መንግስት፣ ከፔንታጎን፣ ከሲ አይ ኤ እንዲሁም ኤፍ ቢ አይ ጋር በመሆን ሁሉንም መረጃ በአንድ የዳታ ቋት ማሰባሰብ እና ማንም ሰው እነሱ ከሚፈልጉት መንገድ ከወጣባቸው በካሜራዎች ተከታትሎ፣ ምስሉን አውጥቶ፣ ከምስሉ ስሙን አድራሻውን የህክምና ታሪኩን የባንክ የትምህርት ቤት የንብረት የወንጀል መረጃውን፣ ሶሻል ሚዲያ ላይ ፖስት ያደረገውን ነገር ጭምር በማውጣት እዛ ሰው ላይ እንዲወሰድ የፈለጉትን አይነት ማንኛውም ቅጣት ማስተላለፍ ነው። ስለዚህ ማንኛውም ሰው በሁሉም የዓለም ክፍል ከነሱ እይታ ሳይወጣ፣ መረጃው በነሱ ሳይመዘገብ መኖር እንዳይችል፣ እነሱ የፈቀዱትን ማሰብ፣ እነሱ የፈቀዱትን መብላት መጠጣት፣ እነሱ የፈቀዱትን ማለት፣ እነሱ የፈቀዱትን መግዛት መሸጥ ብቻ እንዲችል ለማድረግና ለማስገደድ የሚያስችል፣ ዓለም አቀፋዊ ፍጹም አምባገነን አገዛዝን ለማስረጽ የሚደረግ ነው። የነሱን አምባገነናዊነት እና ፋሺስትነት፣ የነሱን ሁሉንም ነገር የማየትና የማወቅ ፍላጎት በዓለም ታሪክ ተነሱ የተባሉት አምባገነኖች ሁሉ እንኳን ሊስተካከሉት፣ እንዲያውም አይቀርቡትም።
ልክ እግዚአብሔር በመላው ዓለም ያለው ነገር ከርሱ እንደማይሸሸገው ሁሉ፣ በዓለም ያለው ሰው ሁሉ ተደብቆም በግልጽም የሚያደርገውን እንደሚያውቀው ሁሉ፣ እነዚህም ያንን በመመኘት፣ እንደ ፈጣሪ ለመሆን የመሻት ነገር ነው የሚታይባቸው። እነሱ በፈለጉት ጊዜ እና ሁኔታ፣ በራዕይ ዮሐንስ ላይ ያለውን የአውሬውን፣ ጸረ ክርስቶስ የተባለውን ሃሳዊ መሲህ በራሳቸው የጊዜ ሰሌዳ የማምጣቱ እቅዳቸው አፈጻጸም ሲሆን፣ እነሱም የሚያምኑት ያ ቴክኖሎጂ ነው ሃሳዊው መሲህን ያን አይነት ሃይል እንዲኖረው የምያደርገው።
የአሜሪካው ዶላር ላይ ያለው በፒራሚድ ላይ ያለው ምልክት፣ "the all seeing eye" ወይም ሁሉን የሚያየው ዐይን ይህ ነው። ይህ ነው ለዘመናት የተመኙት እና ለመፈጸም የሰሩለት እቅድ እና ግብ። መላውን ዓለም ፍጹም ርህራሄ በሌለው ጭቁን አምባገነናዊ አገዛዝ፣ ፍጹም ጸረ ክርስቲያን እና ጸረ ክርስቶሳዊ በሆነ አመራር ለመምራት እና ለመግዛት የሚያቅዱበት ህልማቸው ነው። እንዲያውም አሁን ላይ፣ ሰዎች የሚያደርጉትን ከማወቅ አልፎ ሰዎች የሚያስቡትንም ለማወቅ ፍላጎት የሚያድርባቸው ሆኗል። ይህም በኢሎን ማስክ ድርጀት ኒውራሊንክ በሚባለው ተጠቅመው በጭንቅላት ውስጥ የሚገጠም ቺፕ መስራት ከጀመሩ ቆይተዋል። ይህንን ነገርም በዚሁ ሁኔት ቀጥለው የሰዎችን ጭንቅላት እስከመቆጣጠር፣ ሰዎች የሚያስቡትንም ጭምር ልክ እንደ ፈጣሪ ለመያዝ አስበዋል።
ለዚህም ሲባል በመላው ዓለም ሁሉም መንግስታት የዲጂታል አይ ዲ ስረአትን እንዲዘረጉ፣ ዲጂታል አይዲም ከሶሻል ሚዲያ፣ ከባንክ አካውንቶች፣ ከትምህርት ቤት እና ከሁሉም የመንግስት አገልግሎቶች ጋር እንዲያያዝ በማስደረግ እቅዱ እየተፈጸመ ነው። ታድያ ከመላው ዓለም የሚመጣውን የቢሊዮን ሰዎች ዳታ ለመቆጣጠር ደግሞ እጅግ ግዙፍ ዳታን አውቶማቲክ በሆነ መልኩ የሚቆጣጠር አርቴፊሻል ኢንተልጀንስ በማዘጋጀት ያም መረጃውን በሙሉ እያዘጋጀ የማንኛውም ሰው ዳታ በተፈለገ ቁጥር በጥቂት ሰከንዶች ውስጥ የዛን ሰው ሙሉ ዳታ አዘጋጅቶ እንዲያስቀምጥ ማድረግ ነው።
ይህ ሁሉ ህልም ታድያ ልክ የባቢሎንን ግንብ የመገንባት አይነት ህልም በመሆኑ ፈጣሪም እንዲሳካ የማይፈቅደው ነው። ጊዜው ሲደርስ እርሱ ራሱ ያጠፋባቸዋል። ያፈርስባቸዋል። ምክንያቱም እንደ ባቢሎን ግንብ ሁሉ ይህም በፈጣሪ በራሱ ህልውና ላይ የሚደረግ መጻረር ስለሆነ፣ እግዚአብሔር እንዳለ፣ እግዚአብሔር እንደሚሰራ ለነሱም ሆነ ለመላው ዓለም ማሳየት ስላለበት ያ ህልማቸው ሳይሳካ ይቀራል። ይህም ብቻ ሳይሆን፣ ይህ ሁሉ እቅድ መሲህ የሚሉትን እነሱ ባሉት እና እነሱ በፈቀዱት ጊዜ የማምጣት ህልም ስለሆነ፣ ክርስቲያኖችንም አሳስቶና አታሎ፣ "ይህ የዓለም መጨረሻ ነው፣ የዓለም ፍጻሜ ነው" በማለት በማሳመን ተስፋ የማስቆረጥም ህልም መሆኑ ነው። ነገር ግን ችግሩ ክርስቲያኖች ስለ "የዓለም ፍጻሜ" (apocalypse) ሲያስቡ፣ እነዚህ ሰዎች ግን ከዚያ በኋላ ስለሚኖር ዓለም እና እነርሱ ስለሚገዙበት ዓለም (post-apocalypse) ነው። ከዚያ በኋላ መጨረሻው ለማይታወቅ ጊዜ መላውን ዓለም እንደ ፈጣሪ ሆነው መግዛት እና መምራት ህልም ያላቸው ስለሆነ ነው። ያ ደግሞ ቀድመን እንዳልነው እግዚአብሔር እንዲሆን የማይፈቅደው ነገር ነው።
❤56😭4🔥2👏1
በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ደረሰ‼️
ትናንት ማታ በአፋር ሰሜናዊ ዞን በራህሌ ወረዳ፣ ቡሬ ቀበሌ እና አስጉቢ ቀበሌ አካባቢው ላይ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በሰዎች እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገለፁ።
👉6ሰዋች ተጎድተዋል።
👉1የአስራ ሁለት አመት ልጅ ህይወቱ አልፏል።
👉ብዛት ያላቸው ቤቶች ፈርሰዋል።
👉አጠቃላይ 43,456 ሰዋች መጠለያ አልባ ሆነዋል።
ትናንት ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1:05 ጀምሮ በትግራይ እና በአፋር ክልል በሬክተር ስኬል 5.7 የተመዘገበ በተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን አዩዘሀበሻ መዘገቡ ይታወሳል።
#አዩዘሀበሻ
ትናንት ማታ በአፋር ሰሜናዊ ዞን በራህሌ ወረዳ፣ ቡሬ ቀበሌ እና አስጉቢ ቀበሌ አካባቢው ላይ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በሰዎች እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገለፁ።
👉6ሰዋች ተጎድተዋል።
👉1የአስራ ሁለት አመት ልጅ ህይወቱ አልፏል።
👉ብዛት ያላቸው ቤቶች ፈርሰዋል።
👉አጠቃላይ 43,456 ሰዋች መጠለያ አልባ ሆነዋል።
ትናንት ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1:05 ጀምሮ በትግራይ እና በአፋር ክልል በሬክተር ስኬል 5.7 የተመዘገበ በተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን አዩዘሀበሻ መዘገቡ ይታወሳል።
#አዩዘሀበሻ
❤11😭6🔥4
#update
"የሟቾች ቁጥር 10 ደርሷል ከባድ ጉዳት 8 ከአደጋው አንጻር ቁጥሮች ሊጨምር ይችላል" ፖሊስ
የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ኡመር መሀመድ እንዳሉት በዛሬው እለት በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ ልዩ ስሙ ጃራ ድልድይ አከባቢ የትራፋሪክ አደጋ መድረሱን ተናግረዋል ።
በዚህም ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 73290 የሆነ ታታ አውቶቡስ እና ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 41157 ተሳቢ መኪና ተጋጭተው በደረሰ የትራፊክ አደጋ መረጃው እስከ ተጠናከረበት ሰአት 10 ስዎች ህይወት ማለፉና 8 ስዎች ደግሞ ከባድ ገዳት እንደረሰባቸው የተጠቀሰ ሲሆን ከአደጋው ከባድነት አንጻር ቁጥሮቹ ሊጨምሩ እንደሚችሉም ተወስቷል ።
ጉዳት የደረሰባቸው ስዎች በጨፋ ሮቢት ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ሲሆን አደጋው ከደረሰበት ሰአት ጀምሮ የነፍስ አድን ስራ በቅንጅት መሰራቱ ተነግሯል ሲል ፋና ዘግቧል።
"የሟቾች ቁጥር 10 ደርሷል ከባድ ጉዳት 8 ከአደጋው አንጻር ቁጥሮች ሊጨምር ይችላል" ፖሊስ
የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ኡመር መሀመድ እንዳሉት በዛሬው እለት በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ ልዩ ስሙ ጃራ ድልድይ አከባቢ የትራፋሪክ አደጋ መድረሱን ተናግረዋል ።
በዚህም ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 73290 የሆነ ታታ አውቶቡስ እና ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 41157 ተሳቢ መኪና ተጋጭተው በደረሰ የትራፊክ አደጋ መረጃው እስከ ተጠናከረበት ሰአት 10 ስዎች ህይወት ማለፉና 8 ስዎች ደግሞ ከባድ ገዳት እንደረሰባቸው የተጠቀሰ ሲሆን ከአደጋው ከባድነት አንጻር ቁጥሮቹ ሊጨምሩ እንደሚችሉም ተወስቷል ።
ጉዳት የደረሰባቸው ስዎች በጨፋ ሮቢት ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ሲሆን አደጋው ከደረሰበት ሰአት ጀምሮ የነፍስ አድን ስራ በቅንጅት መሰራቱ ተነግሯል ሲል ፋና ዘግቧል።
😭23❤5👍2
👉 በቃ ከእንግዲህ የእግዚአብሔር ቁጣ በልጆች እግር ስር በመጀመሪያ ኢትዮጵያና አካባቢዋን አስከትሎም መላውን ዓለም እስኪጥልና እስኪያስገዛ ድረስ የሚቆም የሚዘገይ ወይም የሚታቀብ ነገር የለም። ከዚህ በታች የሚገለጹት እርምጃዎች በሙሉ ያለውን የነበረውን የሚገሰግሰውንም እርምጃ ኢላማቸው በይበልጥ የሚያተኩርበትን ለማረጋገጥ ታስቦ የተዘረዘረ ነው። እንደተጨማሪ ማጠናከሪያ መሆኑን ለማሳወቅም ነው።
👉 የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ስምንት ገፅ 43 የተወሰደ
👉 የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ስምንት ገፅ 43 የተወሰደ
❤34
Forwarded from ራዕይ ዮሐንስ 20 የንፅፅር ቻናል
በግብፅ በተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ የ450 ሰዎች ህይወት አለፈ፣ 402 አስከሬን ተሰብስቧል።
የግብፅ የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር ወደ4000 የሚጠጉ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸውና 402 አስክሬን መሰብሰቡን አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ ከ200 በላይ ህንፃዎች መፈራረሳቸውን ገልፆ፣ ነገር ግን ህጋዊ ፈቃድ አልነበራቸውም ብሏል።
አለማቀፍ የቀይመስቀል ፌደሬሽን የሟቾቹንና የጠፉ ሰዎችን ቁጥር ከ1000 ይበልጣል ቢልም፣ የግብፅ ባለስልጣናት ግን አስተባብለዋል።
አደጋው የተከሰተው በዋና ከተማዋ ካይሮና ጊዛ ከተማ መሆኑን ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ገልጿል።
አደጋው በሀገሪቱ ዘመናዊ ታሪክ አስከፊው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ተደርጎ ተመዝግቧል ተብሏል።ቲቃህ
የግብፅ የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር ወደ4000 የሚጠጉ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸውና 402 አስክሬን መሰብሰቡን አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ ከ200 በላይ ህንፃዎች መፈራረሳቸውን ገልፆ፣ ነገር ግን ህጋዊ ፈቃድ አልነበራቸውም ብሏል።
አለማቀፍ የቀይመስቀል ፌደሬሽን የሟቾቹንና የጠፉ ሰዎችን ቁጥር ከ1000 ይበልጣል ቢልም፣ የግብፅ ባለስልጣናት ግን አስተባብለዋል።
አደጋው የተከሰተው በዋና ከተማዋ ካይሮና ጊዛ ከተማ መሆኑን ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ገልጿል።
አደጋው በሀገሪቱ ዘመናዊ ታሪክ አስከፊው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ተደርጎ ተመዝግቧል ተብሏል።ቲቃህ
❤16😭5🔥4
Forwarded from አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (ንዋይ)
🟢🟡🔴
ጥቅምት 5 | #አቡነ_ገብረ_መንፈስቅዱስ መታሰቢያቸው ነው።
በ8ኛው ክ/ዘመን አካባቢ የተወለዱት አባታችን ያረፉት በ562 ዓመታቸው በ14ኛው መቶ ክ/ዘመን አካባቢ ነው። ፍጥረታትን ሁሉ አዘው መጋቢት 5 ቀን ሲያርፉ ግሩማን መላእክት ገንዘው አካላቸውን ሠውረዋል።
ሥላሴን የተሸከመ አካላቸው በጎልጎታ ተቀብሯል የሚሉም አሉ።
የጻድቁ በዓል ጥቅምት 5 ቀን የሚከበረው ብዙ ጊዜ መጋቢት 5 ዐቢይ ጾም ውስጥ ስለሚውል ተውላጥ (ቅያሪ) ሆኖ ነው።
በዚህች ቀን ታላቁ አባት ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዝቋላ ተራራ በሐይቁ ውስጥ ለመቶ ዓመት ስለ ኢትዮጵያ ሕዝብ ምሕረት ለምነው ከእግዚአብሔር ዘንድ ቃል ኪዳን የተቀበሉበት በዓል ነው የሚልም ይገኛል።
◦🍀◦🍀◦🍀◦
T.me/Ewnet1Nat
ጥቅምት 5 | #አቡነ_ገብረ_መንፈስቅዱስ መታሰቢያቸው ነው።
በ8ኛው ክ/ዘመን አካባቢ የተወለዱት አባታችን ያረፉት በ562 ዓመታቸው በ14ኛው መቶ ክ/ዘመን አካባቢ ነው። ፍጥረታትን ሁሉ አዘው መጋቢት 5 ቀን ሲያርፉ ግሩማን መላእክት ገንዘው አካላቸውን ሠውረዋል።
ሥላሴን የተሸከመ አካላቸው በጎልጎታ ተቀብሯል የሚሉም አሉ።
ሰላም ለመቃብሪከ ዘኢተከሥተ ለባዕድ፥
ከመ መቃብሩ ለሙሴ ወልደ ዮካብድ፥
ዜና መቃብሪከሰ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጸማድ፥
ቦ ዘይቤ በኢየሩሳሌም አጸድ፥
ወቦ ዘይቤ ኀለወ በከብድ፡ እንዲል።
የጻድቁ በዓል ጥቅምት 5 ቀን የሚከበረው ብዙ ጊዜ መጋቢት 5 ዐቢይ ጾም ውስጥ ስለሚውል ተውላጥ (ቅያሪ) ሆኖ ነው።
በዚህች ቀን ታላቁ አባት ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዝቋላ ተራራ በሐይቁ ውስጥ ለመቶ ዓመት ስለ ኢትዮጵያ ሕዝብ ምሕረት ለምነው ከእግዚአብሔር ዘንድ ቃል ኪዳን የተቀበሉበት በዓል ነው የሚልም ይገኛል።
◦🍀◦🍀◦🍀◦
T.me/Ewnet1Nat
❤41👍7