Telegram Web Link
ሽመልስ በቀለ 1⃣8⃣ ገስት ሀውስ

በውቢቷ ሀዋሳ ቆይታዎ የት ለማረፍ አስበዋል ? ንፁህ እና በደንበኞቻችን ተወዳጅ በሆነው የእንግዳ ማረፊያችን መጥተው የእረፍት ጊዜውን ያሳልፉ።

እንግዶቻችንን ተቀበልን ለእይታ ሳቢ በሆነው የእንግዳ ማረፊያችን ማስተናገድ ከጀመርን አመታትን አስቆጥረናል።

አድራሻችን :- ሀዋሳ አርቴፍሻል ስታዲየም መንገድ ላይ ያገኙናል።

ለተጨማሪ መረጃ እና ለትዕዛዝዎ ይደውሉልን :- 0928684848

#ShemelesBekele18
Forwarded from WANAW SPORT
🇪🇹 መልካም ዕድል ለሃገራችን! 🇪🇹

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዛሬው ዕለት 9:00 ሰዓት ላይ ከኬንያ አቻው ጋር የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ወሳኝ የመልስ ጨዋታን ያካሂዳል።

ዋናው ስፖርትም ድልን ለሃገራችን ይመኛል!

Instagram | Facebook | TikTok

🏅 ዋናው ወደፊት...

@wanawsportwear
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
" የሲቲ ክስ የጋርዲዮላን ምርጥነት አይቀይረውም " ክሎፕ

የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ዋና አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ ማንችስተር ሲቲ ባሉበት የፋይናንሻል ፌር ፕሌይ ክሶች ምክንያት ምንም ቢፈጠር የጋርዲዮላን የአለም ምርጥ አሰልጣኝነት እንደማይቀይረው ገልጸዋል።

" ማንችስተር ሲቲ ባለበት ክስ ምንም ቢፈጠር ፔፕ ጋርዲዮላ የአለም ምርጥ አሰልጣኝ ናቸው " ያሉት ክሎፕ በአለም የሚገኝ የትኛውንም አሰልጣኝ ሲቲን ብትሰጠው አራት ተከታታይ አመት ሊጉን አይሳካም ብለዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
" ሲቲን ማስቆም የእኛ ስራ ነው " ሶፋል

የዌስትሀም ዩናይትዱ የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ቭላድሚር ሶፋል ቡድናቸው ዛሬ ማንችስተር ሲቲን በተከታታይ አራት ዋንጫ ከማሸነፍ ማስቆም እንደሚፈልግ ተናግሯል።

" ማንችስተር ሲቲ በተከታታይ አራተኛ ዋንጫውን ለማሸነፍ ተዘጋጅቷል ነገርግን የእኛ ስራ የሚሆነው ወደዛ ሄደን እነሱ ይህንን እንዳያደርጉ ማስቆም ነው " በማለት ቭላድሚር ኩፋል ተናግሯል።

" በጨዋታው የአርሰናል ደጋፊዎች ከእኛ ጎን ሆነው እንደሚደግፉን እናውቃለን ነገርግን እኛም አሰልጣኛችንን በጥሩ ውጤት መሸኘት እንፈልጋለን። " ቭላድሚር ሶፋል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
Forwarded from WANAW SPORT
🎁 #ይገምቱ#ይሸለሙ! 🎁

🇬🇧 በዛሬዎቹ እጅግ ወሳኝ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ማን አሸንፎ ዋንጫውን ይረከብ ይሆን?

🇬🇧 አርሰናል? 🏆 ማንቺስተር ሲቲ? 🇬🇧

💬 ግምትዎን በቴሌግራም ገፃችን (https://www.tg-me.com/wanawsportwear) ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!

⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የዋንጫውን አሸናፊ ክለብ እና የሁለቱ ጨዋታዎች ውጤት እስከ ግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ #3 ተከታታዮቻችን የዋናውን የጂም ማልያዎች ይሸለማሉ።
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት አይዘንጉ።
👉🏾 የተስተካከሉ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም።

Instagram | Facebook | TikTok

🏅 ዋናው ወደፊት...

@wanawsportwear
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
" ጠንካራ ድጋፋችሁ እንዲሰማን አድርጉ " ጋርዲዮላ

የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በምሽቱ የዌስትሀም ዩናይትድ ጨዋታ የክለባቸው ደጋፊዎች ለቡድኑ ጠንካራ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።

" ስራችን አንድ ነው ማሸነፍ አለብን " ያሉት ፔፕ ጋርዲዮላ " ይህንን ትልቅ ድል ለማሳካት አንድ ላይ መሆን አለብን ጥንካሬያችሁ እንዲሰማን እንፈልጋለን በስታዲየሙ ጠንካራ ድጋፋችሁን አሳዩን " ሲሉ ጠይቀዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
" የምንፈልጋቸውን ተጨዋቾች ውል አድሰናል " ኤዱ

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ስፖርቲንግ ዳይሬክተር ኤዱ ጋስፓር ክለቡቸው ማቆየት የሚፈልጋቸውን ተጨዋቾች በሙሉ ውል ማራዘሙን ገልፀዋል።

ስፖርቲንግ ዳይሬክተሩ በንግግራቸውም " ውላቸውን ለማራዘም ከምንፈልጋቸው ተጨዋቾች ውስጥ የሁሉንም አድሰናል ፣ ከዚህ በኋላ ተጨዋቾች መልቀቅ አይፈልጉም።

ተጨዋቾች ለትልቅ ዋንጫ መፎካከር የሚችሉበት ቦታ መሆን ይፈልጋሉ እዚህ መሆናቸውን ወደውታል " ሲሉ የተናገሩ ሲሆን በቀጣይ ቡድኑን ለማጠናከር ስራ እንደሚጀምሩም ጠቁመዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
" ሊቨርፑል በጥሩ አሰልጣኝ እጅ ነው የሚሆነው " ክሎፕ

የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ዋና አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ በቀጣዩ የሊቨርፑል አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ላይ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል።

" የሚመጣው በጣም ጥሩ አሰልጣኝ ነው ሊቨርፑል በጥሩ አሰልጣኝ እጅ ነው የሚሆነው ፣ ሰዎች የወደፊቱ ያስፈራቸዋል ነገርግን እኔ አያስፈራኝም ክለቡ ጥሩ ነገር እንዲሰራ እፈልጋለሁ።"ሲሉ የርገን ክሎፕ ተናግረዋል።

በዛሬው ዕለት የሊቨርፑል የመጨረሻ ጨዋታቸውን የሚመሩት አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ " ከዛሬ በኋላ ከሊቨርፑል አሰልጣኝነትወደ የልብ ደጋፊነት እቀየራለሁ " ሲሉም ተደምጠዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#Tecno #Camon30Pro5G

በካሜራ ጥራቱ እና በስልኩ ዲዛይን የተመሰከረለት አዲሱ Tecno camon 30 pro 5G ምርጫዎ ያድረጉ!

#Camon30Et #Camon30pro5GEt  #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
የኢትዮጵያ ቡና ይፋዊ አጋር የሆነው ቤቲካ - የኢትዮጵያ ቡናን የጨዋታ ቀን የዲጂታል መፅሄት ይዞ ቀርቧል። በመፅሄቱ ላይ የዕለቱ ጨዋታን የተመለከቱና ሌሎች የተለያዩ መረጃዎች የሚቀርቡ ይሆናል፡፡

ቤቲካ - የኢትዮጵያ ቡና ይፋዊ አጋር

የጨዋታ መፅሄት ቁጥር ሃያ
ሻሸመኔ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
እሁድ ግንቦት 11 ቀን 2016 ዓ.ም

መልካም ዕድል ለቡናማዎቹ!
ቤቲካ - የኢትዮጵያ ቡና ይፋዊ አጋር!

መፅሄቱን ለማግኘት ይህን ሊንክ ይጫኑ https://www.tg-me.com/betikaethiopia/5279
እንዲሁም QR ኮዱን ስካን ሲያደርጉ ቀጥታ ወደ መፅሔቱ ይወስድዎታል!
ለኢትዮጵያ ቡና ቤተሰቦች ማጋራትዎን እንዳይዘነጉ!
ቤቲካ - የኢትዮጵያ ቡና ይፋዊ አጋር
የዌስትሀም ተጨዋቾች ህመም አላጋጠማቸውም !

ከደቂቃዎች በኋላ ከማንችስተር ሲቲ ጋር የፕርሚየር ሊግ የመጨረሻ ሳምንት መርሐግብሩን የሚያደርገው ዌስትሀም ዩናይትድ ተጨዋቾቹ ህመም #እንዳላጋጠማቸው ተገልጿል።

አብዛኞቹ የዌስትሀም ዩናይትድ ተጨዋቾች ህመም እንዳጋጠማቸው እና በጨዋታው ላይሰለፉ እንደሚችሉ የሚገለፁ መረጃዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች በስፋት ሲሰራጩ ነበር።

ይሁን እንጂ በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲሰራጭ የነበረው መረጃ ሀሰተኛ መሆን ታማኝ የመረጃ ምንጮች ገልጸዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የጨዋታ አሰላለፎች !

@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
የጨዋታ አሰላለፎች ! @tikvahethsport @kidusyoftahe
ቡካዩ ሳካ ለምን ከጨዋታው ውጪ ሆነ ?

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የፊት መስመር ተጨዋች ቡካዩ ሳካ ቡድኑ ከደቂቃዎች በኋላ ከኤቨርተን ጋር ከሚያደርገው ወሳኝ የሊግ መርሐ ግብር ውጪ ነው።

እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጨዋች ቡካዩ ሳካ ከጨዋታው ውጪ የሆነው ባጋጠመው መጠነኛ የጡንቻ ጉዳት ምክንያት መሆኑ ተገልጿል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ እያንዳንዱ ጨዋታ ወሳኝ ነው “ ዴቪድ ሞይስ

የዌስትሀም ዩናይትድ ዋና አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስ ከማንችስተር ሲቲ ጋር ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ እንደሚጫወቱ ከጨዋታው በፊት ተናግረዋል።

አሰልጣኙ በንግግራቸው “ ባለፈው ሳምንት ጥሩ ውጤት አስመዝገበናል በዛሬው ጨዋታም ይህንን እንደግማለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን “ ሲሉ ተደምጠዋል።

ዌስትሀም በባለፈው ሳምንት በሜዳቸው በሊጉ ሉተን ታውንን 3ለ1 መርታት ችለው ነበር።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
" አሁንም ሊጉን የማሸነፍ እድሉ አለን " አርቴታ

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው አሁንም የሊጉን ዋንጫ የማሸነፍ እድል እንዳለው ገልፀው ኤቨርተንን ማሸነፍ አለብን ብለዋል።

" ጨዋታችንን ማሸነፍ አለብን አሁንም ሊጉን የማሸነፍ እድሉ አለን ምክንያቱም እግርኳስ ነው ፣ በየሳምንቱ የምናደርገውን ነገር አድርገን ማሸነፍ እና ዌስትሀምን እርዳታ መጠበቅ አለብን።" ሲሉ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2024/09/27 07:29:34
Back to Top
HTML Embed Code: