" ለማሸነፍ ሁሉንም እንሰጣለን " ፈርናንዴዝ
የማንችስተር ዩናይትድ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ ቡድናቸው በዛሬው የፍፃሜ ጨዋታ ውጤቱን ከአምናው በተቃራኒ ለማድረግ ሁሉንም እንደሚሰጥ ተናግሯል።
መልበሻ ቤቱ በጥሩ ስሜት ላይ መሆኑን የገለፀው ብሩኖ ፈርናንዴዝ " ጨዋታውን ለማሸነፍ ሁሉንም ነገር እንሰጣለን ውጤቱ ከባለፈው አመት ተቃራኒ እንደሚሆን ተስፋ አለኝ።"ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትድ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ ቡድናቸው በዛሬው የፍፃሜ ጨዋታ ውጤቱን ከአምናው በተቃራኒ ለማድረግ ሁሉንም እንደሚሰጥ ተናግሯል።
መልበሻ ቤቱ በጥሩ ስሜት ላይ መሆኑን የገለፀው ብሩኖ ፈርናንዴዝ " ጨዋታውን ለማሸነፍ ሁሉንም ነገር እንሰጣለን ውጤቱ ከባለፈው አመት ተቃራኒ እንደሚሆን ተስፋ አለኝ።"ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ጨዋታውን ማሸነፍ እንፈልጋለን " ኤሪክ ቴንሀግ
ከደቂቃዎች በኋላ በማንችስተር ሲቲ እና ማንችስተር ዩናይትድ መካከል ከሚደረገው የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ፍፃሜ ጨዋታ በፊት አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
" ጨዋታውን ማሸነፍ እንፈልጋለን ለማሸነፍ ሁሉንም ነገር እንሰጣለን የአስተሳሰብ ጉዳይ ነው ዋጋ ከፍለን ተጭነን መጫወት አለብን።"ሲሉ የማንችስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ተናግረዋል።
የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በበኩላቸው " በተከታታይ ለሁለተኛ ጊዜ ፍፃሜውን ስለማሸነፍ ካሰብን ትኩረታችን ይከፈላል ሙሉ ሀሳባችን ጨዋታው ላይ መሆን አለበት።"ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከደቂቃዎች በኋላ በማንችስተር ሲቲ እና ማንችስተር ዩናይትድ መካከል ከሚደረገው የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ፍፃሜ ጨዋታ በፊት አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
" ጨዋታውን ማሸነፍ እንፈልጋለን ለማሸነፍ ሁሉንም ነገር እንሰጣለን የአስተሳሰብ ጉዳይ ነው ዋጋ ከፍለን ተጭነን መጫወት አለብን።"ሲሉ የማንችስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ተናግረዋል።
የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በበኩላቸው " በተከታታይ ለሁለተኛ ጊዜ ፍፃሜውን ስለማሸነፍ ካሰብን ትኩረታችን ይከፈላል ሙሉ ሀሳባችን ጨዋታው ላይ መሆን አለበት።"ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሪነቱን አጠናከረ !
በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ሀያ ስድስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከፋሲል ከነማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የማሸነፊያ ግብ አዲስ ግደይ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማሸነፉን ተከትሎ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግን በአምስት ነጥቦች ልዩነት መምራት ጀምሯል።
የሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ምን ይመስላል ?
1️⃣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ :- 56 ነጥብ
7️⃣ ፋሲል ከነማ :- 40 ነጥብ
ቀጣይ ጨዋታ ምን ይመስላል ?
ሐሙስ - ባሕር ዳር ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
አርብ - ፋሲል ከነማ ከ መቻል
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ሀያ ስድስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከፋሲል ከነማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የማሸነፊያ ግብ አዲስ ግደይ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማሸነፉን ተከትሎ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግን በአምስት ነጥቦች ልዩነት መምራት ጀምሯል።
የሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ምን ይመስላል ?
1️⃣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ :- 56 ነጥብ
7️⃣ ፋሲል ከነማ :- 40 ነጥብ
ቀጣይ ጨዋታ ምን ይመስላል ?
ሐሙስ - ባሕር ዳር ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
አርብ - ፋሲል ከነማ ከ መቻል
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የእረፍት ሰዓት !
በእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ፍፃሜ ጨዋታ ማንችስተር ዩናይትድ ከማንችስተር ሲቲ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት እየመሩ ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።
- ለማንችስተር ዩናይትድ ግቦችን ጋርናቾ እና ኮቢ ማይኖ ከመረብ አሳርፈዋል።
- በመጀመሪያው አጋማሽ ኮቢ ማይኖ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ሲቲ 74% - 26% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ፍፃሜ ጨዋታ ማንችስተር ዩናይትድ ከማንችስተር ሲቲ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት እየመሩ ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።
- ለማንችስተር ዩናይትድ ግቦችን ጋርናቾ እና ኮቢ ማይኖ ከመረብ አሳርፈዋል።
- በመጀመሪያው አጋማሽ ኮቢ ማይኖ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ሲቲ 74% - 26% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe