Telegram Web Link
ላይቭ ነን
ዛሬ ማታ 3:00 በቲክቶክ አርሻችን እንዘልቃለን

ርዕሳችን :- መሐመድ ነቢይ ነው ወይ ? የሚል ነው ።
ጥልዙ ፖሰሰተር ትዝታው ገና ከመግባቱ ክስ ተከሰሰ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የሕግ አገልግሎት መምሪያ በአቶ ትዝታው ሳሙኤል ላይ ክስ መሰረተ።

የቤተክርስቲያናችን ሕግ አገልግሎት መምሪያ ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ባቀረበው ክስ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ የምርመራ መዝገቡ መብቱ ለሚፈቅድለት የዐ/ሕግ ዘርፍ እንዲተላለፍለፍ ጠይቋል።

በወንጀል ተጠርጣሪ /ተከሳሽ - አቶ ትዝታው ሳሙኤል
ተጠርጣሪ /ተከሳሹ ነዋሪነቱን በውጪ ሃገር በማድረግ የቤተክርስቲያኒቱ የበላይ ውሳኔ ሰጪ አካልን ለማዋረድ፣
ለመስደብ እና የምዕመኑን ስሜት ለመንካት ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በማሰብ በተለያዩ የመረጃ ማሰራጫ መንገዶች እና ከ5000 በላይ ተከታዮች ባሉት የራሱ የዪቲዩብ ቻናል በመጠቀም ከፍተኛ ቅስቀሳ ሲያደርግ መቆየቱን ገልጿል።

በማያያዝም ግለሰቡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ብፁዓን አባቶችን፣ በየገዳማቱ ውስጥ የሚገኙ ገዳማውያን መነኮሳትና አገልጋዮችን <<ግብረ ሰዶማውያን ናቸው>> በማለት፣እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን <<የመተት እና ጠንቋይ ቤት ናት >>በማለት፣ሲቀሰቅስ የቆየ መሆኑን የገለጸው መምሪያው ግለሰቡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምትገለገልባቸውን ሃይማኖታዊ የፀሎት፣የታሪክ ፣የገድላትና ድርሳናት መጻሕፍትን <<ድውያን መጽሐፍት ናቸው መጥፋት አለባቸው>>ማለቱን ገልጿል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በቅድስናየምታ
ከብራቸውንና የምትዘክራቸውን ቅዱሳን አባቶች እና እናቶችን << ጣኦታትና ጣኦት አምላኪ>> ናቸው በማለት ግለሰቡ የፈጸመውን የወንጀል አድራጎት በመጥቀስም ክስ መስርቶበታል።

መምሪያው በአጠቃላይ ሰባት ነጥቦችን ያካተቱ የወንጀል ዝርዘርሮችን በመግለጽም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ቀርቦ ግለሰቡ በሕግ ተጠያቂ እንዲደረግ ባቀረበው አቤቱታ ገልጿል።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አባታችን ሊቀ ብርሃናት የኔታ ይባቤ በላይ ለምን ታሠሩ?
የቅኔ፣የ፹፩ መጻሕፍት፣የአቡሻኽር፣የጥበባት መምህሩ፣
የናዳ ገዳም አበ ምኔት (አስተዳዳሪ)

ለበርካታ ዓመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ወንበር ዘርግተው ደቀ መዛሙርት አብዝተው ሲያስተምሩ የኖሩ እያስተማሩ ያሉ ናቸው።

እንደ አባትነታቸው ትጉኅ አበ ምኔት ናቸው መቆፈሪያ ይዘው ዕርፍ አርቀው ሞፈር ጠርቀው አርሰው ቀፍረው ትሩፋት ሠርተው ገዳም ገድመው የኖሩ የሚኖሩ አባት ናቸው።

እንደ ሰባኪ ዙረው የሚያስተምሩ እያስተማሩ ያሉ ሐዋርያ ናቸው።
የኔታ ይባቤ አይደለም መታሠር በወርቅ ወንበር ተቀምጠው ያስተምሩን የሚባሉ ረቂቅ ሊቅ፣ምጡቅ ባለ አእምሮ ናቸው።

ለየኔታ ይባቤ በላይ የማይሆን ፍትህ ምን አይነት ነው?
መምህራችንን አባታችንን ፍቱልን።
እኔም የየኔታ ይባቤ በላይ ልጅ ነኝ።
እሥራታቸው እሥራቴ፣መከራቸው መከራየ ነው።
አድባር የሆኑትን ትልቅ ሰው ማሠር ትልቅ ስህተት ነው።

ለሀገር ባበረከቱት፣የወንጌል፣የሰላም፣የልማት፣የቅኔ፣የሀገር በቀል ዕውቀት፣የአቡሻህር፣የአርአያነት አስተዋጽኦ ሽልማታቸው እሥራት እና እንግልት ሊሆን አይገባም።
ሊቁ አባታችንን ሲሸለሙ እንጂ ሲታሠሩ መስማት ትልቅ ዕዳ ነው።

ከገዳማቸው ሂዶ በየኔታ ይባቤ ተመክሮ ያልተጽናና፣ተገሥፆ ያልተረጋጋ፣ከመስቀላቸው ተባርኮ ከጸበሉ ተጠምቆ ዕረፍተ ህሊና ያላገኘ ሰው የለም ማለት ይቻላል።

የኔታ ያለ ውግንና የሁሉም መምህር፣የሁሉም አባት፣የሁሉም ዘር ቀለም ሳይለዩ አስተማሪ፣የሁሉም ፊት ደረት ሳይለዩ ገሥፆ መካሪ ናቸው።

እንዲህ ያሉትን የኔታችንን አባታችንን በክብር ወደ ገዳማቸውና ወደ ማስተማሪያ ወንበራቸው መልሱልን።
"ቢያድጥ ቢያድጥ ወደላይ ያድጣል?"
©የኔታ ገበረ መድኅን
Forwarded from ልባም ሴት 😍
የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ለምትወስዱ ሁሉ

👉አምላከ ቅዱሳን ይቅደምላችሁ ።
👉በኃያልና አበርቺ እጆቹ ይደግፋችሁ ።
👉ፋና መብራት ሁኖ ያብራላችሁ ።
👉በመንገዳችሁ ሁሉ ርሱ ይቅደም ።
👉ከፈተና ያውጣችሁ ይጠብቃችሁ ።
👉ጭንቀታችሁን ያቅልል ።

እናቱን እናታችንን ድንግሊቱን ይስደድላች ።
ኧረ ጃል የቲክቶክ ሙስሊሞ ጠግበዋል 😡
2025/07/01 09:53:05
Back to Top
HTML Embed Code: