Telegram Web Link
የጨዋታ አሰላለፎች !

3:45 ቼልሲ ከ ባሮው

3:45 ማንችስተር ሲቲ ከ ዋትፎርድ

#CarabaoCup

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
5 '

ማንችስተር ሲቲ 1-0 ዋትፎርድ

ዶኩ

ቼልሲ 0-0 ባሮው

#CarabaoCup

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ ሮድሪ ለአጭር ጊዜ ከሜዳ ይርቃል “ ጋርዲዮላ

የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ሮድሪ በጉዳት ምክንያት ከሜዳ የሚርቀው ለአጭር ጊዜ ሊሆን እንደሚችል ገልጸዋል።

አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ አያይዘውም “ የሀኪሞችን የመጨረሻ ውጤት እስካሁን እየጠበቅን ነው “ ሲሉ ስለ ሁኔታው አስረድተዋል።

ሮድሪ ትላንት ምሽት ለተጨማሪ ምርመራዎች ወደ ስፔን ባርሴሎና ማቅናቱ ተዘግቧል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
10 '

ቼልሲ 1 - 0 ባሮው

ንኩንኩ

ማንችስተር ሲቲ 1-0 ዋትፎርድ

ዶኩ

#CarabaoCup

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
15 '

ቼልሲ 2 - 0 ባሮው

ንኩንኩ

ማንችስተር ሲቲ 1-0 ዋትፎርድ

ዶኩ

#CarabaoCup

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
30 '

ቼልሲ 3 - 0 ባሮው

ንኩንኩ
ፋርማን ( በራስ ላይ )

ማንችስተር ሲቲ 1-0 ዋትፎርድ

ዶኩ

#CarabaoCup

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
40 '

ማንችስተር ሲቲ 2-0 ዋትፎርድ

ዶኩ
ኑኔስ

ቼልሲ 3 - 0 ባሮው

ንኩንኩ
ፋርማን ( በራስ ላይ )

#CarabaoCup

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
48 '

ቼልሲ 4 - 0 ባሮው

ንኩንኩ
ፋርማን ( በራስ ላይ )
ኔቶ

ማንችስተር ሲቲ 2-0 ዋትፎርድ

ዶኩ
ኑኔስ

#CarabaoCup

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
77 '

ቼልሲ 5 - 0 ባሮው

ንኩንኩ
ፋርማን ( በራስ ላይ )
ኔቶ

ማንችስተር ሲቲ 2-0 ዋትፎርድ

ዶኩ
ኑኔስ

#CarabaoCup

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
88 '

ማንችስተር ሲቲ 2-1 ዋትፎርድ

ዶኩ ኢንስ
ኑኔስ

ቼልሲ 5 - 0 ባሮው

ንኩንኩ
ፋርማን ( በራስ ላይ )
ኔቶ

#CarabaoCup

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ቼልሲ እና ሲቲ አራተኛውን ዙር ተቀላቅለዋል !

በእንግሊዝ ካራባኦ ካፕ ሶስተኛ ዙር ጨዋታ ቼልሲ ባሮውን 5ለ0 እንዲሁም ማንችስተር ሲቲ ዋትፎርድን 2ለ1 በማሸነፍ ቀጣዩን ዙር ተቀላቅለዋል።

የሰማያዊዎቹን የማሸነፊያ ግቦች ክርስቶፈር ንኩንኩ 3x ፣ ፔድሮ ኔቶ እና ፋርማን በራሱ ግብ ላይ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

ለማንችስተር ሲቲ የማሸነፊያ ግቦችን ጄርሚ ዶኩ እና ማቲውስ ኑኔስ ከመረብ ሲያሳርፉ ለዋትፎርድ ቶማስ ኢንስ አስቆጥሯል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ሎስ ብላንኮዎቹ ድል አድርገዋል !

በስፔን ላሊጋ የሰባተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሪያል ማድሪድ ከዲፖርቲቮ አላቬስ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

የሪያል ማድሪድን የማሸነፊያ ግቦች ሉካስ ቫስኩዌስ ፣ ሮድሪጎ እና ኪሊያን ምባፔ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

ዲፖርቲቮ አላቬስን ከሽንፈት ያልታደጉ ግቦች ኪኬ ጋርሽያ እና ካርሎስ ፕሮቴሶኒ አስቆጥረዋል።

ኪሊያን ምባፔ በውድድር ዘመኑ አምስተኛ የላሊጋ ግቡን ማስቆጠር ችሏል።

በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ስንተኛ ናቸው ?

2️⃣ኛ. ሪያል ማድሪድ :- 17 ነጥብ
8️⃣ኛ. ዲፖርቲቮ አላቬስ :- 10 ነጥብ

ቀጣይ ጨዋታቸው ምን ይመስላል ?

እሁድ አትሌቲኮ ማድሪድ ከ ሪያል ማድሪድ

ቅዳሜ ሄታፌ ከ ዲፖርቲቮ አላቬስ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
መልካም ዕድል!
ከፍ የተደረጉ ኦዶችን አይተዋል ? እንግዲያውስ ተወራረዱባቸው!
ለተሻለ ውርርድ ቤቲካን ይጠቀሙ! አሁኑኑ Betika.et ላይ /በቴሌግራም ቦታችን - @BetikaETBot ይወራረዱ!
Forwarded from HEY Online Market
iPhone 16 Promax
iPhone 16 Pro
iPhone 16 Plus
iPhone 16
Available Now!

0925927457 @eBRO4
0953964175 @heymobile
@heyonlinemarket
“ አቡበከር ናስር አሁን ከእኛ ጋር አይደለም “ ማንቆባ ማንጊቲ

ኢትዮጵያዊው የፊት መስመር ተጨዋች አቡበከር ናስር ከማሜሎዲ ሰንዳውንስ በውሰት ሌላኛውን የደቡብ አፍሪካ ክለብ ሱፐር ስፖርት ዩናይትድ እንደሚቀላቀል ተገልጿል።

የማሜሎዲ ሰንዳውንስ አሰልጣኝ ማንቆባ ማንጊቲ ትላንት ምሽት በሰጡት አስተያየት “ አቡበከር ናስር በዚህ ሰዓት ከእኛ ጋር አይደለም “ ብለዋል።

“ አቡበክር በአሁኑ ሰዓት ሱፐር ስፖርት ዩናይትድ ውስጥ ያለ ይመስለኛል ማወቅ አለባችሁ “ ሲሉ አሰልጣኝ ማንቆባ ማንጊቲ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።

ያለፈውን አመት በጉዳት ከክለቡ ስብስብ ውጪ የነበረው አቡበከር ናስር በአዲሱ የሰንዳውንስ አሰልጣኝ ማንቆባ ማንጊቲ የቅድመ ውድድር ስብስብ ውስጥ ተካቶ ግብ ማስቆጠሩም ይታወሳል።

አሰልጣኙ የአቡበከር ናስርን ቀጣይ ማረፊያ በይፋ ቢገልፁም ዝውውሩን ሱፐር ስፖርት ዩናይትድ እስካሁን ይፋ አላደረገውም።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ቫራን ጫማውን ለመስቀል ማሰቡ ተገለጸ !

በቅርቡ ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር የተለያየው ፈረንሳዊው የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ራፋኤል ቫራን ጫማውን ለመስቀል ማሰቡ ተገልጿል።

ራፋኤል ቫራን ከወራት በፊት የጣልያኑን ክለብ ኮሞ ተቀላቅሎ የነበረ ቢሆንም በጉዳት ምክንያት ክለቡን መልቀቁ ይታወቃል።

የ 31ዓመቱ የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ራፋኤል ቫራን በቅርቡ ቀጣይ ውሳኔውን እንደሚያሳውቅ ተነግሯል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ቫራን ጫማውን ለመስቀል ማሰቡ ተገለጸ ! በቅርቡ ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር የተለያየው ፈረንሳዊው የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ራፋኤል ቫራን ጫማውን ለመስቀል ማሰቡ ተገልጿል። ራፋኤል ቫራን ከወራት በፊት የጣልያኑን ክለብ ኮሞ ተቀላቅሎ የነበረ ቢሆንም በጉዳት ምክንያት ክለቡን መልቀቁ ይታወቃል። የ 31ዓመቱ የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ራፋኤል ቫራን በቅርቡ ቀጣይ ውሳኔውን እንደሚያሳውቅ ተነግሯል። …
ራፋኤል ቫራን በይፋ ጫማውን ሰቀለ !

ፈረንሳዊው የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ራፋኤል ቫራን በ 31ዓመቱ ከእግርኳስ ራሱን ማግለሉን በይፋ አስታውቋል።

የቀድሞ የሪያል ማድሪድ እና ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋች ራፋኤል ቫራን በቅርቡ የጣልያኑን ክለብ ኮሞ ተቀላቅሎ በጉዳት ምክንያት ክለቡን ለቅቆ ነበር።

ራፋኤል ቫራን በእግርኳስ ህይወቱ 573 ጨዋታዎች ሲያደርግ 26 ግቦች አስቆጥሮ ስምንት ለግብ የሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።

ቫራን በእግርኳስ ህይወቱ ምን አሳካ ?

4️⃣ ሻምፒየንስ ሊግ ፣ የአለም ክለቦች ዋንጫ

3️⃣ ላሊጋ ፣ ሱፐር ኮፓ

2️⃣ ሱፐር ካፕ

1️⃣ አለም ዋንጫ ፣ ኤፌ ካፕ ፣ ኮፓ ዴላሬ ፣ ሊግ ካፕ ፣ ኔሽንስ ሊግ ማሳካት ችሏል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2024/09/28 15:35:56
Back to Top
HTML Embed Code: