“ ይህን ቡድን ማሰልጠን መታደል ነው “
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርድዮላ ከምሽቱ የሻምፒየንስ ሊግ ድል በኃላ ለቡድናቸው ያላቸውን ፍቅር ገልፀዋል።
“ ይህን ቡድን እወደዋለሁ “ ሲሉ የገለፁት ፔፕ ጋርድዮላ “ የዚህ ቡድን አሰልጣኝ መሆን መታደል ነው “ በማለት ገልፀውታል።
አሰልጣኝ ፔፕ ጋርድዮላ በጨዋታው ኤርሊንግ ሀላንድን የቀየሩት እረፍት ለመስጠት አስበው እንደሆነም ከጨዋታው በኃላ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርድዮላ ከምሽቱ የሻምፒየንስ ሊግ ድል በኃላ ለቡድናቸው ያላቸውን ፍቅር ገልፀዋል።
“ ይህን ቡድን እወደዋለሁ “ ሲሉ የገለፁት ፔፕ ጋርድዮላ “ የዚህ ቡድን አሰልጣኝ መሆን መታደል ነው “ በማለት ገልፀውታል።
አሰልጣኝ ፔፕ ጋርድዮላ በጨዋታው ኤርሊንግ ሀላንድን የቀየሩት እረፍት ለመስጠት አስበው እንደሆነም ከጨዋታው በኃላ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ አርሰናል ማሸነፍ ይገባቸዋል “
ትላንት ምሽት በአርሰናል የተሸነፉት ፒኤስጂ አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ለተመዘገበው ውጤት ሀላፊነት እንደሚወስዱ ተናግረዋል።
በተጋጣሚያቸው የተወሰደባቸውን ብልጫ “ አርሰናል ጫና አድረገው በመጫወት ከኛ የተሻሉ ነበሩ “ ሲሉ “ ለውጤቱ ተጠያቂው እኔ ነኝ “ ብለዋል።
“ በውጤቱ አዝኛለሁ ፣ አርሰናል ማሸነፍ ይገባቸው ነበር “ አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ
ፒኤስጂ ከ 5️⃣1️⃣ ተከታታይ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች በኃላ ግብ ሳያስቆጠሩ ወጥተዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ትላንት ምሽት በአርሰናል የተሸነፉት ፒኤስጂ አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ለተመዘገበው ውጤት ሀላፊነት እንደሚወስዱ ተናግረዋል።
በተጋጣሚያቸው የተወሰደባቸውን ብልጫ “ አርሰናል ጫና አድረገው በመጫወት ከኛ የተሻሉ ነበሩ “ ሲሉ “ ለውጤቱ ተጠያቂው እኔ ነኝ “ ብለዋል።
“ በውጤቱ አዝኛለሁ ፣ አርሰናል ማሸነፍ ይገባቸው ነበር “ አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ
ፒኤስጂ ከ 5️⃣1️⃣ ተከታታይ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች በኃላ ግብ ሳያስቆጠሩ ወጥተዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe