Telegram Web Link
ሽመልስ በቀለ 1⃣8⃣ ገስት ሀውስ

በውቢቷ ሀዋሳ ቆይታዎ የት ለማረፍ አስበዋል ? ንፁህ እና በደንበኞቻችን ተወዳጅ በሆነው የእንግዳ ማረፊያችን መጥተው የእረፍት ጊዜውን ያሳልፉ።

እንግዶቻችንን ተቀበልን ለእይታ ሳቢ በሆነው የእንግዳ ማረፊያችን ማስተናገድ ከጀመርን አመታትን አስቆጥረናል።

አድራሻችን :- ሀዋሳ አርቴፍሻል ስታዲየም መንገድ ላይ ያገኙናል።

ለተጨማሪ መረጃ እና ለትዕዛዝዎ ይደውሉልን :- 0928684848

#ShemelesBekele18
TIKVAH-SPORT
ዩናይትድ ቴንሀግን ካሰናበተ ማንን ሊሾም ይችላል ? ማንችስተር ዩናይትድ የአሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግን የክለቡ የወደፊት ቆይታ ከሚያደርገው የድህረ የውድድር አመት ግምገማ በኋላ ያሳውቃል ተብሎ ይጠበቃል። ክለቡ አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግን የሚያሰናብት ከሆነ አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄልን ለመሾም ይመለከታል ሲባል የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ ቶማስ ቱሄል ከመጀመሪያ ተመራጭነት መውጣታቸው ተገልጿል። አሰልጣኝ ኤሪክ…
ቱሄል ዩናይትድን የመረከብ እቅድ እንደሌላቸው ተገለጸ !

ጀርመናዊው አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል አሁን ላይ ስማቸው በስፋት ሲያያዝ የነበረውን ማንችስተር ዩናይትድ በሀላፊነት ተረክበው የመምራት እቅድ እንደሌላቸው ተገልጿል።

ማንችስተር ዩናይትድ ኤሪክ ቴንሀግን የሚያሰናብት ከሆነ ለመሾም ይመለከታቸዋል የተባሉትን አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል ከመጀመሪያ ተመራጭነት እንዳወጣቸው መዘገቡ አይዘነጋም።

አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል በቅርቡ ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር መነጋገራቸው የተገለፀ ሲሆን አሰልጣኙ በዚህ ክረምት እረፍት ለማድረግ መወሰናቸው ተነግሯል።

ማንችስተር ዩናይትድ የአሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግን የወደፊት ቆይታ በዚህ ሳምንት ያሳውቃሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተዘግቧል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
የኮንጎ ተጨዋቾች ሞሮኮ አንሄድም ማለታቸው ተገለጸ ! የሪፐብሊክ ኮንጎ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾች ከሞሮኮ ጋር ላለባቸው የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ጨዋታ ወደ ስፍራው ለማቅናት ፍቃደኛ አለመሆናቸው ተገልጿል። ተጨዋቾቹ ወደ ሞሮኮ ለማምራት ፍቃደኛ ያልሆኑት በጉዞው ወቅት የተለያዩ ወጪዎችን በራሳቸው እንዲሸፍኑ ስለተነገራቸው መሆኑ ተዘግቧል። ተጨዋቾቹን ቅሬታ ውስጥ ካስገባቸው ምክንያቶች መካከልም…
የኮንጎ ተጨዋቾች ወደ ሞሮኮ አቅንተዋል !

የሪፐብሊክ ኮንጎ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾች በሀገሪቱ ስፖርት ሚንስቴር ላይ በነበረባቸው ቅሬታ ምክንያት የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታቸውን ለማድረግ ወደ ሞሮኮ እንደማያመሩ መግለፃቸው ይታወሳል።

አሁን ላይ የተጨዋቾቹ ቅሬታዎች መፈታታቸው እና ጨዋታውን ለማድረግ ወደ ሞሮኮ ለማምራት መዘጋጀታቸው ተነግሯል።

የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጣልቃ በመግባት ተጨዋቾቹን ያላስማሙ ክፍያዎች እንዲስተካከሉ እንዲሁም በተቀነሱ ሰራተኞች ተካተው የነበሩ ግለሰቦች እንዲቀሩ መደረጉ ተገልጿል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
5 ' ጅቡቲ 0 - 0 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
14 ' ጅቡቲ 0 - 0 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
23 ' ጅቡቲ 0 - 0 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
29 ' ጅቡቲ 1 - 0 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

ዳድዜ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
30 ' ጅቡቲ 1 - 1 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

ዳድዜ ምንይሉ ወንድሙ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
40 ' ጅቡቲ 1 - 1 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

ዳድዜ          ምንይሉ ወንድሙ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
እረፍት | ጅቡቲ 1 - 1 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

ዳድዜ          ምንይሉ ወንድሙ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
52 ' ጅቡቲ 1 - 1 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

ዳድዜ          ምንይሉ ወንድሙ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
68 ' ጅቡቲ 1 - 1 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

ዳድዜ          ምንይሉ ወንድሙ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
82 ' ጅቡቲ 1 - 1 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

ዳድዜ          ምንይሉ ወንድሙ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
90' ጅቡቲ 1 - 1 ኢትዮጵያ ( የአለም ዋንጫ ማጣሪያ )

ዳድዜ          ምንይሉ ወንድሙ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ዋልያዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል !

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጅቡቲ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረገውን የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ አራተኛ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።

ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአቻነቷን ግብ ምንይሉ ወንድሙ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በማጣሪያ ጨዋታው እስከአሁን ካደረጋቸው አራት ጨዋታዎች የመጀመሪያ ግቡን ማስቆጠር ችሏል።

በምድብ አንድ የሚገኙት ዋልያዎቹ በምድብ የማጣሪያ ጨዋታዎች የሰበሰቧቸውን ነጥቦች ሶስት በማድረስ  አምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።

የማጣሪያ የመጀመሪያ ነጥቡን ያሳካው የጅቡቲ ብሔራዊ ቡድን በበኩሉ በአንድ ነጥብ የምድቡን የመጨረሻ ደረጃ ይዘዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
❇️SMART ያልሆኑ TVዎን  SMART ለማረግ  ምን መግዛት እንዳለብዎ ካላወቁ  ይሄን እቃ ምርጫው ያድርጉ

❇️የራሱ የሆነ BLUETOOTH ሪሞት ያለው
ትክክለኛ 4K ምስል ጥራት ያለው

❇️የለያዩ የፊል የኳስ ቻናሎች እላዩ ላይ የተጫነበት በአጭር ጊዜ በሚቋይ ቅናሽ
3200 ብር ብቻ

Inbox Us 📩Admin @Sadikethio
Call 📱 +251 91 178 5693

የተለያዩ ነፃ የኳስ ቻናሎች የሚያገኙበት የዲሽ ቻናል 👇👇 https://www.tg-me.com/joinchat-AAAAAEnaa5LpZrcwQ-E0Tw
Forwarded from HEY Online Market
Play More and Spend less!

•PS4 Slim, 34,999 Birr
•PS4 PRO, 41,999 Birr
•Original Controller 6,499 Birr

Contact Us
0953964175 @heymobile

@heyonlinemarket
TIKVAH-SPORT
ጄምስ ትራፎርድ ወደ ኒውካስል ዩናይትድ ? በአሰልጣኝ ኤዲ ሀው የሚመራው ኒውካስል ዩናይትድ የበርንሌዩን ግብ ጠባቂ ጄምስ ትራፎርድን ማስፈረም እንደሚፈልጉ ተገልጿል። ኒውካስል ዩናይትድ ምንም እንኳን እስካሁን ከስምምነት ባይደርሱም ከበርንሌይ ጋር ንግግር መጀመራቸው ተዘግቧል። በተጨማሪም ኒውካስል ዩናይትድ የአርሰናሉን ግብ ጠባቂ አሮን ራምስዴልን በዝርዝራቸው ውስጥ መያዛቸው ተነግሯል። @t…
ኒውካስል ግብ ጠባቂ ሊያስፈርም ነው !

ኒውካስል ዩናይትድ እንግሊዛዊውን ግብ ጠባቂ ጄምስ ትራፎርድን ከበርንሌይ ለማስፈረም ከተጨዋቹ ጋር ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።

በአሰልጣኝ ኤዲ ሀው የሚሰለጥነው ኒውካስል ዩናይትድ ለግብ ጠባቂው ፊርማ 15 ሚልዮን ፓውንድ የሚደርስ ገንዘብ ሊያወጣ እንደሚችል ተነግሯል።

ከማንችስተር ሲቲ አካዳሚ የተገኘው ግብ ጠባቂው በቀጣይ ከሽያጩ ክፍያ ሲቲዎች ሀያ በመቶውን እንደሚያገኙ ተዘግቧል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
" ፎደን ሁሉንም ያሟላ ተጨዋች ነው " አጉዌሮ

የቀድሞ አርጀንቲናዊ የፊት መስመር ተጨዋች ሰርጅዮ አጉዌሮ ፊል ፎደን አሁን ላይ ሁሉንም ያሟላው የማንችስተር ሲቲ ተጨዋች መሆኑን ተናግሯል።

"ከፎደን ጋር በድጋሜ እንደምጫወት ተስፋ አደርጋለሁ " ያለው ሰርጅዮ አጉዌሮ " እሱን ለመጀመሪያ ጊዜ ሳየው ምርጥ ተጨዋች እንደሆነ እና ትልቅ ተሰጥኦ እንዳለው አይቼ ነበር " ብሏል።

" በትንሽ እድሜው በፕርሚየር ሊጉ ሲያደርግ የነበረው የሚደንቅ ነበር ፣ ፎደን አሁን ላይ ከማንችስተር ሲቲ ቡድን ሁሉንም ያሟላው ተጨዋች ነው።" አጉዌሮ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ማድሪድ በአለም ክለቦች ዋንጫ ውድድር መሳተፍ አይፈልግም !

ሪያል ማድሪድ ቀጣይ አመት በሚጀምረው አዲሱ የአለም ክለቦች ዋንጫ ውድድር እንዲሳተፍ ከፊፋ የቀረበለትን ግብዣ እንደማይቀበል አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ ተናግረዋል።

ፊፋ ሪያል ማድሪድ በአለም ክለቦች ዋንጫ በሚያደርገው አንድ ጨዋታ 20 ሚልዮን ዩሮ እንደሚያገኝ እና ክፍያው እስከ ውድድሩ መጨረሻ እንደሚቀጥል እንዳሳወቀ ተገልጿል።

" በውድድሩ አንሳተፍም ውድቅ እናደርገዋለን " ያሉት አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ እኛም ብቻ ሳንሆን ሌሎች ክለቦች እና ተጨዋቾችም ለመሳተፍ ፍቃደኛ አይደሉም ብለዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2024/10/04 21:21:46
Back to Top
HTML Embed Code: