Telegram Web Link
base.apk
7 MB
የደብረብርሐን ዩንቨርስቲ Route finding system application ነው።

በዩንቨርስቲው ውስጥ ያሉትን አድራሻዎች ሙሉ በሙሉ የያዘ የቦታ(መዳረሻ) ጠቋሚ
ሲሆን ከተወሰኑ የ ትምህርት ክፍል አድራሻ (ብሎክዎች) ቅያሪ ውጭ ማንንም መጠየቅ ሳያስፈልገን በትክክል የፈለግነው ቦታ ለመሔድ እጅጉን የሚያገለግል አፕልኬሽን ነው
ተጠቀሙበት።

አፕልኬሽኑ በአጋጣሚ የሌላችሁ ቤተሰቦች አውርዳችሑ መጠቀም ትችላላችሁ ለጓደኞቻችሁም አጋሯቸው።
አፕልኬሽኑ በአማርኛ እና እንግሊዝኛ ቋንቋ አማራጮች ሲኖሩት አማራጩን አፕልኬሽኑን እንደከፈታችሁ Top right corner(በስተቀኝ የራስጌ ማዕዘን) ላይ extra የሚለውን icon ስትነኩት ታገኙታላችሑ።



@DBU11
@DBU_entertain
ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ና የታሪክ ትምህርት ክፍል እንዲመልሱ ወሰነ ።

የደብረ ብረሃን ዩኒቨርስቲ የባህል፣ የታሪክና የቋንቋ ማዕከል እንደገና መደራጀቱን አስታወቀ። ብዙ ወዝግቦችና የትችት አስተያየቶች ሲሰጡበት የነበረው የዩኒቨርሲቲው ውሳኔ ፣በበርካቶች ዘንድ መነጋገሪ እንደ ነበር ያትወሳል ።

ከዚህ ቀደም ዩኒቨርሲው የትምህርት ሚኒስቴር በሰጠው አቅጣጫና ተልኮ መሰረት በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ አራት ኮሌጆች ውስጥ ያሉ 18 የትምህርት ክፍሎች እንዲዘጉ መወሰኑን ይታወቃል ።ዩኒቨርሲቲው ወሳኔውን ዳግም በማጤን የታሪክንና የአማርኛ ቋንቋን በማካተት አንድ ማዕከል ማቋቋሙን አስታወቋል ። የትምህርት ክፍሎቹ ዝቅተኛ የተማሪ ቁጥር ማሟላት የሚችሉ ከሆነ በመጀመሪያ፣ ሁለተኛና ሦስተኛ ድግሪ እንዲማሩ ይደረጋል ሲል ዩኒቨርሲቲው በማህበራዊ ድህረ ገጹ ላይ አስፍሯል ።

የዐማራ ክልል የመንግሥትዩኒቨርሲቲዎች መምህራን ማኅበርም፣ “ውሳኔው፥ ፖለቲካዊ ተጽእኖ ያለበት ነው ሲል መቃወሙ ይታወሳል።
@DBU11
@DBU11
ክፍት የስራ ቦታ

ሞክሩት 📌
🔊 Paid Internship Opportunity

Organization: Center of Excellence International Consult

Eligible applicants: Fresh graduates who have a degree and/or interest in the stated position.

Positions:
🎯Marketing
🎯Accounting
🎯Sociology
🎯Statistics
🎯Gender studies

🖍How to apply: Send your CV and Cover letter to the email address  [email protected] with the subject "Center of Excellence International Consult"

📅 Duration: 3 months
💰 Paid Internship
📈 Benefit: Employment opportunity based on performance.

@DBU11
@DBU11
''ለክረምት ተማሪዎች ከተጠቀሰው ቀን ዘይግይቶ የሚመጣ ተማሪን አላስተናግድም 'ዩኒቨርሲቲው

ሙሉ መረጃው በምሰሉ ላይ ተያይዟል 👆👆
@DBU11
@DBU11
ለመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች :ሀምሌ 22 ወደ ዩኒቨርሰቲው ግቡ ተብሏችኃል ።

@DBU11
@DBU11
#Notice

የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ ጊዜ ከሐምሌ 24 ይጀምራል ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና  (NGAT) ምዝገባ የሚካሄደው ከሐምሌ 24 - ነሐሴ 05/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።

፨ የመመዝገቢያው ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት በ https://NGAT.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

@dbu11
ለ2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ ትምህርት ፕሮግራም ፈላጊዎች በሙሉ ከአስራት ወልደየስ የጤና ሳይንስ ካምፓስ የወጣ የትምህርት ማስታወቂያ

@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
#notice

ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ የ2017 መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ቀን እስኪሁን በይፋ አላስታወቀም።

ዩኒቨርስቲው የመግቢያ ቀን ይፋ ሲያደርግ ታማኝ በሆነው ቻናላችን በፍጥነት የምናሳውቅ ይሆናል።

እስከዛው ባልተረጋገጡ የመግቢያ ቀን ተብለው በሚወጡ መረጃዎች አትወዛገቡ።

@dbu11
ደብረብርሃን ባጃጆች ከጠዋቱ 12:00 ሰአት እስከ ምሽቱ 12:00 ሰአት ብቻ እንዲሰሩ ተወሰነ።

የደብረ ብርሃን ከተማ  የጸጥታ ምክር ቤት  ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ባጃጅ ተሽከርካሪን በመጠቀም በማህበረሰቡ ላይ ስርቆትን ጨምሮ የተለያዩ ወንጀሎችን ለመከላከል ለባጃጅ አሽከርካሪዎች የተለያዩ ክልከላዎችን አስቀምጠ።

በዚህ ወንጀል የተሠማሩ አካላት የባጃጅ ተሽከርካሪዎቹን ማሟላት ያለባቸውን ህጋዊ ሰውነት ተሽከርካሪዎቹ ሳያሟሉ እንደሚያሽከረክሩም የጸጥታው ምክር ቤት እንደደረሰባቸው አንስቷል።

ለህዝብ ሰላም ሲባል የጸጥታ ምክር ቤቱ ህግና ስርአት ለማስከበር ያመች ዘንድ ማንኛውም የባጃጅ አሽከርካሪ በተሽከርካሪው ላይ ስቲከር መለጠፍ ፣ መጋረጃ መጠቀም እንደማይቻል በክልከላው ገልጿል።

ያለስምሪት ፣ የጎን ቁጥርና ታርጋ  ሳይጠቀሙም ማሽከርከር በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን፣

ከዛሬ 4:00 ጀምሮ የባጃጅ ተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ከጠዋቱ 12:00 ሰአት እስከ ምሽቱ 12:00 ሰአት ብቻ ማሽከርከር  እንደሚቻል፣

ከዚህ ሰአት ውጭ ወይም ከላይ መደረግ ያለባቸውን ያላሟላ ባጃጅ ሲንቀሳቀስ ቢገኝ የማያዳግም ህጋዊ እርምጃ በባጃጅ አሽከርካሪውና ባለንብረቱ ላይ እንደሚወሰድ ከከተማ አስተዳደሩ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አገኘውት ያለው ኢትዮ መረጃ የኢንፎርሜሽን ቻናል ነው ።

@dbu11
ግቢ ውስጥ ለሚገኙ ሱቆች ጨረታ ወጣ :
@DBU11
@DBU11
የግቢያችን የሆሄ ተስፋ የኪነ-ጥበብ ቡድን አባላት የተሳተፉበት ታሪካዊ መፅሐፍ

'ክንፋም ከዋክበት'

እነሆ የመጀመሪያው ምዕራፍ ተጠናቀቀ
እንኳን  ደስ ያለን ያላችሁ

ነገ መጪው ትውልድ ሲጠይቅ ዘመኔ እንዲህ ተጠቦ ነበር ብለው ሚመሰክሩበት
ታሪክ ነው።

አዲሱ ትውልድ እና የግጥም ጣዕም የገባቸው፤ 100 የሚሆኑ ወጣቶች ሥራዎቻቸውን በጋራ ለማሳተም ቅድመ ምልከታ ሲደረግ የቆየ ሲሆን።ለአዲሱ ዓመት መቀበያ ፤ የ50 ገጣሚያን ሥራዎች ተመርጠው ለንባብ በቁ።

 
የመጀመሪያው ምዕራፍ ገጣሚያን እንኳን ደስ አላችሁ።
 
መጽሐፋን የመመረቅ፣ አንጋፋዎቹን ለበዓል የመጠየቅ መሰናዶ ከፊት ይጠብቀናል።
እርስዎ ደግሞ የዚህ ደስታ እና ባለ ታሪክ እንዲሆኑ በክብር ጋብዘናል።

እነሆ ቅድመ ሽያጭ ጀምረናል።
የመጽሐፉ ዋጋ 300:ብር ሲሆን
እነዚህን ከዋክብትን እና መጪዎቹን ለማበርታት አብረውን ይጓዙ። እናመሰግናለን።

1000420583528 ሰይፉ ወርቁ
1000143312244 ጌታቸው ዓለሙ  ደረሰኙን ይላኩልን። መጽሐፋን ባሉበት እንልካለን።

+251 924 913036
+251 911 125788
የመግቢያ ፈተና ምዝገባ መራዘምና የፈተና ግዜን ስለማሳወቅ
#update

ለቀናት ተራዝሞ የነበረው በ2017 የትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር የመግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ዛሬ ተጠናቋል።

ፈተናው ነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም ይሰጣል።

ወደየተመደባችሁበት የፈተና ማዕከል ለፈተና ስትሔዱ የተሰጣችሁን User Name and Password እንዲሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቃባችኋል።

መልካም ዕድል

@dbu11
Urgent 🖍

አሁን በደረሰን መረጃ .............


@DBU11
@DBU11
ፈተናው ያመለጣችሁ
ለጤና ተማሪዎች የመግቢያ ቀን 👆 ተመልከቱት

@DBU11
@DBU11
የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ የግብርና ካምፖስ በ2017 ተማሪዎችን ይቀበላል ተባለ ።

👍ዩኒቨርስቲው ላለፉት ሁለት አመታት  በግንባታ ነበር ። በመንዝ መሀልሜዳ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘው የግብርና ካምፓስ በ2017 ዓ.ም ተማሪዎችን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ስራውን በይፋ እንደሚጀምር ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።

👍የዳግማዊ አፄ ምኒልክ ዘመናዊ ኢትዮጵያን በመገንባትና በቴክኖሎጂ ዘርፍ ትልቅ ቦታ እንድትደርስ ያበረከቱትን አስተዋፅኦ የሚዘክር በትውልድ ቦታቸው አንጎለላ ቀበሌ በ150 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የምርምር ማዕከል ሊሆን የሚችል የቴክኖሎጂ ካምፓስ እየተገነባ እንደሚገኝ ተገልፆል ።

@dbu11
@dbu_entertain

ቀደምት አባቶች እንደሚናገሩት በድሮ ጊዜ የኢትዮጵያ ንግስት የነበረችው ንግስት ሳባ ወደ እስራኤሉ ንጉስ ሰለሞን የጥበቡን ስፋት ለማየት ሄዳ ነበር።

ንግስቷ የንጉሱን ጥበብ ለመፈተን አንድ ፈተና ይዛ ንጉሱ ዘንድ ቀረበች።

ፈተናውም ሁለት ተመሳሳይ መልክና ቀለም ያላቸውን አበቦች ይዛ ሄዳ  ከሱም ራቅ ብላ በመቆም የተፈጥሮ የሆነውንና ያልሆነውን እንዲለይ ነበር።

ስትጠይቀውም  "አበባ አየህ ወይ?" ብላ እንደነበርና ከዛም የተነሳ በአዲስ አመት ልጆች ሲጫወቱ አበባዬሽ የሚሉት ከዚህ  ትውፊት ተነስተው እንደሆኘ ሊቃውንት አባቶች ይናገራሉ።

ንጉሱም መስኮቱን ክፈቺወና ንብ የቱ ላይ እንደሚያርፍ እንይ አላት ይባላል።

ለመላው የDBU DAILY CHANNEL  ቤተሰቦች እንኳን ለ2017ዓ.ም በሰላም አደረሳችው።

አዲሱ አመት ክፍውን ከደጉ የምንለይበት እንዲሆን ተመኘን።🌼🌼🌼

@dbu11
@dbu_entertainment
2024/10/01 12:31:03
Back to Top
HTML Embed Code: