ቅዱስ ቀለሜንጦስ ዘሮም
👉በህዳር 8 በ30ዓ.ም
👉ከኢአማያን የተወለደ ነው
👉ከቅዱስ ጴጥሮ እና የቅዱስ ፓውሎስ ደቀመዝሙር ነበር
👉የሮም 4ተኛ ጳጳስ ነበር
👉በህዳር 8 በ30ዓ.ም
👉ከኢአማያን የተወለደ ነው
👉ከቅዱስ ጴጥሮ እና የቅዱስ ፓውሎስ ደቀመዝሙር ነበር
👉የሮም 4ተኛ ጳጳስ ነበር
ኢብን ኡማር እንደተረኩት የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ "አፍንጫ ስር ያለውን ጺም ቁረጡ ጺማችሁን(የአገጫችሁን) አስረዝሙ
Jami at Tirmidhi
Narrated Ibn 'Umar:
that the Messenger of Allah (ﷺ) said: "Trim the mustache and leave the beard to grow."
حَدَّثَنَا الْحَسَنُ بْنُ عَلِيٍّ الْخَلاَّلُ، حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ نُمَيْرٍ، عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ، عَنْ نَافِعٍ، عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَحْفُوا الشَّوَارِبَ وَأَعْفُوا اللِّحَى " . قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ صَحِيحٌ .
Grade:
Sahih (Darussalam)
English translation
: Vol. 5, Book 41, Hadith 2763
Arabic reference
: Book 43, Hadith 2990
Jami at Tirmidhi
Narrated Ibn 'Umar:
that the Messenger of Allah (ﷺ) said: "Trim the mustache and leave the beard to grow."
حَدَّثَنَا الْحَسَنُ بْنُ عَلِيٍّ الْخَلاَّلُ، حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ نُمَيْرٍ، عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ، عَنْ نَافِعٍ، عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَحْفُوا الشَّوَارِبَ وَأَعْفُوا اللِّحَى " . قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ صَحِيحٌ .
Grade:
Sahih (Darussalam)
English translation
: Vol. 5, Book 41, Hadith 2763
Arabic reference
: Book 43, Hadith 2990
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አይ ሙስሊም ሙስሊማት ጥቁር ጨርቅ የለበሰ ሁሉ በቃ😂😂😂
👉 107 ዓ.ም በሮም ሰማዕትነት ተብሏሎ
👉 7 መልዕክታትን ለቅድስ ቤተክርስቲን ሰጥቶናል
የመፅሐፍቱ ይዘታቸው
👉አባታዊ ምክር
👉ክርስቶስ ምትሐት ነው ለሚሉ መታቀቢያ መልዕክት
👉ስለ ጌታ ዳግም ምፅዓት
👉ስለቅዱስ ቁርባን አዳኝነት
👉 የቤተክርስቲያን ጳጳሳት የቤተክርስቲያን ጠባቂነት
👉ስለቤተክርስቲያን አንድነት
👉 7 መልዕክታትን ለቅድስ ቤተክርስቲን ሰጥቶናል
የመፅሐፍቱ ይዘታቸው
👉አባታዊ ምክር
👉ክርስቶስ ምትሐት ነው ለሚሉ መታቀቢያ መልዕክት
👉ስለ ጌታ ዳግም ምፅዓት
👉ስለቅዱስ ቁርባን አዳኝነት
👉 የቤተክርስቲያን ጳጳሳት የቤተክርስቲያን ጠባቂነት
👉ስለቤተክርስቲያን አንድነት
......በጋሻው ወደ ሚያገለግልበት ቸርች ጎራ ብላ ልትመሰክር አጠገቡ ቆማ ማይክ ይዞላት ወዬ 😍 አላት
#ልጅት .. "መጀመሪያ Orthodox ነበርኩ ከዛ ወጣሁኝ እና በጌታ ሆንኩኝ.. በኃላ እናንተ ተነሳችሁ አገልግሎቱ ማራኪ ነበር መዝሙሩ ትምህርቱ በጣም ደስ ይል ነበር ያንን ሳይ በቃ ኦርቶዶክስ ልሁን ብዬ ተመለስኩ "
በጋሻው 🗣️ እሺ 🤔
#ልጅት👧 በኃላም እነ በጋሻው እና ትዝታው ተሃድሶ ሆኑ ሲባል ሰማሁኝና እኔስ ምን እሰራለሁ ብዬ ወጣሁኝ.. አሁን ደግሞ ወንጌል አማኞች ጋር ህብረት ታደርጋላችሁ ሲባል ወደ እዚህ መጣሁ በአጠቃላይ ስዞር ነው የኖርኩት ትለዋለች
በጋሻው 🗣️" ይቅርታ ስላጉላላንሽ "
ይሄ sigma የሆነ ሰው 👊😏
#ልጅት .. "መጀመሪያ Orthodox ነበርኩ ከዛ ወጣሁኝ እና በጌታ ሆንኩኝ.. በኃላ እናንተ ተነሳችሁ አገልግሎቱ ማራኪ ነበር መዝሙሩ ትምህርቱ በጣም ደስ ይል ነበር ያንን ሳይ በቃ ኦርቶዶክስ ልሁን ብዬ ተመለስኩ "
በጋሻው 🗣️ እሺ 🤔
#ልጅት👧 በኃላም እነ በጋሻው እና ትዝታው ተሃድሶ ሆኑ ሲባል ሰማሁኝና እኔስ ምን እሰራለሁ ብዬ ወጣሁኝ.. አሁን ደግሞ ወንጌል አማኞች ጋር ህብረት ታደርጋላችሁ ሲባል ወደ እዚህ መጣሁ በአጠቃላይ ስዞር ነው የኖርኩት ትለዋለች
በጋሻው 🗣️" ይቅርታ ስላጉላላንሽ "
ይሄ sigma የሆነ ሰው 👊😏
👉በ70 ዓ.ም ተወልዶል
👉በታናሿ ኢዥያ ተወልዶል
👉የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ ደቀመዝሙር ነበር ።
👉ወላጆቹ በልጅነቱ ስላረፉት በማደጎ ነው ያደገው ።
👉በታናሿ ኢዥያ ተወልዶል
👉የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ ደቀመዝሙር ነበር ።
👉ወላጆቹ በልጅነቱ ስላረፉት በማደጎ ነው ያደገው ።
በእንተ ዝክረ ኒቂያ
******
እነሆ ለምዕመናን ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ እነግራችኋለሁ።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሊቃውንት ጉባኤ አዘጋጅነት ከሚያዚያ 20 ቀን 2017ዓ.ም. ጀምሮ "ዝክረ ኒቂያ" የተሰኘ በሀገሪቱ የሚገኙ የአብነት መምህራንንና ዓይናማ ሊቃውንትን ያሳተፈ ሀገር አቀፍ ጉባኤ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሚካሄድ ከዚህ በፊት መግለጻችን የሚታወስ ነው።ጉባኤው በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሠረት እንዲካሄድ በባለቤትነት ከሚመራው ከሊቃውንት ጉባኤ ጀምሮ እስከ ልዩ ልዩ ባለ ድርሻ አካላት ድረስ የቅድመ ዝግጅት ሥራው ተሠርቶ እና በሚገባ ተጠናቆ እለቱን በጉጉት በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።
በመሆኑም አሁጉረ ስብከት በየጉባኤ ቤቱ የሚገኙ ሊቃውንትን በተጻፈው መስፈርት መሠረት እንድትልኩ መታዛዙን አውቃችሁ ዝግጅታችሁን በማጠናቀቅ እና ሊቃውንቱ በተጠቀሰው ቀን እንዲደርሱ ታርጉ ዘንድ አጽንዖት ለመስጠት እንወዳለን።
በመቀጠልም የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ምዕመናን ወምዕመናት በሙሉ ቅዱስ ሲኖዶስ ይህንን ጉባኤ እንዲካሄድ ሲፈቅድ ለቤተክርስቲያን ዘርፈ ብዙ መፍትሔዎችን ያመጣል ችግሮችንም ይፈታል ብሎ በማሰብ ነውና ጉባኤው ቤተክርስቲያንን በሰላም ተጀምሮ በሰላም እንዲፈጸምና የሚታደግ ይሆን ዘንድ በያላችሁበት ሆናችሁ በጸሎት ታግዙ ዘንድ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ሊቃውንት ጉባኤ መምሪያ
መጋቢት ፳፭ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
******
እነሆ ለምዕመናን ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ እነግራችኋለሁ።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሊቃውንት ጉባኤ አዘጋጅነት ከሚያዚያ 20 ቀን 2017ዓ.ም. ጀምሮ "ዝክረ ኒቂያ" የተሰኘ በሀገሪቱ የሚገኙ የአብነት መምህራንንና ዓይናማ ሊቃውንትን ያሳተፈ ሀገር አቀፍ ጉባኤ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሚካሄድ ከዚህ በፊት መግለጻችን የሚታወስ ነው።ጉባኤው በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሠረት እንዲካሄድ በባለቤትነት ከሚመራው ከሊቃውንት ጉባኤ ጀምሮ እስከ ልዩ ልዩ ባለ ድርሻ አካላት ድረስ የቅድመ ዝግጅት ሥራው ተሠርቶ እና በሚገባ ተጠናቆ እለቱን በጉጉት በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።
በመሆኑም አሁጉረ ስብከት በየጉባኤ ቤቱ የሚገኙ ሊቃውንትን በተጻፈው መስፈርት መሠረት እንድትልኩ መታዛዙን አውቃችሁ ዝግጅታችሁን በማጠናቀቅ እና ሊቃውንቱ በተጠቀሰው ቀን እንዲደርሱ ታርጉ ዘንድ አጽንዖት ለመስጠት እንወዳለን።
በመቀጠልም የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ምዕመናን ወምዕመናት በሙሉ ቅዱስ ሲኖዶስ ይህንን ጉባኤ እንዲካሄድ ሲፈቅድ ለቤተክርስቲያን ዘርፈ ብዙ መፍትሔዎችን ያመጣል ችግሮችንም ይፈታል ብሎ በማሰብ ነውና ጉባኤው ቤተክርስቲያንን በሰላም ተጀምሮ በሰላም እንዲፈጸምና የሚታደግ ይሆን ዘንድ በያላችሁበት ሆናችሁ በጸሎት ታግዙ ዘንድ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ሊቃውንት ጉባኤ መምሪያ
መጋቢት ፳፭ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
"ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም " ብለውን ነበር እኛ ጋር ግን መስከረምም ገብቶ ጉድ ሳይጠባም አጃኢብ እያልን ነው ።
የቲክቶክ ተክታታይም ተክታኪም አይደለሁም ግን እግር ጥሎኝ አንድ ቪድዮ ይሄንን አስፃፈኝ ። ቴዲ አፍሬ የሚባለው ዘፋኝ "አንቺም በሐይማኖትሽ እኔ ...."ምናምን እያለ የዘፈነውን ሁለት ተክታኪዎች ለፎሎ እና ለላይኩ ይሁን ወይም አምነውበት ባላውቅም ቪዲዮ ሰርተው ሲተሻሹበት አየሁ ።
ከሁሉ ያስገረመኝ የተሻሹት ተክታኪዎች ሳይሆኑ አስተያየት ካታቢዎቹ ናቸው ። "እኛ ፍቅርነት " ብሎ ከሚያበረታታው አስተያየት ጀምሮ "እኛን እንደዚህ አይደለንም እኛ እንደዚያ አይደለንም እስከሚ በሁለቱም ነቃን በቃን ያሉ ኮማቾችንም ፅሁፍ አየሁ ።
እናደግሞ ጭራሽ ከዚያኛው ጎራም ያለፉ ነገሮችንም ታዝቤያለሁ ። ያው እኔ ሌላ ሃተታ ውስጥ መግባትን ስለማልሻ እዚህኛው ጋር ብዙ አልልም ።
ግና ክርስቲያን ሴት እንደዚያ ያለቅጥ #እንድትላፋስ ቅድስት ቤተክርስቲያን አስተምራ ወይስ ፈቅዳ ይሆን ???
ከፈለጋችሁ የተሰማችሁን ንገሩኝ እና የጌታ ፈቃድ ከሆነ እና አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ሰፋ ባለ ፅሁፍ እመለስበታለሁ ።
የቲክቶክ ተክታታይም ተክታኪም አይደለሁም ግን እግር ጥሎኝ አንድ ቪድዮ ይሄንን አስፃፈኝ ። ቴዲ አፍሬ የሚባለው ዘፋኝ "አንቺም በሐይማኖትሽ እኔ ...."ምናምን እያለ የዘፈነውን ሁለት ተክታኪዎች ለፎሎ እና ለላይኩ ይሁን ወይም አምነውበት ባላውቅም ቪዲዮ ሰርተው ሲተሻሹበት አየሁ ።
ከሁሉ ያስገረመኝ የተሻሹት ተክታኪዎች ሳይሆኑ አስተያየት ካታቢዎቹ ናቸው ። "እኛ ፍቅርነት " ብሎ ከሚያበረታታው አስተያየት ጀምሮ "እኛን እንደዚህ አይደለንም እኛ እንደዚያ አይደለንም እስከሚ በሁለቱም ነቃን በቃን ያሉ ኮማቾችንም ፅሁፍ አየሁ ።
እናደግሞ ጭራሽ ከዚያኛው ጎራም ያለፉ ነገሮችንም ታዝቤያለሁ ። ያው እኔ ሌላ ሃተታ ውስጥ መግባትን ስለማልሻ እዚህኛው ጋር ብዙ አልልም ።
ግና ክርስቲያን ሴት እንደዚያ ያለቅጥ #እንድትላፋስ ቅድስት ቤተክርስቲያን አስተምራ ወይስ ፈቅዳ ይሆን ???
ከፈለጋችሁ የተሰማችሁን ንገሩኝ እና የጌታ ፈቃድ ከሆነ እና አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ሰፋ ባለ ፅሁፍ እመለስበታለሁ ።