Telegram Web Link
ወርኀ_ሐምሌ_የሰማዕታት_መታሰቢያ_ወር (ሐምሌ 5 ጴጥሮስና ጳውሎስ፤ ሐምሌ 15 ቂርቆስና ኢየሉጣ፤ ሐምሌ 24 አባ ኖብ ድንግል፤ ሐምሌ 25 መርቆሬዎስ) 
   #share
#ሐምሌ_፳፭_የምናከብረው_ክብረ_በዓል፤ ፨ ታላቁ ሰማዕት (‹‹ካልዕ ሊቀ ሰማዕታት››) ቅዱስ #መርቆሬዎስ (ፒሉፓዴር) ዓመታዊ የዕረፍት በዓሉ
1.  ✤ታላቁ ሰማዕት ቅዱስ መርቆሬዎስ ልደቱ ሲሆን ድንቅ ተአምር ያደረገበትና ቅዳሴ ቤቱም በዚሁ ዕለት ነው፡፡ እንዲሁም በሐምሌ 25 ዓመታዊ በዓላቸው የኾነ ቅዱሳንም የሚከተሉት ናቸው፡፡
2.  ✤ዳግመኛም ከበሬ ጋር ተጠምደው ሰማዕትነት የተቀበሉት የኢትዮጵያዊው የአቡነ ሕፃን ሞዐ ዕረፍታቸው ነው፡፡
3.  ✤የነቢዩ ሄኖክ ዕርገቱ ነው፡፡
4.  ✤የቅዱስ ጳውሎስ ረዳት የነበረችው የሰማዕቷ የቅድስት ቴክላ ዕረፍቷ ነው፡፡
5.  ✤ሰማዕቱ ቅዱስ ዱማድዮስ ዕረፍቱና ፍልሰተ ሥጋው ነው፡፡
6.  ✤ሰማዕቱ ቅዱስ አበከረዙን ዕረፍቱ ነው፡፡
7.  ✤ሰማዕቷ ቅድስት ኢላርያ ዕረፍቷ ነው፡፡
8.  ✤ሰማዕታቱ ቅድስት ቴክላ እና ቅድስት ሙጊ ዕረፍታቸው ነው፡፡
9.  ✤ሰማዕቱ ቅዱስ እንዲኒና ዕረፍቱ ነው፡፡
10.  ✤ሰማዕቱ አቡነ ይስሐቅ ዕረፍቱ ነው፡፡
11.  ✤የ600 ሰማዕታት መታሰቢያቸው በዓላቸው ነው፡፡
12.  ✤እንዲሁም ዛሬ የ25 ሺህ የአትሪብ ሰማዕታት መታሰቢያቸው ነው፡፡
በዚህ ወርም (ሐምሌ 22 ዕ ብጽዑ አባታችን አቡነ ጴጥሮስ   በገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ.ክ ፣ ወጣቶች ፣ መዘምራን ወ.ዘ.ተ  ይዘከራሉ )
#በሃገራችን_ከሚገኙ_የቅዱስ_መርቆሬዎስ_ክብረ_በዓል_ከሚከብርባቸው_ዋነኞቹ፡፡
✥1. ደብረ ጽባሕ ጸዶየ መርቆሬዎስ፤ በአጼ ይኵኖ አምላክ ዘመን የተመሠረተ፡፡
✥2.ደረስጌ ደብረ ጽዮን ማርያም፤ ‹‹ደጃች ውቤ ደረስጌ ደብረ ጽዮንን በወርቅና በዕንቊ ከመሥራታቸውም በላይ ታቦተ መርቆሬዎስን ማምጣታቸው ተብሎ የሚነገርለት›› ተዓምር አድራጊ ስዕል የሚገኝበት ቤ.ክ (ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ የነገሠበት)፤ ራስ ደጀን አጠገብ፤ ጃናሞራ (መካነ ሰላም ከተማ)
✥3. ጎንደር ደብረ ፀሐይ ቊስቋም ማርያም፤ የቅዱስ መርቆሬዎስ ታቦት ከጥንት ጀምሮ በድርብነት አለ
✥4. ጋሹ አምባ አርማንያ ቅዱስ መርቆሬዎስ (ሰሜን ሸዋ፤ ደብረ ሲና)፤ ስዕሉ በበዓለ መርቆሬዎስ ቀን የሚያሸበሽበው፡፡
✥5. ደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኡል (አ.አ)፤ የቅዱስ መርቆሬዎስ ታቦት ከጥንት ጀምሮ በድርብነት አለ
✥6. ደብረ ሲና ቅ.እግዚአብሔር አብ(አ.አ)፤ የቅዱስ መርቆሬዎስ ታቦት ከጥንት ጀምሮ በድርብነት አለ
✥7. አዲስ አበባ ጎፋ ደብረ መዊዕ ቅዱስ መርቆሬዎስ ወዮሐንስ መጥምቅ ቤ.ክ

@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
Audio
እምነት፣ ተስፋ፣ ፍቅር ይኑራችሁ
        
Size:-26.4MB
Length:-1:15:56

በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
Forwarded from Ab 1st Sam 7:12
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ ሚዲያ የትስስር ገጾች

👉 Youtube
https://www.youtube.com/@eotc-gssu

👉 Telegram
https://www.tg-me.com/eotcgssu21

👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@eotc_gssu

👉 Facebook
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
Forwarded from Ab 1st Sam 7:12
Forwarded from Ab 1st Sam 7:12
ኹለተኛው የአኅጉረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና የምርቃት መርሐ ግብር ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ተከናወነ።

(የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 27/11/2016 ዓ.ም

ኹለተኛው የአኅጉረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና የምርቃት መርሐ ግብር  ብፁዕ አቡነ አብርሃም በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መ/ፖ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅና የባ/ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ ብፁዕ አቡነ ቀለሚንጦስ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ና የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፤ ብፁዕ አቡነ ማርቆስ የስብከተ ወንጌልና ሐዋሪያዊ ተልዕኮ መምሪያ የበላይ ሊቀ ጳጳስ፤ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፤ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የባሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፤ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የማደራጃና የድርጅት ሐላፊዎች ፤ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ሐላፊዎች አባቶች ካህናት መምህራንና ተመራቂ ተማሪዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተካሒዷል።

በመርሐ ግብሩም የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሐላፊ የሆኑት መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወ/ትንሣኤ የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት  ለተማሪዎች ያስተላለፉ ሲሆን የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተ/ም/ሰብሳቢ የሆኑት ዲያቆን ስንታየሁ ምስጋናውም የሥልጠናውን ዓላማና ጠቀሜታ በአጭሩ ለታዳሚዎች ገለፃ አድርገዋል።

"ለራሳችሁ አይደላችኹም ስለዚህ፥በሥጋችኹ እግዚአብሔርን አክብሩ።" 1ቆሮ 6፥20 መነሻ በማድረግ የዕለቱን ቃለ ወንጌል ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ሰጥተዋል።

በመጨረሻም ብፁዕ አቡነ አብርሃም  "ቤተ ክርስቲያን ከናንተ ብዙ ትጠብቃለች በሔዳቹበት ሁሉ አገልግሎታችሁ በትዕግስትና በፍቅር ይሁን" በማለት አባታዊ ቡራኬና መመሪያ ለተመራቂ ተማሪዎች አስተላልፈው  ለተማሪዎች የምሥክር ወረቀት ሰጥተዋል።

ተመራቂ ተማረዎች መሠረተ ሃይማኖት ፣ አስተዳደር፣ ክህሎትና ሥርዓተ ት/ትን በሚመለከቱ 3 ዘርፎች ከ 20 በላይ ኮርሶችን በተከታታይ ለ20 ቀናት በቀንና በማታ መርሐ ግብር የወሰዱ ሲሆን በምርቃት መርሐ ግብራቸውም ላይ አጠቃላይ ቆይታቸውን በሪፖርት መልክ እንዲሁም ያሬዳዊ ዝማሬ አቅርበዋል።

(የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት)

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!

👉 Youtube

👉 Facebook

👉 Telegram

👉 Tiktok
Forwarded from Nigatu Ye Enatu Lij
Forwarded from Nigatu Ye Enatu Lij
Forwarded from Nigatu Ye Enatu Lij
Audio
ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው
        
Size:-13.8MB
Length:-39:45

በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
Forwarded from EOTC ቤተ መጻሕፍት (Nigatu Ye Enatu Lij)
ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ.pdf
23.9 MB
#ቅዳሴ_ማርያም_ትርጓሜ

ከቀድሞ አባቶች ጀምሮ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ንባቡና ትርጓሜው
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
Audio
ቅዳሴ ማርያም አንድምታ ክፍል 1

@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
Audio
ቅዳሴ ማርያም አንድምታ ክፍል 2

@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
Audio
ቅዳሴ ማርያም አንድምታ ክፍል 3

@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
Audio
ቅዳሴ ማርያም አንድምታ ክፍል 4

@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
Audio
ቅዳሴ ማርያም አንድምታ ክፍል 6

@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
2024/09/21 07:32:28
Back to Top
HTML Embed Code: