✝እንኳን አደረሳችሁ !
☞ወርኀ ታኅሣሥ ቡሩክ።
ወአመ ፬፦
✝ጾመ ስብከተ ጌና፥ ዘነቢያት ወዘአበው ቀደምት ቅዱሳን (ወይእቲ ጾመ አዳም)
✝ተዝካረ በዓሉ ለዐቢይ ሐዋርያ፥ ዮሐንስ ወንጌላዊ፥ ወልደ ነጎድጓድ
✝ወተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን፦ ዮሐንስ ዘሐራቅሊ ወሶፍያ ሰማዕት፥ አብርሃ ወአጽብሐ ጻድቃን፥ አጋቦስ ሐዋርያ ወዘካርያስ ትሩፍ
❖ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ቅዱስ ወንጹሕ፥ እንድርያስ ብጹዓዊ፥ ሐዋርያሁ ወሰማዕቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ (ስቡሕ)፥ ፩ዱ እም ፲ወ፪ቱ ሐዋርያት አበዊነ (ወእኁሁ ለቅዱስ ጴጥሮስ ርዕስ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ፊልሞና ሐዋርያ፥ ጥዑመ ልሳን፥ እም፸ወ፪ቱ አርድእት (ረድኡ ለቅዱስ እንድርያስ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ሮፎስ ሐዋርያ (ረድኡ ለቅዱስ እንድርያስ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ እለእስክንድሮስ ሐዋርያ (ረድኡ ለቅዱስ እንድርያስ)
✝ክቡራን ወዐቢያን ካህናት፥ ዘካርያስ ወስምዖን
✿ቅድስት ታኦድራ ሰማዕት
✿ክቡራን አባ ጻዕ ወያዕቆብ ወታውፍልያ
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ታኅሣሥ ቡሩክ።
ወአመ ፬፦
✝ጾመ ስብከተ ጌና፥ ዘነቢያት ወዘአበው ቀደምት ቅዱሳን (ወይእቲ ጾመ አዳም)
✝ተዝካረ በዓሉ ለዐቢይ ሐዋርያ፥ ዮሐንስ ወንጌላዊ፥ ወልደ ነጎድጓድ
✝ወተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን፦ ዮሐንስ ዘሐራቅሊ ወሶፍያ ሰማዕት፥ አብርሃ ወአጽብሐ ጻድቃን፥ አጋቦስ ሐዋርያ ወዘካርያስ ትሩፍ
❖ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ቅዱስ ወንጹሕ፥ እንድርያስ ብጹዓዊ፥ ሐዋርያሁ ወሰማዕቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ (ስቡሕ)፥ ፩ዱ እም ፲ወ፪ቱ ሐዋርያት አበዊነ (ወእኁሁ ለቅዱስ ጴጥሮስ ርዕስ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ፊልሞና ሐዋርያ፥ ጥዑመ ልሳን፥ እም፸ወ፪ቱ አርድእት (ረድኡ ለቅዱስ እንድርያስ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ሮፎስ ሐዋርያ (ረድኡ ለቅዱስ እንድርያስ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ እለእስክንድሮስ ሐዋርያ (ረድኡ ለቅዱስ እንድርያስ)
✝ክቡራን ወዐቢያን ካህናት፥ ዘካርያስ ወስምዖን
✿ቅድስት ታኦድራ ሰማዕት
✿ክቡራን አባ ጻዕ ወያዕቆብ ወታውፍልያ
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
✞✞✞ እንኩዋን ለእናታችን "ቅድስት አውጋንያ" : "አባ ገብረ ናዝራዊ" እና "ቅዱስ ፊቅጦር" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞
+*" ቅድስት አውጋንያ "*+
=>ይህቺ ቅድስት ወጣት ስም አጠራሯ በእውነት የከበረ ነው:: ዜና ሕይወቷ ሲሰማ ጣዕመ ነፍስን ያድሳልና:: በፈጣሪ ረዳትነት ልጀምር:: እናንተም በእግዚአብሔር አጋዥነት ተከተሉኝ::
+ቅድስት አውጋንያ የ3ኛው መቶ ክ/ዘ የክርስትና ፍሬ ናት:: በትውልዷ ሮማዊት ስትሆን አባቷ ፊልዾስ ይባላል:: ሥራውም የጦር መሪ: የሃገርም አስተዳዳሪ ነው:: በስም ያልተጠቀሰች እናቷ ደግሞ ክርስቲያን ነበረች::
+ዘመኑ አስከፊ ሰለ ነበር (ለክርስቲያኖች ማለቴ ነው) ክርስትናዋን ደብቃ: አልባሌ (አሕዛባዊ) መስላ ትኖር ነበር:: ቅድስት አውጋንያን ስትወልድ ግን ጨነቃት:: እንዳታስጠምቃት የእርሷም ሆነ የሕጻን ልጇ እጣ ፈንታ ሞት መሆኑ ነው::
+ምክንያቱም ባሏ ፊልዾስ ክርስትናን ፈጽሞ የሚጠላ ጣዖት አምላኪ ነበርና:: ከዚያም አልፎ ሰዎች ለጣዖት እንዲንበረከኩም ያስገድድ ነበር:: ስለዚህ እናት ልጇን ሳታስጠምቅ: ግን በፍጹም የክርስትና ትምሕርትና ሥርዓት አሳደገቻት::
+ቅድስት አውጋንያም ጾምን ጸሎትን: ትሕትናን: ትእግስትን የተመላች ወጣት ሆነች:: ግን ምሥጢረ ጥምቀትን ታገኝ ዘንድ ዘወትር ፈጣሪዋን ትማጸን ነበር::
+በዚህ ሁኔታ ላይ እያሉም አንድ መልካም አጋጣሚ ተፈጠረ:: መኮንኑ አባቷ (ፊልዾስ) በምድረ ግብጽ እስክንድርያ አገረ ገዥ ሆኖ በመሾሙ ጉዋዛቸውን ጠቅልለው ወረዱ:: ምንም ይህ ለቅድስት አውጋንያ መልካም አጋጣሚ ቢሆንም ሌላ ፈተናን አመጣባት::
+አባቷ ለአረማዊ መኮንን ሊድራት መሆኑን ሰማች:: አሁን ግን መቁረጥ ያስፈልግ ነበርና ወሰነች:: ወደ አባቷ ገብታም "አባቴ! አንድ ነገር ላስቸግርህ:: አንተ ለምትለኝ ሁሉ እታዘዛለሁ:: ግን ከሠርጌ ቀን በፊት ለአንዲት ቀን በዱር ውስጥ ተናፍሼ: ተዝናንቼ እንድመጣ ፍቀድልኝ?" አለችው::
+ምን እንዳሰበች ያልጠረጠረ አባቷም ከ2 ጃንደረቦች ጋር እንድትሔድ አደረገ:: በርሃ አካባቢ ሲደርሱም ቅድስት አውጋንያ እውነቱን ለ2ቱ ጃንደረቦች ተከታዮቿ ነገረቻቸው::
+"እኔ ወደ በርሃ የምሔደው ክርስቲያን ልሆን: ደግሞም ልመንን ነውና ካላሰኛችሁ ተመለሱ" አለቻቸው:: 2ቱም ግን በአንድ ቃል "ሞታችንም: ሕይወታችንም ከአንቺ ጋር ነው" ብለዋት አብረው ገዳም ገቡ::
+እንደ ደረሱም ምሥጢራቸውን ለአንድ ጻድቅ መነኮስ ተናግራ እንዲያጠምቃት ጠየቀችው:: መነኮሱም 3ቱንም ካጠመቃቸው በሁዋላ ቅድስት አውጋንያ "አመንኩሰን" ብትለው "ልጄ! ይሔ የወንዶች ገዳም ነውኮ" አላት::
+"አባ! ግድ የለህም! እኔ ራሴን እሰውራለሁ" አለችው:: ከዚያም ሥርዓተ ገዳምን አስተምሮ ስሟን "አባ አውጋንዮስ" ብሎ ከማሕበረ መነኮሳቱ ቀላቀላት:: *አውጋንያን *ታኦድራ *አንስጣስያ . . . የመሳሰሉ ስሞች በቀላል መንገድ ወደ ወንድ ስምነት *አውጋንዮስ *ቴዎድሮስ *አንስጣስዮስ . . .በሚል መቀየር ይችላሉና::
+ከዚህች ዕለት ጀምራ ቅድስት አውጋንያ በአባ አውጋንዮስነቷ ተጋድሎን ጀመረች:: ቀን ቀን ወንዶች መነኮሳት የሚሠሩትን ከባድ ሥራ ሁሉ ስትሠራ ትውልና ሌሊት በትጋት ስትጸልይ ታድራለች:: ለ1 ዓመት ያህል በፍጹም ተጸምዶ ገዳሙን አገለገለች::
+በነዚህ ጊዜያት የመጡባትን ፈተናዎችም ታገሰች:: ዓለምን የናቀችለት: የአባቷን ቤተ መንግስት የተወችለት ክርስቶስ ኃይሏ ነበርና:: በዚያ ሰሞንም የገዳሙ አበ ምኔት በማረፉ መነኮሳትን የሚመራና የሚናዝዝ ሌላ አበ ምኔትን ለመምረጥ ሱባኤ ገቡ::
+ከሱባኤ ወጥተው ሲሰበሰቡ ግን ያመጡት የመንፈስ ቅዱስ መልእክት የሚገርም ነበር:: የሁሉም ዓይን ወደ አባ አውጋንዮስ ተወረወረ:: እርሷ ምሥጢሯን (ሴትነቷን) ታውቃለችና ደነገጠች:: ምርጫው ግን የመንፈስ ቅዱስ ነበርና ግድ ብለው በእነዛ ሁሉ መነኮሳት ላይ እረኛ ሁና ተሾመች::
+በእርግጥ እርሷ ሴት በዚያውም ላይ ወጣት ናት:: ግን እውነተኛ የክርስቶስ ወዳጅ ነበረችና በፍጹም ትጋት መነኮሳትን አስተዳደረች:: ጸጋው ቢበዛላት የተጨነቀውን ታረጋጋ: የታመመውን እጇን እየጫነች በጸሎቷ ትፈውስ ነበር:: በዚህም መነኮሳቱ ደስ ተሰኙ::
+እርሷ ግን ስለዚህ ፈንታ ብዙ ፈተናዎችን በአኮቴት ታሳልፍ ነበር:: ስም አጠራሯም ከበርሃ ወጥቶ ወደ ከተሞች በመግባቱ ድውያን እየመጡ ከእርሷ ዘንድ ይፈወሱ ነበር:: አንድ ቀን ግን ያልተጠበቀ ፈተና መጣባት::
+አንዲት ሰይጣን ያደረባትን ሴት ካዳነቻት በሁዋላ: መልኩዋ እጅግ ውብ ስለ ነበር የዝሙት ጥያቄን አቀረበችላት:: (ሴቷ ለሴቷ ማለት ነው) ለእርሷ ወንድ መስላታለችና:: ቅድስት አውጋንያ ግን ገሥጻ ሰደደቻት:: በዚህ የበሸቀችው ያቺ ክፉ ወጣት ወደ ከተማ ሒዳ ለሃገረ ገዢው ፊልዾስ (የቅድስቷ አባት) ክስ አቀረበች::
+እርሱ (ፊልዾስ) አውጋንያ ከጠፋችበት ቀን ጀምሮ በስሟ ጣዖት አሠርቶ የሚሰግድ ሆኖ ነበር:: ወጣቷ "በገዳም ያሉ መነኮሳት: በተለይ አውጋንዮስ የሚሉት መሪያቸው አስገድዶ ከክብር ሊያጐድሉኝ ሲሉ አመለጥኩ" ብላ በሃሰት በመክሰሷ ገዳሙ እንዲመዘበር: መነኮሳቱም እንዲገረፉ መኮንኑ ፊልዾስ አዘዘ::
+በግርፋቱ መካከልም ብዙ መነኮሳት ሞቱ:: የእነርሱ ስቃይ ያንገበገባት ቅድስት አውጋንያ ግን አባቷን ለብቻ ወስዳ አስምላ ማንነቷን ገለጸችለት:: የናፈቃት ልጁን ሲያገኝ ደስ ብሎት መነኮሳቱን እንዲተዉ አዘዘ::
+ለብቻ ከልጁ ጋር ተቀምጦም ያለፈውን ነገር ሁሉ ነግራ ስለ ሰማያዊ ሕይወት አስረዳችው:: በስሟ የተቀረጸውን ጣዖትም ሰብራ አባቷን አስጠመቀችው:: እርሱም መንኖ ለዓመታት ኖረ:: ከዚያም ዻዻስ ሆኖ ተሹሟል::
+በዚህች ቀንም ስለ ክርስቶስ አንገቱን ተሰይፏል:: ቅድስት አውጋንያ ግን ከግብጽ ወደ ሮም ሒዳ የደናግል ገዳምን መሠረተች:: በሥሯም አምላክ 3,300 ደናግልን ሰበሰበላት:: እነርሱን ስታጽናና: ስትመክር: ስትመራ ለዓመታት ኑራ በአካባቢው ገዢ ሃይማኖቷን እንድትክድ ተጠየቀች::
+"እንቢ" በማለቷ እርሷም እንደ አባቷ በዚህች ቀን ተሰይፋ ሰማዕት ሆናለች:: አብረዋት የመነኑ 2ቱ ጃንደረቦችም ዻዻሳት ሆነው ቤተ ክርስቲያንን አገልግለዋል::
<< *ድንግል: *መናኝ: *ፈዋሽ: *ናዛዥ: *አበ ምኔት: *እመ ምኔት: *ጻድቅትና *ሰማዕት ለሆነች ለእናታችን ቅድስት አውጋንያ ክብር ይገባል! >>
+"+ አባ ገብረ ናዝራዊ +"+
=>እኒህ ጻድቅ በ14ኛው መቶ ክ/ዘ የነበሩ ኢትዮዽያዊ ናቸው:: ጻድቁ ትግራይ (ገዳማቸው ያለበትና) ሽዋ አካባቢ በደንብ ይታወቃሉ:: የእርሳቸው የቆብ አባት የሆኑት አባ ጐርጐርዮስ የታላቁ አኖሬዎስ (የደብረ ጽጋጋው) ልጅ ናቸው::
+አባ ገብረ ናዝራዊ በምናኔ በየገዳማቱ ሲጋደሉ ከኖሩ በሁዋላ በምክረ አበው ራሳቸው ገዳምን መሥርተዋል:: ብዙ ደቀ መዛሙርትንም ሰብስበው ገዳሙ ታላቅ ሆኗል:: በወቅቱ ከገዳመ ዋሊ (ዋልድባ) ቀጥሎ ጥብቅ ሥርዓት የነበረበት ታላቅ ገዳምም ሆኖ ነበር::
✞✞✞ እንኩዋን ለእናታችን "ቅድስት አውጋንያ" : "አባ ገብረ ናዝራዊ" እና "ቅዱስ ፊቅጦር" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞
+*" ቅድስት አውጋንያ "*+
=>ይህቺ ቅድስት ወጣት ስም አጠራሯ በእውነት የከበረ ነው:: ዜና ሕይወቷ ሲሰማ ጣዕመ ነፍስን ያድሳልና:: በፈጣሪ ረዳትነት ልጀምር:: እናንተም በእግዚአብሔር አጋዥነት ተከተሉኝ::
+ቅድስት አውጋንያ የ3ኛው መቶ ክ/ዘ የክርስትና ፍሬ ናት:: በትውልዷ ሮማዊት ስትሆን አባቷ ፊልዾስ ይባላል:: ሥራውም የጦር መሪ: የሃገርም አስተዳዳሪ ነው:: በስም ያልተጠቀሰች እናቷ ደግሞ ክርስቲያን ነበረች::
+ዘመኑ አስከፊ ሰለ ነበር (ለክርስቲያኖች ማለቴ ነው) ክርስትናዋን ደብቃ: አልባሌ (አሕዛባዊ) መስላ ትኖር ነበር:: ቅድስት አውጋንያን ስትወልድ ግን ጨነቃት:: እንዳታስጠምቃት የእርሷም ሆነ የሕጻን ልጇ እጣ ፈንታ ሞት መሆኑ ነው::
+ምክንያቱም ባሏ ፊልዾስ ክርስትናን ፈጽሞ የሚጠላ ጣዖት አምላኪ ነበርና:: ከዚያም አልፎ ሰዎች ለጣዖት እንዲንበረከኩም ያስገድድ ነበር:: ስለዚህ እናት ልጇን ሳታስጠምቅ: ግን በፍጹም የክርስትና ትምሕርትና ሥርዓት አሳደገቻት::
+ቅድስት አውጋንያም ጾምን ጸሎትን: ትሕትናን: ትእግስትን የተመላች ወጣት ሆነች:: ግን ምሥጢረ ጥምቀትን ታገኝ ዘንድ ዘወትር ፈጣሪዋን ትማጸን ነበር::
+በዚህ ሁኔታ ላይ እያሉም አንድ መልካም አጋጣሚ ተፈጠረ:: መኮንኑ አባቷ (ፊልዾስ) በምድረ ግብጽ እስክንድርያ አገረ ገዥ ሆኖ በመሾሙ ጉዋዛቸውን ጠቅልለው ወረዱ:: ምንም ይህ ለቅድስት አውጋንያ መልካም አጋጣሚ ቢሆንም ሌላ ፈተናን አመጣባት::
+አባቷ ለአረማዊ መኮንን ሊድራት መሆኑን ሰማች:: አሁን ግን መቁረጥ ያስፈልግ ነበርና ወሰነች:: ወደ አባቷ ገብታም "አባቴ! አንድ ነገር ላስቸግርህ:: አንተ ለምትለኝ ሁሉ እታዘዛለሁ:: ግን ከሠርጌ ቀን በፊት ለአንዲት ቀን በዱር ውስጥ ተናፍሼ: ተዝናንቼ እንድመጣ ፍቀድልኝ?" አለችው::
+ምን እንዳሰበች ያልጠረጠረ አባቷም ከ2 ጃንደረቦች ጋር እንድትሔድ አደረገ:: በርሃ አካባቢ ሲደርሱም ቅድስት አውጋንያ እውነቱን ለ2ቱ ጃንደረቦች ተከታዮቿ ነገረቻቸው::
+"እኔ ወደ በርሃ የምሔደው ክርስቲያን ልሆን: ደግሞም ልመንን ነውና ካላሰኛችሁ ተመለሱ" አለቻቸው:: 2ቱም ግን በአንድ ቃል "ሞታችንም: ሕይወታችንም ከአንቺ ጋር ነው" ብለዋት አብረው ገዳም ገቡ::
+እንደ ደረሱም ምሥጢራቸውን ለአንድ ጻድቅ መነኮስ ተናግራ እንዲያጠምቃት ጠየቀችው:: መነኮሱም 3ቱንም ካጠመቃቸው በሁዋላ ቅድስት አውጋንያ "አመንኩሰን" ብትለው "ልጄ! ይሔ የወንዶች ገዳም ነውኮ" አላት::
+"አባ! ግድ የለህም! እኔ ራሴን እሰውራለሁ" አለችው:: ከዚያም ሥርዓተ ገዳምን አስተምሮ ስሟን "አባ አውጋንዮስ" ብሎ ከማሕበረ መነኮሳቱ ቀላቀላት:: *አውጋንያን *ታኦድራ *አንስጣስያ . . . የመሳሰሉ ስሞች በቀላል መንገድ ወደ ወንድ ስምነት *አውጋንዮስ *ቴዎድሮስ *አንስጣስዮስ . . .በሚል መቀየር ይችላሉና::
+ከዚህች ዕለት ጀምራ ቅድስት አውጋንያ በአባ አውጋንዮስነቷ ተጋድሎን ጀመረች:: ቀን ቀን ወንዶች መነኮሳት የሚሠሩትን ከባድ ሥራ ሁሉ ስትሠራ ትውልና ሌሊት በትጋት ስትጸልይ ታድራለች:: ለ1 ዓመት ያህል በፍጹም ተጸምዶ ገዳሙን አገለገለች::
+በነዚህ ጊዜያት የመጡባትን ፈተናዎችም ታገሰች:: ዓለምን የናቀችለት: የአባቷን ቤተ መንግስት የተወችለት ክርስቶስ ኃይሏ ነበርና:: በዚያ ሰሞንም የገዳሙ አበ ምኔት በማረፉ መነኮሳትን የሚመራና የሚናዝዝ ሌላ አበ ምኔትን ለመምረጥ ሱባኤ ገቡ::
+ከሱባኤ ወጥተው ሲሰበሰቡ ግን ያመጡት የመንፈስ ቅዱስ መልእክት የሚገርም ነበር:: የሁሉም ዓይን ወደ አባ አውጋንዮስ ተወረወረ:: እርሷ ምሥጢሯን (ሴትነቷን) ታውቃለችና ደነገጠች:: ምርጫው ግን የመንፈስ ቅዱስ ነበርና ግድ ብለው በእነዛ ሁሉ መነኮሳት ላይ እረኛ ሁና ተሾመች::
+በእርግጥ እርሷ ሴት በዚያውም ላይ ወጣት ናት:: ግን እውነተኛ የክርስቶስ ወዳጅ ነበረችና በፍጹም ትጋት መነኮሳትን አስተዳደረች:: ጸጋው ቢበዛላት የተጨነቀውን ታረጋጋ: የታመመውን እጇን እየጫነች በጸሎቷ ትፈውስ ነበር:: በዚህም መነኮሳቱ ደስ ተሰኙ::
+እርሷ ግን ስለዚህ ፈንታ ብዙ ፈተናዎችን በአኮቴት ታሳልፍ ነበር:: ስም አጠራሯም ከበርሃ ወጥቶ ወደ ከተሞች በመግባቱ ድውያን እየመጡ ከእርሷ ዘንድ ይፈወሱ ነበር:: አንድ ቀን ግን ያልተጠበቀ ፈተና መጣባት::
+አንዲት ሰይጣን ያደረባትን ሴት ካዳነቻት በሁዋላ: መልኩዋ እጅግ ውብ ስለ ነበር የዝሙት ጥያቄን አቀረበችላት:: (ሴቷ ለሴቷ ማለት ነው) ለእርሷ ወንድ መስላታለችና:: ቅድስት አውጋንያ ግን ገሥጻ ሰደደቻት:: በዚህ የበሸቀችው ያቺ ክፉ ወጣት ወደ ከተማ ሒዳ ለሃገረ ገዢው ፊልዾስ (የቅድስቷ አባት) ክስ አቀረበች::
+እርሱ (ፊልዾስ) አውጋንያ ከጠፋችበት ቀን ጀምሮ በስሟ ጣዖት አሠርቶ የሚሰግድ ሆኖ ነበር:: ወጣቷ "በገዳም ያሉ መነኮሳት: በተለይ አውጋንዮስ የሚሉት መሪያቸው አስገድዶ ከክብር ሊያጐድሉኝ ሲሉ አመለጥኩ" ብላ በሃሰት በመክሰሷ ገዳሙ እንዲመዘበር: መነኮሳቱም እንዲገረፉ መኮንኑ ፊልዾስ አዘዘ::
+በግርፋቱ መካከልም ብዙ መነኮሳት ሞቱ:: የእነርሱ ስቃይ ያንገበገባት ቅድስት አውጋንያ ግን አባቷን ለብቻ ወስዳ አስምላ ማንነቷን ገለጸችለት:: የናፈቃት ልጁን ሲያገኝ ደስ ብሎት መነኮሳቱን እንዲተዉ አዘዘ::
+ለብቻ ከልጁ ጋር ተቀምጦም ያለፈውን ነገር ሁሉ ነግራ ስለ ሰማያዊ ሕይወት አስረዳችው:: በስሟ የተቀረጸውን ጣዖትም ሰብራ አባቷን አስጠመቀችው:: እርሱም መንኖ ለዓመታት ኖረ:: ከዚያም ዻዻስ ሆኖ ተሹሟል::
+በዚህች ቀንም ስለ ክርስቶስ አንገቱን ተሰይፏል:: ቅድስት አውጋንያ ግን ከግብጽ ወደ ሮም ሒዳ የደናግል ገዳምን መሠረተች:: በሥሯም አምላክ 3,300 ደናግልን ሰበሰበላት:: እነርሱን ስታጽናና: ስትመክር: ስትመራ ለዓመታት ኑራ በአካባቢው ገዢ ሃይማኖቷን እንድትክድ ተጠየቀች::
+"እንቢ" በማለቷ እርሷም እንደ አባቷ በዚህች ቀን ተሰይፋ ሰማዕት ሆናለች:: አብረዋት የመነኑ 2ቱ ጃንደረቦችም ዻዻሳት ሆነው ቤተ ክርስቲያንን አገልግለዋል::
<< *ድንግል: *መናኝ: *ፈዋሽ: *ናዛዥ: *አበ ምኔት: *እመ ምኔት: *ጻድቅትና *ሰማዕት ለሆነች ለእናታችን ቅድስት አውጋንያ ክብር ይገባል! >>
+"+ አባ ገብረ ናዝራዊ +"+
=>እኒህ ጻድቅ በ14ኛው መቶ ክ/ዘ የነበሩ ኢትዮዽያዊ ናቸው:: ጻድቁ ትግራይ (ገዳማቸው ያለበትና) ሽዋ አካባቢ በደንብ ይታወቃሉ:: የእርሳቸው የቆብ አባት የሆኑት አባ ጐርጐርዮስ የታላቁ አኖሬዎስ (የደብረ ጽጋጋው) ልጅ ናቸው::
+አባ ገብረ ናዝራዊ በምናኔ በየገዳማቱ ሲጋደሉ ከኖሩ በሁዋላ በምክረ አበው ራሳቸው ገዳምን መሥርተዋል:: ብዙ ደቀ መዛሙርትንም ሰብስበው ገዳሙ ታላቅ ሆኗል:: በወቅቱ ከገዳመ ዋሊ (ዋልድባ) ቀጥሎ ጥብቅ ሥርዓት የነበረበት ታላቅ ገዳምም ሆኖ ነበር::
+ለዚህም ምክንያቱ አባ ገብረ ናዝራዊ ፍጹም ተሐራሚ በመሆናቸው ማንኛውም መነኮስ ከአንድ ማዕድ ውጪ እንዲቀምስ የማይፈቅዱ ስለ ነበር ነው:: ከታላቁ አቡነ ኤዎስጣቴዎስ ቀጥሎም ሰንበትን አክብሮ በማስከበር ጻድቁ ትልቁን ቦታ ይይዛሉ::+በተለይ ቀዳሚት ሰንበት እንድትከበር ታግለዋል:: በበጐ አበ_ምኔትነታቸውም ብዙ ፍጹማንን ለሃገራችን አፍርተዋል:: ራሳቸው የበሰለ ነገር ወደ አፋቸው ሳያስገቡ 24 ሰዓት በዳዊት መዝሙር ይደሰቱ ነበር::
+ላባቸው እስኪንጠፈጠፍም ይሰግዱ ነበር:: ሐዋርያዊ ግብርን ለመፈጸምም ወንጌልን እየሰበኩ ያለቻቸውን ነገር ይመጸውቱ ነበር:: ዛሬ የጻድቁ ዕረፍታቸው ነው::
+"+ ቅዱስ ፊቅጦር ዘሻው +"+
=>ይህ ቅዱስ ከታላላቅ ሰማዕታት አንዱ ነው:: ሻው ማለት ሰማዕትነትን የተቀበለባት ቦታ ስትሆን "ፊቅጦር ካልዕም" ይባላል:: ከክርስቲያን ወላጆቹ የወረሰውን በጐነት አጽንቶ በቅን መንገድ ኑሯል::
+ምንም ወጣት: የሃገር አስተዳዳሪ: ሃብታምና መልከ መልካም ቢሆንም ይህ ሁሉ ከክርስቶስ ፍቅር ሊለየው አልቻለም:: (ሮሜ. 8:35) ዘመነ ሰማዕታት በደረሰ ጊዜም ክብሩን ንቆ: ስለ ክርስትና ብዙተ ሰቃይቶ: በዚህች ቀን ከነ ተከታዮቹ ሰማዕት ሆኗል:: ጌታም ቃል ኪዳንን ገብቶለታል::
=>አምላከ ቅዱሳን የወዳጆቹን ምሥጢረ ቅድስና አይሰውርብን:: በረከታቸውንም ያብዛልን::
=>ታሕሳስ 5 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት አውጋንያ ተጋዳሊት
2.አባ ገብረ ናዝራዊ ንጹሕ
3.ቅዱስ ፊቅጦር ሰማዕት
4.ቅዱስ ፊልዾስ ሰማዕት
5.ቅዱስ ናሆም ነቢይ
ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ዼጥሮስ ሊቀ ሐዋርያት
2.ቅዱስ ዻውሎስ ብርሃነ ዓለም
3.አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
4.ቅዱስ ዮሐኒ ኢትዮዽያዊ
5.ቅዱስ አሞኒ ዘናሒሶ
=>+"+ ነገር ግን ለበጐ ነገር ጥበበኞች: ለክፉትም የዋሆች እንድትሆኑ እወዳለሁ:: የሰላምም አምላክ ሰይጣንን ከእግራችሁ በታች ፈጥኖ ይቀጠቅጠዋል:: የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን:: +"+ (ሮሜ. 16:19)
✞✞✞ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✞✞✞
+ላባቸው እስኪንጠፈጠፍም ይሰግዱ ነበር:: ሐዋርያዊ ግብርን ለመፈጸምም ወንጌልን እየሰበኩ ያለቻቸውን ነገር ይመጸውቱ ነበር:: ዛሬ የጻድቁ ዕረፍታቸው ነው::
+"+ ቅዱስ ፊቅጦር ዘሻው +"+
=>ይህ ቅዱስ ከታላላቅ ሰማዕታት አንዱ ነው:: ሻው ማለት ሰማዕትነትን የተቀበለባት ቦታ ስትሆን "ፊቅጦር ካልዕም" ይባላል:: ከክርስቲያን ወላጆቹ የወረሰውን በጐነት አጽንቶ በቅን መንገድ ኑሯል::
+ምንም ወጣት: የሃገር አስተዳዳሪ: ሃብታምና መልከ መልካም ቢሆንም ይህ ሁሉ ከክርስቶስ ፍቅር ሊለየው አልቻለም:: (ሮሜ. 8:35) ዘመነ ሰማዕታት በደረሰ ጊዜም ክብሩን ንቆ: ስለ ክርስትና ብዙተ ሰቃይቶ: በዚህች ቀን ከነ ተከታዮቹ ሰማዕት ሆኗል:: ጌታም ቃል ኪዳንን ገብቶለታል::
=>አምላከ ቅዱሳን የወዳጆቹን ምሥጢረ ቅድስና አይሰውርብን:: በረከታቸውንም ያብዛልን::
=>ታሕሳስ 5 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት አውጋንያ ተጋዳሊት
2.አባ ገብረ ናዝራዊ ንጹሕ
3.ቅዱስ ፊቅጦር ሰማዕት
4.ቅዱስ ፊልዾስ ሰማዕት
5.ቅዱስ ናሆም ነቢይ
ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ዼጥሮስ ሊቀ ሐዋርያት
2.ቅዱስ ዻውሎስ ብርሃነ ዓለም
3.አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
4.ቅዱስ ዮሐኒ ኢትዮዽያዊ
5.ቅዱስ አሞኒ ዘናሒሶ
=>+"+ ነገር ግን ለበጐ ነገር ጥበበኞች: ለክፉትም የዋሆች እንድትሆኑ እወዳለሁ:: የሰላምም አምላክ ሰይጣንን ከእግራችሁ በታች ፈጥኖ ይቀጠቅጠዋል:: የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን:: +"+ (ሮሜ. 16:19)
✞✞✞ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✞✞✞
Memhir Esuendale:
#Feasts of #Tahisas_5
✞✞✞On this day we commemorate Saint Eugenia, Abba Gebre Nazrawi and Saint Victor of Shaou (Shaw)✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Eugenia✞✞✞
=>The invocation of this Holy Youth’s name is revered. When her account is heard, it grants a fragrant soul. Hence, let me start [her chronicle] with the aid of God. And you, follow me with the help of God.
✞St. Eugenia was a fruit of 3rd century Christianity. She was Roman in lineage and her father was called Philip. He was a commander and a governor. And her mother who is not mentioned by name (though some say Klothia) was a Christian.
✞And as the time was hostile to Christians; she hid her Christianity and lived like a heathen. However, when she gave birth to St. Eugenia, she was vexed as the lot of her daughter and herself was going to be death if she had her baptized.
✞And that was because Philip was an idol worshipper that utterly hated Christianity. And beyond that, he used to force people to kneel and bow down to idols. Thus, the mother raised her child with a whole Christian teaching and manner but without having her baptized.
✞Thereafter, St. Eugenia became a youth that was infused with fasting, prayer, humility and patience. Nevertheless, she used to daily beseech her Creator so that she could receive the mystery of baptism.
✞And while they were in this situation, one fortunate event took place. Because her father, Philip, was appointed as a duke for Alexandria in the Land of Egypt, they took all their possessions and left. Though this was a good fortune for St. Eugenia, it brought her another trial.
✞She heard that her father was going to wed her to a heathen official. At that time, because it was necessary to resolve, she made a decision. She then went to her father and asked, “Father! Do this one thing for me. Thereafter, I will obey whatever you will say. However, give me permission so that I could go to the wilderness to see the sights and come back before my wedding day.”
✞And her father, who did not suspect anything, sent her with 2 eunuchs (named as Protus and Hyacinth). And when they reached the desert, St. Eugenia told her attendants, the 2 eunuchs, the truth.
✞She said, “I am going to the desert to become a Christian and then to become an ascetic. Hence, if you do not want that, return.” Yet, both of them said, “Our life and death is with you” and entered together into a monastery.
✞And when they reached there, she told their secret to a righteous monk (Theodore while some say Helenus, bishop of Heliopolis) and asked him to baptize her. Then, after the monk baptized all 3, St. Eugenia said, “Make me a nun” and he replied, “My child! This is a monastery for men.”
✞But she reiterated, “Father! That is no problem! I will conceal myself.” Then, he taught her the rites of a monastery and tonsured her a monk, naming her “Abba Eugenius” and added her to the brethren. Feminine names like Eugenia, Theodora, Anastasia . . . and the like can easily be changed to masculine ones like Eugenius, Theodore, Anastasias.
✞And from that day onwards St. Eugenia began her strife as Abba Eugenius. During the day, she used to do the hard work, which the monks did, and in the night, she used to pray diligently. And for one year she served the monastery in complete attentiveness.
✞And she endured the trials that came to her all through that time as Christ, for Whose sake she shunned the world and left her father’s palace for, was her power/strength. And at that moment, since the Abbot had passed away, the monks fasted and prayed for some time to choose the next Abbot who could lead the monks and give confessions.
✞After they completed their fast and gathered, the message they received form the Holy Spirit was astounding. All their eyes laid on Abba Eugenius. However, she knowing her secret (her womanhood), was shocked.
#Feasts of #Tahisas_5
✞✞✞On this day we commemorate Saint Eugenia, Abba Gebre Nazrawi and Saint Victor of Shaou (Shaw)✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Eugenia✞✞✞
=>The invocation of this Holy Youth’s name is revered. When her account is heard, it grants a fragrant soul. Hence, let me start [her chronicle] with the aid of God. And you, follow me with the help of God.
✞St. Eugenia was a fruit of 3rd century Christianity. She was Roman in lineage and her father was called Philip. He was a commander and a governor. And her mother who is not mentioned by name (though some say Klothia) was a Christian.
✞And as the time was hostile to Christians; she hid her Christianity and lived like a heathen. However, when she gave birth to St. Eugenia, she was vexed as the lot of her daughter and herself was going to be death if she had her baptized.
✞And that was because Philip was an idol worshipper that utterly hated Christianity. And beyond that, he used to force people to kneel and bow down to idols. Thus, the mother raised her child with a whole Christian teaching and manner but without having her baptized.
✞Thereafter, St. Eugenia became a youth that was infused with fasting, prayer, humility and patience. Nevertheless, she used to daily beseech her Creator so that she could receive the mystery of baptism.
✞And while they were in this situation, one fortunate event took place. Because her father, Philip, was appointed as a duke for Alexandria in the Land of Egypt, they took all their possessions and left. Though this was a good fortune for St. Eugenia, it brought her another trial.
✞She heard that her father was going to wed her to a heathen official. At that time, because it was necessary to resolve, she made a decision. She then went to her father and asked, “Father! Do this one thing for me. Thereafter, I will obey whatever you will say. However, give me permission so that I could go to the wilderness to see the sights and come back before my wedding day.”
✞And her father, who did not suspect anything, sent her with 2 eunuchs (named as Protus and Hyacinth). And when they reached the desert, St. Eugenia told her attendants, the 2 eunuchs, the truth.
✞She said, “I am going to the desert to become a Christian and then to become an ascetic. Hence, if you do not want that, return.” Yet, both of them said, “Our life and death is with you” and entered together into a monastery.
✞And when they reached there, she told their secret to a righteous monk (Theodore while some say Helenus, bishop of Heliopolis) and asked him to baptize her. Then, after the monk baptized all 3, St. Eugenia said, “Make me a nun” and he replied, “My child! This is a monastery for men.”
✞But she reiterated, “Father! That is no problem! I will conceal myself.” Then, he taught her the rites of a monastery and tonsured her a monk, naming her “Abba Eugenius” and added her to the brethren. Feminine names like Eugenia, Theodora, Anastasia . . . and the like can easily be changed to masculine ones like Eugenius, Theodore, Anastasias.
✞And from that day onwards St. Eugenia began her strife as Abba Eugenius. During the day, she used to do the hard work, which the monks did, and in the night, she used to pray diligently. And for one year she served the monastery in complete attentiveness.
✞And she endured the trials that came to her all through that time as Christ, for Whose sake she shunned the world and left her father’s palace for, was her power/strength. And at that moment, since the Abbot had passed away, the monks fasted and prayed for some time to choose the next Abbot who could lead the monks and give confessions.
✞After they completed their fast and gathered, the message they received form the Holy Spirit was astounding. All their eyes laid on Abba Eugenius. However, she knowing her secret (her womanhood), was shocked.
Nonetheless, because the choice was by the Holy Spirit, they insisted and she was appointed as a shepherd upon all those monks.✞Of course, she was a woman and a youthful one at that but because she truly loved Christ, she administered the monks in complete diligence. And because the grace of God was abundant in her, she used to console the anxious and used to heal with her prayers by laying her hands upon the sick. And by this, the monks were gladdened.
✞She in turn used to pass through many trials. Because her name was famed beyond the desert and entered the cities, the sick used to come to her and were made whole. Nevertheless, one day an unexpected trial came her way.
✞One Satan possessed woman, after she healed her, because her appearance was very beautiful asked her for adultery (the woman asked the woman) as she thought that she was a man. However, St Eugenia rebuked her and sent her on her way. And that wicked young lady, who was upset, went to the city and accused her to the governor Philip (who was the Saint’s father).
✞Her father (Philip) since the day the Saint had went missing had an idol built in her name and used to prostrate before it. And because that youth had accused her falsely saying, “The monks in the monastery, particularly the one they call Eugenius, their leader, when he tried to rape me I escaped” Philip ordered that the monastery be raided and the monks lashed.
✞During the lashings many monks died. And St. Eugenia who was enraged by the torments that the monks were enduring took her father to a private place and revealed who she was. And when he found his daughter that he missed, in jubilation he ordered that they leave the monks alone.
✞And seating with his daughter in private, she told him all the things that had happened and explained to him about the heavenly life. She then broke the idol that was created in her name and then had her father baptized. He also became an ascetic and lived for many years. Then, he was appointed a bishop.
✞And on this day, he was beheaded for the sake of Christ. But St. Eugenia went from Egypt to Rome and established a convent for virgins. And under her, God gathered 3,300 virgins. And after she lived consoling, counseling and leading them for years, the ruler of the region asked her to renounce her faith.
✞And because she said, “No” like her father, she was beheaded and became a martyr. The 2 eunuchs that had become ascetics with her also became bishops and did serve the Church.
✞✞✞Honor is due to our mother St. Eugenia who is a virgin, an ascetic, a healer, a consoler, an abbot, an abbess, a righteous and a martyr.
✞✞✞ Abba Gebre Nazrawi✞✞✞
=>This Saint was an Ethiopian that lived in the 14th century. He is well known in Tigray (where his monastery is) and around Shewa. The father who tonsured him a monk, Abba Gorgorios (Gregory), was the disciple of the Great Abba Anorios (Honorius) of Debre Tsegaga.
✞Abba Gebre Nazrawi after he struggled in different monasteries, by the council of the elders he establish his own monastery. He then gathered many disciples and the monastery became great. At the time, it had become a monastery with strict rules next only to the Monastery of Wali (Waldiba).
✞And the reason for it was because Abba Gebre Nazrawi was a completely austere father and did not allow any monk to eat except one meal a day. And next to Abune Ewostatewos the Saint takes a huge place in honoring and having the Sabbath honored.
✞Chiefly, he has fought for Saturday to be revered. And because he was a good abbot, he has bore many righteous fathers for our country. And he used to be jubilant in the Psalms of David for 24 hours without consuming a cooked meal.
✞And he used to prostrate until his sweat dripped. And to fulfill the apostolic deed, while he preached the Gospel, he used to give as alms what he had. Today is the day the Saint departed.
✞She in turn used to pass through many trials. Because her name was famed beyond the desert and entered the cities, the sick used to come to her and were made whole. Nevertheless, one day an unexpected trial came her way.
✞One Satan possessed woman, after she healed her, because her appearance was very beautiful asked her for adultery (the woman asked the woman) as she thought that she was a man. However, St Eugenia rebuked her and sent her on her way. And that wicked young lady, who was upset, went to the city and accused her to the governor Philip (who was the Saint’s father).
✞Her father (Philip) since the day the Saint had went missing had an idol built in her name and used to prostrate before it. And because that youth had accused her falsely saying, “The monks in the monastery, particularly the one they call Eugenius, their leader, when he tried to rape me I escaped” Philip ordered that the monastery be raided and the monks lashed.
✞During the lashings many monks died. And St. Eugenia who was enraged by the torments that the monks were enduring took her father to a private place and revealed who she was. And when he found his daughter that he missed, in jubilation he ordered that they leave the monks alone.
✞And seating with his daughter in private, she told him all the things that had happened and explained to him about the heavenly life. She then broke the idol that was created in her name and then had her father baptized. He also became an ascetic and lived for many years. Then, he was appointed a bishop.
✞And on this day, he was beheaded for the sake of Christ. But St. Eugenia went from Egypt to Rome and established a convent for virgins. And under her, God gathered 3,300 virgins. And after she lived consoling, counseling and leading them for years, the ruler of the region asked her to renounce her faith.
✞And because she said, “No” like her father, she was beheaded and became a martyr. The 2 eunuchs that had become ascetics with her also became bishops and did serve the Church.
✞✞✞Honor is due to our mother St. Eugenia who is a virgin, an ascetic, a healer, a consoler, an abbot, an abbess, a righteous and a martyr.
✞✞✞ Abba Gebre Nazrawi✞✞✞
=>This Saint was an Ethiopian that lived in the 14th century. He is well known in Tigray (where his monastery is) and around Shewa. The father who tonsured him a monk, Abba Gorgorios (Gregory), was the disciple of the Great Abba Anorios (Honorius) of Debre Tsegaga.
✞Abba Gebre Nazrawi after he struggled in different monasteries, by the council of the elders he establish his own monastery. He then gathered many disciples and the monastery became great. At the time, it had become a monastery with strict rules next only to the Monastery of Wali (Waldiba).
✞And the reason for it was because Abba Gebre Nazrawi was a completely austere father and did not allow any monk to eat except one meal a day. And next to Abune Ewostatewos the Saint takes a huge place in honoring and having the Sabbath honored.
✞Chiefly, he has fought for Saturday to be revered. And because he was a good abbot, he has bore many righteous fathers for our country. And he used to be jubilant in the Psalms of David for 24 hours without consuming a cooked meal.
✞And he used to prostrate until his sweat dripped. And to fulfill the apostolic deed, while he preached the Gospel, he used to give as alms what he had. Today is the day the Saint departed.
✞✞✞Saint Victor of Shaou (Shaw)✞✞✞=>This Saint is one of the great martyrs. And Shaou is the place where he was martyred. The Saint is also known as Victor ll. He lived, persisting in goodness, in the upright way that he inherited from his Christian parents.
✞Though he was a youth, a leader of a region, rich and handsome, all of them were not able to separate him from the love of Christ. (Rom. 8:35) And when the Era of Persecution came, shunning his honor, he received affliction for the sake of Christ and on this day was martyred with his followers. And the Lord has given him a covenant.
✞✞✞May the God of the Saints not conceal from us the mystery of sanctity of His beloved. And may He multiply their blessings for us.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 5th of Tahisas
1. St. Eugenia the Fighter
2. Abba Gebre Nazrawi the Pure (Ethiopian)
3. St. Victor the Martyr (Of the City of Shaou /Shaw)
4. St. Philip the Martyr (St. Eugenia’s Father)
5. St. Nahum the Prophet
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Peter, Arch-Apostle (First among the Apostles)
2. St. Paul, Light of the World
3. Abune Gebre Menfes Qidus
4. St. Yohani the Ethiopian
5. St. Amoni of Nah(i)so
✞✞✞ “. . . but yet I would have you wise unto that which is good, and simple concerning evil. And the God of peace shall bruise Satan under your feet shortly. The grace of our Lord Jesus Christ be with you. Amen.”✞✞✞
Rom.16:19-20
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✞Though he was a youth, a leader of a region, rich and handsome, all of them were not able to separate him from the love of Christ. (Rom. 8:35) And when the Era of Persecution came, shunning his honor, he received affliction for the sake of Christ and on this day was martyred with his followers. And the Lord has given him a covenant.
✞✞✞May the God of the Saints not conceal from us the mystery of sanctity of His beloved. And may He multiply their blessings for us.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 5th of Tahisas
1. St. Eugenia the Fighter
2. Abba Gebre Nazrawi the Pure (Ethiopian)
3. St. Victor the Martyr (Of the City of Shaou /Shaw)
4. St. Philip the Martyr (St. Eugenia’s Father)
5. St. Nahum the Prophet
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Peter, Arch-Apostle (First among the Apostles)
2. St. Paul, Light of the World
3. Abune Gebre Menfes Qidus
4. St. Yohani the Ethiopian
5. St. Amoni of Nah(i)so
✞✞✞ “. . . but yet I would have you wise unto that which is good, and simple concerning evil. And the God of peace shall bruise Satan under your feet shortly. The grace of our Lord Jesus Christ be with you. Amen.”✞✞✞
Rom.16:19-20
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ታኅሣሥን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን::
🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/
ለ ፳፻፲፰የቤት ሥራ የሚሆኑ ፯መልእክቶች
፩,እንጸልይ::
፪,አፋችንን እጃችንን እግራችንን እንሰብስበው::
፫, ከቆሻሻ ኢንተርኔት ራሳችሁን አርቁ። የምትከታተሉትን ምረጡ!
፬,ምጽዋት እንስጥ።
፭,ንሰሐ እንግባ።
፮,እንዘን እናልቅስ።
፯, ለሁሉም ነገር እንዘጋጅ
💥ስለ ንስሐ💥
✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።
፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::
፪, 🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው።
፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።
፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።
፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።
፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።
፯, 🌿ትሕትናን።
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡
2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡
3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡
4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው
4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
1, ✨አላማ
2 ,✨እምነት
3,✨ጥረት
4 ✨ጥንቃቄ
9ኙ የቅድስና መንገዶች
፩💥ሃይማኖት
፪💥ጾም
፫💥ጸሎት
፬💥ስግደት
፭💥ምጽዋት
፮💥ፍቅር
፯💥ትህትና
፰💥ትዕግስት
፱💥የዋህነት
✨እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸው
እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን!
(የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/
ለ ፳፻፲፰የቤት ሥራ የሚሆኑ ፯መልእክቶች
፩,እንጸልይ::
፪,አፋችንን እጃችንን እግራችንን እንሰብስበው::
፫, ከቆሻሻ ኢንተርኔት ራሳችሁን አርቁ። የምትከታተሉትን ምረጡ!
፬,ምጽዋት እንስጥ።
፭,ንሰሐ እንግባ።
፮,እንዘን እናልቅስ።
፯, ለሁሉም ነገር እንዘጋጅ
💥ስለ ንስሐ💥
✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።
፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::
፪, 🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው።
፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።
፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።
፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።
፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።
፯, 🌿ትሕትናን።
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡
2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡
3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡
4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው
4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
1, ✨አላማ
2 ,✨እምነት
3,✨ጥረት
4 ✨ጥንቃቄ
9ኙ የቅድስና መንገዶች
፩💥ሃይማኖት
፪💥ጾም
፫💥ጸሎት
፬💥ስግደት
፭💥ምጽዋት
፮💥ፍቅር
፯💥ትህትና
፰💥ትዕግስት
፱💥የዋህነት
✨እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸው
እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን!
(የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
Audio
"" ለሀገር እሳትን አምጥቻለሁ "" (ሉቃ. ፲፪:፵፱)
(ክፍል ፩)
(ኅዳር 26 - 2018)
(ክፍል ፩)
(ኅዳር 26 - 2018)
✝እንኳን አደረሳችሁ !
☞ወርኀ ታኅሣሥ ቡሩክ።
ወአመ ፭፦
✝ጾመ ስብከተ ጌና፥ ዘነቢያት ወዘአበው ቀደምት ቅዱሳን (ወይእቲ ጾመ አዳም)
✝ተዝካረ በዓሉ ለመልአክ ክቡር፥ ሳቁኤል ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት
✝ተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን ሐዋርያት፦ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ብርሃናተ ዓለም
✝ወተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን፦ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጻድቅ፥ ዮሐኒ ዘዓሣ ወአሞኒ ዘናኅሶ፥ ወንጹሐን ፸ወ፪ቱ አርድእት
❖ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ናሆም ነቢይ ወጻድቅ፥ ወልደ ኬልቅዩ (፲ወ፯ቱ እምነ ሙሴ ነቢይ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ኃያል ወመስተጋድል፥ ማር ፊቅጦር ሰማዕት፥ ዘሀገረ ሻው (ዘመነነ ክብረ ዝንቱ ዓለም)
✝ቅድስት ወቡርክት፥ ክብርት ወስብሕት፥ አውጋንያ እመ ምኔት፥ ጻድቅት ወሰማዕት ወድንግል (ዘእምብሔረ ሮሜ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ አባ ገብረ ናዝራዊ ጻድቅ፥ ንጹሕ ወድንግል፥ ወመስተጋድል፥ ወቀናዒ ለሕገ እግዚአብሔር (ዘወደሶ ስንክሳር)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ አባ አኖሬዎስ ጻድቅ፥ ዘገዳመ ወግዳ፥ ወልዱ ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት
✝ዐቢይ ወክቡር፥ ማር ኤስድሮስ ሰማዕት ንጹሕ
✝ዐቢይ ወክቡር፥ ማር ኤላውትሮስ ሰማዕት ክሉል
✝ዐቢይ ወክቡር፥ ማር ፊልጶስ ሰማዕት፥ ወሊቀ ጳጳሳት (አቡሃ ለቅድስት አውጋንያ)
✿ክቡራን ሰማዕታት፥ ፊንጦን ወሐናንያ
✿ክቡራን ሰማዕታት፥ ባርክዮስ ወዮሐንስ
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ታኅሣሥ ቡሩክ።
ወአመ ፭፦
✝ጾመ ስብከተ ጌና፥ ዘነቢያት ወዘአበው ቀደምት ቅዱሳን (ወይእቲ ጾመ አዳም)
✝ተዝካረ በዓሉ ለመልአክ ክቡር፥ ሳቁኤል ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት
✝ተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን ሐዋርያት፦ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ብርሃናተ ዓለም
✝ወተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን፦ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጻድቅ፥ ዮሐኒ ዘዓሣ ወአሞኒ ዘናኅሶ፥ ወንጹሐን ፸ወ፪ቱ አርድእት
❖ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ናሆም ነቢይ ወጻድቅ፥ ወልደ ኬልቅዩ (፲ወ፯ቱ እምነ ሙሴ ነቢይ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ኃያል ወመስተጋድል፥ ማር ፊቅጦር ሰማዕት፥ ዘሀገረ ሻው (ዘመነነ ክብረ ዝንቱ ዓለም)
✝ቅድስት ወቡርክት፥ ክብርት ወስብሕት፥ አውጋንያ እመ ምኔት፥ ጻድቅት ወሰማዕት ወድንግል (ዘእምብሔረ ሮሜ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ አባ ገብረ ናዝራዊ ጻድቅ፥ ንጹሕ ወድንግል፥ ወመስተጋድል፥ ወቀናዒ ለሕገ እግዚአብሔር (ዘወደሶ ስንክሳር)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ አባ አኖሬዎስ ጻድቅ፥ ዘገዳመ ወግዳ፥ ወልዱ ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት
✝ዐቢይ ወክቡር፥ ማር ኤስድሮስ ሰማዕት ንጹሕ
✝ዐቢይ ወክቡር፥ ማር ኤላውትሮስ ሰማዕት ክሉል
✝ዐቢይ ወክቡር፥ ማር ፊልጶስ ሰማዕት፥ ወሊቀ ጳጳሳት (አቡሃ ለቅድስት አውጋንያ)
✿ክቡራን ሰማዕታት፥ ፊንጦን ወሐናንያ
✿ክቡራን ሰማዕታት፥ ባርክዮስ ወዮሐንስ
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
