ብፁዕ አቡነ ሉቃስ የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ለ8 ደቀ መዛሙርት ሥልጣነ ክህነት ሰጡ !
መጋቢት 12 ቀን 2016 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
በብፁዕ አቡነ ሉቃስ የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አኅጉረ ስብከት እና የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ ሥልጣነ ክህነት ሰጥተዋል።
ብፁዕነታቸው በዛሬው ዕለት በአውስትራሊያ ሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለቆዩ 8 ደቀ መዛሙርት ነው የዲቁና ሥልጣነ ክህነት የሰጡት።
ዘገባውን ለማሰናዳት የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አህጉረ ስብከትን የፌስቡክ ገጽ ተጠቅመናል።
@ortodoxtewahedo
መጋቢት 12 ቀን 2016 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
በብፁዕ አቡነ ሉቃስ የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አኅጉረ ስብከት እና የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ ሥልጣነ ክህነት ሰጥተዋል።
ብፁዕነታቸው በዛሬው ዕለት በአውስትራሊያ ሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለቆዩ 8 ደቀ መዛሙርት ነው የዲቁና ሥልጣነ ክህነት የሰጡት።
ዘገባውን ለማሰናዳት የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አህጉረ ስብከትን የፌስቡክ ገጽ ተጠቅመናል።
@ortodoxtewahedo
ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት
አመራሮች ከቋሚ ሲኖዶስ ጋር በወቅታዊ
የቤተክርስቲያን ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ፤
****
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ማደራጃ መምሪያ ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አመራሮች በቤተክርስቲያናችን መንፈሳዊና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከቋሚ ሲኖዶስ ጋር ውይይት አደረጉ።
በውይይቱ ወቅት የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነቱ አመራሮች የቤተክርስቲያናችንን መንፈሳዊና አስተዳደራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ጥቅል ጥናታዊ ሰነድ ከመፍትሔ አቅጣጫ ጭምር ያቀረቡ ሲሆን ያቀረቡት ሰነድ በዝርዝር ተዘጋጅቶ፣
በማስረጃና በመረጃ ዳብሮ ችግሮቹን ደረጃ በደረጃ መፍታት በሚያስችል አግባብ እንዲቀርብ ቋሚ ሲኖዶስ አቅጣጫ ሰጥቷል።
ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት አመራሮቹም ለቋሚ ሲኖዶስ ያቀረቡት ሰነድ ሁኔታዎችን ለማመላከት እንጂ ያለቀለት ሰነድ እንዳልሆነ ገልጸው ዝርዝር ጥናቱን፣የጥፋቱን መጠን፣ባለቤቱንና የመፍትሔ አቅጣጫዎቹን የሚያመለክት ዝርዝር ሰነድ በማዘጋጀት እንደሚያቀርቡ ገልጸዋል።
በውይይቱ ወቅትም ከቋሚ ሲኖዶስ አባላት ጥያቄና አስተያየት ተሰጥቶ ከሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት አመራሮቹ ምላሽ ተሰጥቶበታል።
ምንጭ: የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
@ortodoxtewahedo
አመራሮች ከቋሚ ሲኖዶስ ጋር በወቅታዊ
የቤተክርስቲያን ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ፤
****
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ማደራጃ መምሪያ ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አመራሮች በቤተክርስቲያናችን መንፈሳዊና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከቋሚ ሲኖዶስ ጋር ውይይት አደረጉ።
በውይይቱ ወቅት የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነቱ አመራሮች የቤተክርስቲያናችንን መንፈሳዊና አስተዳደራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ጥቅል ጥናታዊ ሰነድ ከመፍትሔ አቅጣጫ ጭምር ያቀረቡ ሲሆን ያቀረቡት ሰነድ በዝርዝር ተዘጋጅቶ፣
በማስረጃና በመረጃ ዳብሮ ችግሮቹን ደረጃ በደረጃ መፍታት በሚያስችል አግባብ እንዲቀርብ ቋሚ ሲኖዶስ አቅጣጫ ሰጥቷል።
ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት አመራሮቹም ለቋሚ ሲኖዶስ ያቀረቡት ሰነድ ሁኔታዎችን ለማመላከት እንጂ ያለቀለት ሰነድ እንዳልሆነ ገልጸው ዝርዝር ጥናቱን፣የጥፋቱን መጠን፣ባለቤቱንና የመፍትሔ አቅጣጫዎቹን የሚያመለክት ዝርዝር ሰነድ በማዘጋጀት እንደሚያቀርቡ ገልጸዋል።
በውይይቱ ወቅትም ከቋሚ ሲኖዶስ አባላት ጥያቄና አስተያየት ተሰጥቶ ከሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት አመራሮቹ ምላሽ ተሰጥቶበታል።
ምንጭ: የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
@ortodoxtewahedo
#ሰንበተ ክርስትያን
እሑድ ማለት"አሐደ" ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ሲኾን ትርጉሙ የመጀመሪያ እንደማለት ነው። ይኽች ዕለት በመጽሐፍ ቅዱስ "ከሳምንቱ በፊተኛው ቀን " በመባል ትታወቃለች።
ዮሐንስም በራዕዩ "የጌታ ቀን" ያላት ናት
(ራዕይ 1፥10)
ቅዱስ ያሬድም በድጓው ላይ "ዕለተ እግዚአብሔር" የሚላት ዕለተ እሑድ ናት።
መልካም ዕለተ ሰንበት ይኹንልን
#መልካም ቀን
#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ
ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
እሑድ ማለት"አሐደ" ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ሲኾን ትርጉሙ የመጀመሪያ እንደማለት ነው። ይኽች ዕለት በመጽሐፍ ቅዱስ "ከሳምንቱ በፊተኛው ቀን " በመባል ትታወቃለች።
ዮሐንስም በራዕዩ "የጌታ ቀን" ያላት ናት
(ራዕይ 1፥10)
ቅዱስ ያሬድም በድጓው ላይ "ዕለተ እግዚአብሔር" የሚላት ዕለተ እሑድ ናት።
መልካም ዕለተ ሰንበት ይኹንልን
#መልካም ቀን
#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ
ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
#ሰላም_ለኪ [ መልክአ ኪዳነ ምህረት ]
እመቤቴ ኪዳነ ምሕረት ሆይ፤ እንደ ቃል ኪዳንሽ ምስጋናሽ የሚነገርበትን ቤተ ክርስቲያን በስምሽ ያሳነፀውን መታሰቢያሽን ያደረገውን በስምሽ የጸለየውን ከበረከትሽ ታሳትፊውና ይቅር ባይ ከሚሆን ልጅሽ ይቅርታን ታሰጭው ዘንድ ሰላም እያልኩ ከፊትሽ ወድቄ በቃል ኪዳንሽ እማፀንሻለሁ፡፡
#እመቤቴ_ማርያም_ሆይ፤ በክፉ ሰዎች እጅ ከመውደቅ በቃል ኪዳንሽ ጠብቂኝ፡፡ በልዩ ጠላት በዲያብሎስ ወይም በሰይጣን ኃይል ተይዞ ከመቀጥቀጥ በእግረ አጋንንት ከመረገጥና ከመጠቅጠቅ አድኚኝ ለዘላለሙ አሜን🤲
@ortodoxtewahedo
እመቤቴ ኪዳነ ምሕረት ሆይ፤ እንደ ቃል ኪዳንሽ ምስጋናሽ የሚነገርበትን ቤተ ክርስቲያን በስምሽ ያሳነፀውን መታሰቢያሽን ያደረገውን በስምሽ የጸለየውን ከበረከትሽ ታሳትፊውና ይቅር ባይ ከሚሆን ልጅሽ ይቅርታን ታሰጭው ዘንድ ሰላም እያልኩ ከፊትሽ ወድቄ በቃል ኪዳንሽ እማፀንሻለሁ፡፡
#እመቤቴ_ማርያም_ሆይ፤ በክፉ ሰዎች እጅ ከመውደቅ በቃል ኪዳንሽ ጠብቂኝ፡፡ በልዩ ጠላት በዲያብሎስ ወይም በሰይጣን ኃይል ተይዞ ከመቀጥቀጥ በእግረ አጋንንት ከመረገጥና ከመጠቅጠቅ አድኚኝ ለዘላለሙ አሜን🤲
@ortodoxtewahedo
Audio
👉 ፀሎት ድንቅ ትምህርት
በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
አድምጡት ብዙ ታተርፊበታላቹ ።
"ትግሁ ወ ፀልዩ ከመ ኢትባሁ ውስተ መንሱት"
"ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ፀልዩ"
ማትዮስ 26:41
@ortodoxtewahedo
በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
አድምጡት ብዙ ታተርፊበታላቹ ።
"ትግሁ ወ ፀልዩ ከመ ኢትባሁ ውስተ መንሱት"
"ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ፀልዩ"
ማትዮስ 26:41
@ortodoxtewahedo