63 '
ቼልሲ 4 - 2 ብራይተን
⚽⚽⚽⚽ ፓልመር ⚽ ሩተር
⚽ ባሌባ
አርሰናል 2-1 ሌስተር ሲቲ
⚽ ማርቲኔሊ
⚽ ትሮሳርድ
ኤቨርተን 2-1 ክሪስታል ፓላስ
⚽ ማክኔል ⚽ ጉሂ
ብሬንትፎርድ 1-1 ዌስትሀም
⚽ ምቤሞ ⚽ ሱሴክ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቼልሲ 4 - 2 ብራይተን
⚽⚽⚽⚽ ፓልመር ⚽ ሩተር
⚽ ባሌባ
አርሰናል 2-1 ሌስተር ሲቲ
⚽ ማርቲኔሊ
⚽ ትሮሳርድ
ኤቨርተን 2-1 ክሪስታል ፓላስ
⚽ ማክኔል ⚽ ጉሂ
ብሬንትፎርድ 1-1 ዌስትሀም
⚽ ምቤሞ ⚽ ሱሴክ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
75 '
አርሰናል 2-2 ሌስተር ሲቲ
⚽ ማርቲኔሊ ⚽⚽ ጀስቲን
⚽ ትሮሳርድ
ቼልሲ 4 - 2 ብራይተን
⚽⚽⚽⚽ ፓልመር ⚽ ሩተር
⚽ ባሌባ
ኤቨርተን 2-1 ክሪስታል ፓላስ
⚽⚽ ማክኔል ⚽ ጉሂ
ብሬንትፎርድ 1-1 ዌስትሀም
⚽ ምቤሞ ⚽ ሱሴክ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርሰናል 2-2 ሌስተር ሲቲ
⚽ ማርቲኔሊ ⚽⚽ ጀስቲን
⚽ ትሮሳርድ
ቼልሲ 4 - 2 ብራይተን
⚽⚽⚽⚽ ፓልመር ⚽ ሩተር
⚽ ባሌባ
ኤቨርተን 2-1 ክሪስታል ፓላስ
⚽⚽ ማክኔል ⚽ ጉሂ
ብሬንትፎርድ 1-1 ዌስትሀም
⚽ ምቤሞ ⚽ ሱሴክ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
87 '
አርሰናል 2-2 ሌስተር ሲቲ
⚽ ማርቲኔሊ ⚽⚽ ጀስቲን
⚽ ትሮሳርድ
ቼልሲ 4 - 2 ብራይተን
⚽⚽⚽⚽ ፓልመር ⚽ ሩተር
⚽ ባሌባ
ኤቨርተን 2-1 ክሪስታል ፓላስ
⚽⚽ ማክኔል ⚽ ጉሂ
ብሬንትፎርድ 1-1 ዌስትሀም
⚽ ምቤሞ ⚽ ሱሴክ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርሰናል 2-2 ሌስተር ሲቲ
⚽ ማርቲኔሊ ⚽⚽ ጀስቲን
⚽ ትሮሳርድ
ቼልሲ 4 - 2 ብራይተን
⚽⚽⚽⚽ ፓልመር ⚽ ሩተር
⚽ ባሌባ
ኤቨርተን 2-1 ክሪስታል ፓላስ
⚽⚽ ማክኔል ⚽ ጉሂ
ብሬንትፎርድ 1-1 ዌስትሀም
⚽ ምቤሞ ⚽ ሱሴክ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
Forwarded from WANAW SPORT
✨ #በዋናው መንበሽበሹ ቀጥሏል! ✨
📌 ለበለጠ መረጃና ትዕዛዝ በስልክ ቁጥሮቻችን በመደወል፤ እንዲሁም በቴሌግራም @Wanawsales ላይ የሽያጭ ሰራተኞቻችንን በቀጥታ በማናገር ወይም በቴሌግራም ቦት @WanawSportBot ይዘዙን።
Instagram | Facebook | TikTok
🏅ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
📌 ለበለጠ መረጃና ትዕዛዝ በስልክ ቁጥሮቻችን በመደወል፤ እንዲሁም በቴሌግራም @Wanawsales ላይ የሽያጭ ሰራተኞቻችንን በቀጥታ በማናገር ወይም በቴሌግራም ቦት @WanawSportBot ይዘዙን።
Instagram | Facebook | TikTok
🏅ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
አርሰናል እና ቼልሲ ድል አድርገዋል !
በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ሌስተር ሲቲን 4ለ2 እንዲሁም ቼልሲ ብራይተንን በተመሳሳይ 4ለ2 ማሸነፍ ችለዋል።
የቼልሲን የማሸነፊያ ግቦች ኮል ፓልመር 4x ከመረብ ሲያሳርፍ ለብራይተን ሩተር እና ባሌባ አስቆጥረዋል።
አርሰናልን አሸናፊ ያደረጉ ግቦች ትሮሳርድ 2x ፣ ማርቲኔል እና ካይ ሀቨርትዝ ሲያስቆጥሩ ለሌስተር ጀስቲን 2x አስቆጥሯል።
ኮል ፓልመር በስድስት የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች ስድስት ግቦች አስቆጥሮ አራት አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
በሌሎች ጨዋታዎች ኤቨርተን ክሪስታል ፓላስን 2ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የውድድር አመቱ የመጀመሪያ ድሉን ማሳካት ችሏል።
እንዲሁም ፉልሀም ኖቲንገሀምን 1ለ0 ሲያሸንፍ ብሬንትፎርድ ከዌስትሀም ዩናይትድ 1ለ1 ተለያይተዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
2️⃣ኛ አርሰናል :- 14 ነጥብ
3️⃣ኛ ቼልሲ :- 13 ነጥብ
ቀጣይ ጨዋታቸው ምን ይመስላል ?
ቅዳሜ ⏩ አርሰናል ከ ሳውዝሀምፕተን
እሁድ ⏩ ቼልሲ ከ ኖቲንግሀም ፎረስት
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ሌስተር ሲቲን 4ለ2 እንዲሁም ቼልሲ ብራይተንን በተመሳሳይ 4ለ2 ማሸነፍ ችለዋል።
የቼልሲን የማሸነፊያ ግቦች ኮል ፓልመር 4x ከመረብ ሲያሳርፍ ለብራይተን ሩተር እና ባሌባ አስቆጥረዋል።
አርሰናልን አሸናፊ ያደረጉ ግቦች ትሮሳርድ 2x ፣ ማርቲኔል እና ካይ ሀቨርትዝ ሲያስቆጥሩ ለሌስተር ጀስቲን 2x አስቆጥሯል።
ኮል ፓልመር በስድስት የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች ስድስት ግቦች አስቆጥሮ አራት አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
በሌሎች ጨዋታዎች ኤቨርተን ክሪስታል ፓላስን 2ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የውድድር አመቱ የመጀመሪያ ድሉን ማሳካት ችሏል።
እንዲሁም ፉልሀም ኖቲንገሀምን 1ለ0 ሲያሸንፍ ብሬንትፎርድ ከዌስትሀም ዩናይትድ 1ለ1 ተለያይተዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
2️⃣ኛ አርሰናል :- 14 ነጥብ
3️⃣ኛ ቼልሲ :- 13 ነጥብ
ቀጣይ ጨዋታቸው ምን ይመስላል ?
ቅዳሜ ⏩ አርሰናል ከ ሳውዝሀምፕተን
እሁድ ⏩ ቼልሲ ከ ኖቲንግሀም ፎረስት
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ድሬዳዋ ከተማ ተከታታይ ድሉን አስመዘገበ !
በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ድሬዳዋ ከተማ ከወላይታ ድቻ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 4ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የድሬዳዋ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ቻርልስ ሙሴጌ 2x እና መሐመድ ኑር ናስር 2x ከመረብ ማሳረፍ ሲችሉ ለወላይታ ድቻ ያሬድ ዳርዛ አስቆጥሯል።
ቻርልስ ሙሴጌ እና መሐመድ ኑር ናስር በውድድር አመቱ በሁለት ጨዋታዎች ሶስተኛ ግባቸውን አስቆጥረዋል።
ድሬዳዋ ከተማ የመጀመሪያ ሁለት የሊግ ጨዋታዎችን በማሸነፍ ሊጉን በስድስት ነጥብ መምራት ጀምረዋል።
ቀጣይ መርሐ ግብራቸው ምን ይመስላል ?
እሮብ ⏩️ መቻል ከ ወላይታ ድቻ
⏩️ ድሬዳዋ ከተማ በዚህ ዙር አራፊ ክለብ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ድሬዳዋ ከተማ ከወላይታ ድቻ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 4ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የድሬዳዋ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ቻርልስ ሙሴጌ 2x እና መሐመድ ኑር ናስር 2x ከመረብ ማሳረፍ ሲችሉ ለወላይታ ድቻ ያሬድ ዳርዛ አስቆጥሯል።
ቻርልስ ሙሴጌ እና መሐመድ ኑር ናስር በውድድር አመቱ በሁለት ጨዋታዎች ሶስተኛ ግባቸውን አስቆጥረዋል።
ድሬዳዋ ከተማ የመጀመሪያ ሁለት የሊግ ጨዋታዎችን በማሸነፍ ሊጉን በስድስት ነጥብ መምራት ጀምረዋል።
ቀጣይ መርሐ ግብራቸው ምን ይመስላል ?
እሮብ ⏩️ መቻል ከ ወላይታ ድቻ
⏩️ ድሬዳዋ ከተማ በዚህ ዙር አራፊ ክለብ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe