Telegram Web Link
Audio
መልክአ አቡነ መድኃኒነ እግዚእ.
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ (ዮሴፍ ETHIOPIA ◈ ኢ/ዓ/ብ)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ጥያቄ (1)__ይኽ ተራራ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ የሚገኝ ተራራ ሲሆን - ጌታችን መድኃኒአለም ኢየሱስ ክርስቶስ በከሃድያን እና በሚሰቅሉት እጅ የተያዘዉ በዚሁ ተራራ ላይ ነበር።የተራራዉ ስም ማን ይባላል

Ⓐ  የገለዓድ ተራራ Ⓑ  የሊባኖስ ተራራ Ⓒ  የደብረ ዘይት ተራራ Ⓓ  የአርሞንዔም ተራራ
Anonymous Quiz
23%
8%
57%
12%
Forwarded from አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ (ዮሴፍ ETHIOPIA ◈ ኢ/ዓ/ብ)
« እኛ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በኢትዮጵያ የአለም ብርሃን የተሰበሰብን ሁሉ በስሜት በደመ ነፍስ አንመራም ፡፡ የሚመራን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነው ፡፡ የሚመራን ቃሉ ነው ፡፡ የሚመራን አባቶቻችን ያፀኑት በእውነትነት የሄዱበት ሰማእት የሆኑበት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነታችን ነው ፡፡ ስለዚህ አንዳንዶች የማቻቻል ጨለማን ከብርሃን አደበላልቆ የመሄድ ስልት ለምትከተሉ ራሳችሁን መርምሩ ከፈጣሪያችሁ ጠይቁ እንላለን ፡፡»
.
.
.

« ውግዘቱ ማንን ያስራል ለሚለው ግልፅ ነው በቅዳሴው በሁሉ ስርአተ ፀሎቱ የአባ ጳውሎስ ፣ የአባ ማትያስ ፣ በአሁኑ ሰአት ውግዘት ያስከተለውን ሕግ የሚገለገልበት ሲኖዶስ እሱራን ስለሆኑ ስማቸውን በቅዳሴውም በስርአተ ጸሎቱም የሚያነሳ ካህን ዲያቆን ክህነቱ የታሰረ ነው ማለት ነው ፡፡ እኛ እውነቱን መግለፅ ግድ ይለናል ፡፡ የዕረኝነት ሥራችን ነውና ! እኛ የቆረብነው ክርስትና የተነሳነው ዛሬም ይህንን የምናደርገው ክርስቲያን አይደለንም ወይ የሚል ጥያቄ ይነሳል ፡፡ እኛ ምንረዳው ሳያውቅ ሳይረዳ የሄደውን ወይም እየተጓዘበት ያለውን ስለምን አላወቅህም አላልንም አንልም ፡፤ እንደአለማወቁ ዳኝነቱ የመድሃኒያለም ነው ፡፤ ዛሬ የተሸፈነውን እውነት ገልፀናል ፡፡ ይህን ካወቀ በኋላ ለሚጓዝበት እሚመለከተው አድራጊውን እራሱን ነው ፡፡ እኛ መፍትሔ ዛሬ ልንሰጥ አንችልም ፡፡ በቤተ ክርስቲያን የእረኝነት ሃላፊነት መንበር ላይ አይደለንም ፡፡ ስንደርስበት ምንም ጥርጥር የለውም የአባቶች ሕግ ወደነበረበት ይመለሳል ፡፡ መመለስ ብቻ አይደለም እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የሚመራት አገልጋዮቿ ሁሉ ከሱ ፈቃድ የማይወጡባት ፍፁም ለእግዚአብሔር ምክር ፣ ትእዛዝ ምሪት አስተምህሮ የምትገዛ የአባቶቻችን የተዋህዶ እምነታችን ያለ ሕፀፅ የምትፀናባት ትሆናለች ፡፡»

➲ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት 9ኛ መልዕክት ገጽ 54 * ተጻፈ ታኅሣሥ 21/2013 ዓ.ም
🟩 🟨 🟥 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን 🟩 🟨 🟥

🗂 #_የኢትዮጵያ_የዓለም_ብርሃን መልእክቶች፦

የሚፈልጉትን ጽሑፉ ላይ አንዴ ሲነኩ ወደመልእክቱ ያመራዎታልና፥ አውርደው ያዳምጡ!

⚡️, መልእክት 1 ተጻፈ ኅዳር 7/1998ዓ.ም

⚡️, መልእክት 2 ተጻፈ ግንቦት 27/2000ዓ.ም

⚡️, መልእክት 3 ተጻፈ መጋቢት 19/2001ዓ.ም

⚡️, መልእክት 4 ተጻፈ የካቲት 1/2002ዓ.ም

⚡️, መልእክት 5 ተጻፈ መስከረም 21/2004ዓ.ም

⚡️, መልእክት 6 ተጻፈ ታኅሣሥ 19/2007ዓ.ም

⚡️, መልእክት 8 ተጻፈ ታኅሣሥ 21/2011ዓ.ም

⚡️, መልእክት 9 ተጻፈ ታኅሣሥ 21/2013ዓ.ም
        ➥ቁጥር 9_ክፍል 1
        ➥ቁጥር 9_ክፍል 2
        ➥ቁጥር 9_ክፍል 3
        ➥ቁጥር 9_ክፍል 4
        ➥ቁጥር 9_ክፍል 5

መልእክት 10 (ክፍል 1-7) ተጻፈ ጥር 7/2015 ዓ.ም
°°°°° °°°°° °°°°° °°°°° °°°°°
⚡️, ከመልእክት 1—6 & 8 በጽሑፍ (PDF)

⚡️, መልእክት 9 በጽሑፍ (PDF)

, መልእክት 10 በጽሑፍ (PDF)

⚡️, ደብዳቤዎች በድምፅ
⚡️, ደብዳቤዎች በጽሑፍ(PDF)

⚡️, ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን በየጊዜው የተሰጠና የተላለፈ ምክር፣ ማሳሰቢያ፣ መመሪያ፣ መግለጫ፣ ትዕዛዝ፣ ትምህርቶች ወዘተ በቅደም ተከተል

°°°°° °°°°° °°°°° °°°°° °°°°°
☑️ መልእክታቱን በተለያየ ቋንቋ በአንድ ስፍራ ለማግኘት www.tg-me.com/ethioBirhan መከታተል የሚችሉ ሲሆን ለዚህ ቻናል የተሠራውን ማውጫ ደግሞ www.tg-me.com/EthioLightContents ላይ ማግኘት ይቻላል!

🌿 እንዲሁም ሁሉንም ኢ/ዓ/ብ መልዕክታት ፤ ትምህርቶችና መግለጫዎች... ብቻ በአማርኛ ቋንቋ የቀረቡትን በቅደም ተከተል ከተለቀቁበት ጊዜ ጋር በቀላሉ ለማግኘት www.tg-me.com/Amharic_Messages ላይ መከታተል ይችላሉ።
በብራዚል 58 መንገደኞችንና 4 የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ የነበረ አውሮፕላን ተከስክሶ የሁሉም ህይወት አልፏል።

አውሮፕላኑ ንብረትነቱ የቫፖስ ሲሆን የተከሰከሰው በሳኦፖሎ ግዛት ነው።

ከካስካቬል ወደ ሳኦፖሎ ከተማ ወደሚገኝ ዋናው ኤርፖርት ሲበር ነበር።

አውሮፕላኑ ' ቪንሄዶ ' የተባለ ከተማ ላይ ሲደርስ በቪድዮው እንደሚታየው ከላይ ወደታች ወርዶ ተከስክሷል።

በዚህም አንድም የተረፈ ሰው የለም።

የአደጋው መንስኤ ለጊዜው አልታወቀም
ኢየሱስ ክርስቶስ ካህኑ ለዓለም ንጉሠ ፅዮን ወንጉሠ ነገሥታት ዘኢትዮጵያ
ድንግል ማርያም እሙ ወእምነ ንግሥተ ፅዮን ወንግሥተ ነገሥታት ዘኢትዮጵያ

በ 5/12/2016 ድንቃ ድንቅ አስተማሪ ምስክርነት ይለቀቃል 👇👇👇
ወለተ ማርያም ከአሰላ.amr
781 KB
የእህታችን ወለተ ማርያም እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አሰላ
5/12/2016
ክፍል = ፩

👉 ወደ ፈጣሪያቸው የተመለሱ የኢትዮጵያ ዓለም ብርሃንን ምክር ድምጽ
የሰሙና የተገበሩት ፤ ሁሉም ቅዱሳን ሊቃነ መላእክት ድንግልም ሁሉም ሰማእታት ቅዱሳን ወዳጆቻቸውን በሥላሴ ፊት
አቅርበው ማልደው ለታመኑባቸው ለወደዷቸው ሁሉ ምህረትን አስገኝተዋል ፡፡ በዚህም መሰረት ለወዳጆቻቸው
በየግንባራቸው ላይ ምልክት ተደርጓል ፡፡

👉 የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 30 የተወሰደ
ወለተ ማርያም ከአሰላ .amr
561.1 KB
የእህታችን ወለተ ማርያም እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አሰላ
5/12/2016
ክፍል =፪

👉 ዛሬ ኢትዮጵያ እንደ ሥጋው እይታ ድሃ ናት። እንደመንፈሳዊው ግን ባለጸጋ ናት። ያዕቆብ አባታችን
በእምነት ጉዞው በቤተል የገጠመው ምን እንደሆነ በትምህርታችን ወቅት ገልፀንላችኋል። መሰላል ከምድር
ወደሰማይ ተዘርግቶ ቅዱሳን መላእክት ሲወጡበት ሲወርዱበት በአናቱም ልዑል ተቀምጦበት ነበር ያየው።
እጅግ በመደነቁ ይህ ቦታ እጅግ የተከበረ የእግዚአብሔር ስፍራ ነው በማለት የድንጋይ ሃውልት አቁሞ ዘይት
ቀብቶ አፍስሶበት ነበር፣ ወደእናቱ ወገኖች የተሰደደው። በቦታው እግዚአብሔር በግልጽ ነበር ለአብርሃም
የገባውን ቃል ከሱም ጋር እንደሚያጸና የነገረው! ሲመለስም 20 ዓመታትን በአጎቱ ቤት ሲያሳልፍ እግዚአብሔር
አልተለየውም ነበር። ጊዜው ሲደርስ እግዚአብሔር ተመልሰህ ወደአባትና እናትህ ሂድ ስላለው ቃሉን
በመጠበቅ ወደዚያው ሲጓዝ በቤተል ድጋሚ እግዚአብሔር ተገልጦለት ቃሉን እንደሚያጸና! ለአብርሃም
ለይስሐቅ የገባውን ቃል ከሱም ጋር እንደሚያጸና አረጋግጦለታል።

👉 የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክት ዘጠኝ ገፅ 32 የተወሰደ
ወለተማርያም ከአሰላ.amr
1.4 MB
የእህታችን ወለተ ማርያም እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አሰላ
5/12/2016
ክፍል = ፫

👉 በቃ ከእንግዲህ የእግዚአብሔር ቁጣ በልጆች
እግር ስር በመጀመሪያ ኢትዮጵያና አካባቢዋን አስከትሎም መላውን ዓለም እስኪጥልና እስኪያስገዛ ድረስ
የሚቆም የሚዘገይ ወይም የሚታቀብ ነገር የለም። ከዚህ በታች የሚገለጹት እርምጃዎች በሙሉ ያለውን
የነበረውን የሚገሰግሰውንም እርምጃ ኢላማቸው በይበልጥ የሚያተኩርበትን ለማረጋገጥ ታስቦ የተዘረዘረ ነው።
እንደተጨማሪ ማጠናከሪያ መሆኑን ለማሳወቅም ነው።

👉 የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ስምንት ገፅ 43 የተወሰደ
🙋 ጥያቄ 2) "ኢትዮጵ" ማለት የቃሉ ቀጥተኛ ትርጉም ምን ማለት ነው?

(ጥያቄውን ከመለሱ በኋላ የመልሱን መጠነኛ ማብራሪያ ከጥያቄው ጠርዝ ላይ 💡ምልክት ጠቅ አድርገው ይመልከቱ!)
Anonymous Quiz
43%
❶) "የአምላክ ስጦታ"
9%
❷) "የአምላክ ብርሃን"
46%
❸) "የወርቅ ስጦታ"
2%
❹) "የወይን ስጦታ"
"ሕዝቡም ከጭንቁ የተነሳ ዓይኑ እያየው ቤቱ ንብረቱ ስለሚፈርስ፤ ሞትን አይፈራም። ስለሆነም በመንግሥትም ሆነ በሚታመንበት ኃይል ላይ ዘምቶ መተላለቅ ይሰፍናል።"

👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አምስት ገፅ 38 የተወሰደ። መስከረም 21/2004 ዓ.ም።
🟢🟡🔴
ነሐሴ 6 | መድኃኔዓለም ከኹሉ አስቀድሞ ትንሣኤውን የገለጠላት #ቅድስት_ማርያም_መግደላዊት ዕረፍቷ ነው።

ይህችን ቅድስት "ማርያም" ያሏት ወላጆቿ ሲሆኑ "መግደላዊት" እያሉ የጠሯት ደግሞ ሐዋርያት ናቸው።

ለምን እንዲህ ብለው ጠሯት ቢሉ፦ በዘመኑ "ማርያም" የሚባሉ ብዙ ሴቶች ነበሩና ከእነሱ ለመለየት ነው። አንድም ሃገሯ ከእሥራኤል አውራጃዎች በአንዱ (በመግደሎን አውራጃ) ተወልዳ ያደገች ናትና።

ማርያም መግደላዊት ይህ ቀረሽ የማይሏት ቆንጆ ነበረችና ሰዎች ያደንቋት፣ ወንዶች ይከተሏት ነበር። በዚህም 7 አጋንንት ተጠግተው 7 ዓይነት ኃጢአትን ያሠሯት ነበር። በተለይ ደግሞ በዝሙት፣ በትውዝፍት (ምንዝር ጌጥ) እና ትዕቢት በእጅጉ የታወቀች ነበረች።

በዚያ ወራት የክብር ባለቤት #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ ሥጋችንን ተዋሕዶ ያስተምር ነበርና "ጌታ ኃጥአንን አይጸየፍም። አጋንንትንም ያስወጣል" ብለውም ነገሯት።

ወደ እርሱ ብትሔድ ኩላሊትን የሚመረምር አምላክ ነውና አቀረባት። በቸርነቱም ከራስ ጸጉሯ እስከ እግር ጥፍሯ የሞሉትን 7 የአጋንንት ነገድ አስወጣላት። ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት አንዷ ትሆን ዘንድ መርጦ ተከታዩ አደረጋት።

ቅድስት ማርያም መግደላዊት ከክርስቶስ ትንሣኤ በኋላ ለ40 ቀን #መጽሐፈ_ኪዳንን#ትምህርተ_ኅቡዓትን ተምራለች።

እናታችን #ማርያም_መግደላዊት በስብከተ ወንጌልም የተመሰከረላት ነበረች። የመጀመሪያዋ የሐዲስ ኪዳን #ዲያቆናዊት ሴት ስትሆን ክርስትናንም ተዟዙራ ሰብካለች።

ስለ ቅዱስ ስሙም ሽሙጥን፣ ስድብን፣ መንገላታትን እና ግርፋትን ታግሣለች። በተለይ አይሁድ ብዙ አሰቃይተዋታል።


🍀 በየዓመቱ ነሐሴ ፮ ቀን ሶሀባ በሚባለው ቦታ ቆመው በጸለዩበት ወንዝ ላይ ዓሣ ከሰማይ የሚዘንምላቸው መናኔ መንግሥት #አቡነ_ኢዮስያስ ዕረፍታቸው ነው።

www.tg-me.com/Ewnet1Nat
2024/09/24 10:19:16
Back to Top
HTML Embed Code: