Telegram Web Link
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት ÷ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።"

1ቆሮ• 1 ÷ 18

#መልካም እለተ ይሁንልን

ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼.
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት ÷ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።"

1ቆሮ• 1 ÷ 18

#መልካም እለተ ይሁንልን

ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼.


በወንጌሉ ያመናቹ እንኳን
ለብርሃነ መስቀሉ
አደረሳችሁ።

የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት ÷ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።"

1ቆሮ• 1 ÷ 18

#መልካም እለተ ይሁንልን

ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo



በወንጌሉ ያመናቹ እንኳን
ለብርሃነ መስቀሉ
አደረሳችሁ።

የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት ÷ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።"

1ቆሮ• 1 ÷ 18

#መልካም እለተ ይሁንልን

ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo

Audio
ንጹሕ ሕሊና ይኑራችሁ
        
Size:-31.1MB
Length:-1:29:02
በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ

@ortodoxtewahedo
አረጋዊ ካህን ዐራት ቤተሰባቸውን ጨምሮ ማንነታቸው ባልታወቀ ኃይሎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ፡፡

መልአከ/መ/ ቀሲስ ወልደ ኢየሱስ አያሌው የተባሉ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በሉሜ ( ሞጆ ) ወረዳ ቤተ ክህነት በቢቃ ደ/መ/ቅ/ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለ 41 ዓመታት ያህል ከዲቁና እስከ ደብር አስተዳዳሪነት ድረስ በትሕትና ሲያገለግሉ መቆየታቸው ተገልጿል፡፡

ካህኑ ከባለቤታቸውና ከሦስት ልጆቻቸው ጋር ባሰቃቂ ሁኔታ ማንነታቸው ባልታወቁ ኃይሎች በግፍና በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን የሉሜ ወረዳ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የገለጸ ሲሆን ልጃቸው ዲ/ን መልአክ ወልደ ኢየሱስም የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ እንደነበር ተጠቅሷል፡፡

ጸሎተ ፍትሐት ሥርዓቱም የሞጆ ሉሜ ወረዳ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሰላም ቆሞስ አባ ሰይፈ ገብርኤል ገረመው፣ የአድባራት አስተዳዳሪዎች ፣ አበው ካህናት ሊቃውንት ፣ በርካታ ምእመናን በተገኙበት በሞጆ ደ/ብ/ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን እየተከናወነ ይገኛል።

ዘገባው የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ነው

@ortodoxtewahedo
በአሰቃቂ ሁኔታ የሰማዕትነትን ጽዋ የተቀበሉት የአረጋዊው የመልአከ/መ/ ቀሲስ ወልደ ኢየሱስ አያሌው እና የቤተሰቦቻቸው ጸሎተ ፍትሐት ብፁዕ አባታችን አቡነ ጎርጎርዮስ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳምና ሥራ አመራር መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ በተገኙበት በሞጆ ደብረ ብ ርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን እየተከናወነ ይገኛል ፡፡

@ortodoxtewahedo
2024/09/28 00:08:49
Back to Top
HTML Embed Code: