በየሄዱበት የሚያኮሩን ልጆቻችን አሁንም አስደማሚነታቸውን እያሳዩ ይገኛሉ።👍
እሑድን በኢቢኤስ መዝናኛ ላይ በእንግድነት የቀረበችው የ1ኛ ክፍል ልጃችን ተማሪ ሩት የሺወንድ ባሳየችው የአነጋገር ችሎታና ድፍረት በብዙዎች ዘንድ አድናቆትን በማግኘት ላይ ትገኛለች።
Keep going Ruth👏👏👏
እሑድን በኢቢኤስ መዝናኛ ላይ በእንግድነት የቀረበችው የ1ኛ ክፍል ልጃችን ተማሪ ሩት የሺወንድ ባሳየችው የአነጋገር ችሎታና ድፍረት በብዙዎች ዘንድ አድናቆትን በማግኘት ላይ ትገኛለች።
Keep going Ruth👏👏👏
ለ2ኛ ደረጃ ልጆቻችን በሙሉ:-
የ3ኛው ሩብ ዓመት አጋማሽ ፈተና መጠናቀቁን እያስታወስን ከነገ መጋቢት 16 ጀምሮ መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ት/ቤትዎ
የ3ኛው ሩብ ዓመት አጋማሽ ፈተና መጠናቀቁን እያስታወስን ከነገ መጋቢት 16 ጀምሮ መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ት/ቤትዎ