Telegram Web Link
ነገረ አበውን የመማር ጥቅም

1) ህይወታቸው በመማር  መታነፅ
2) መፅሐፍ ቅዱስን መረዳት
3) ለንፅፅራዊ ትምህርት
4) የቤተክርስቲያንን ታሪክ ለማወቅ
5) ምስጢራትን ለመፈፀም
6)የምንኩስና ህይወት ለማወቅ ለመኖር ለማጥናት
7)ባህርይን ጠባይን ለመግራት
ኦርቶዶክሳዊ #አባት ለመባል

1) በፅሁፍ መሳተፉ
2) በኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ የፀና
3) ቅድስና ሊኖረው ይገባል
4) የቤተክርስቲያን እውቅና
5) ጥንታዊነት (ከሐዋርያት ጋር ያለው ግንኙነት)
የአባቶች ድርሳን የተፃፋባቸው ቋንቋዎች

በቋንቋ (ኪኒ ግሪክ) ከጌታ ልደት በፊት ጀምሮ እስከ 333 ዓ.ም
በላቲን
በሶሪያ
በአረማይክ
በግዕዝ (ኢትዮፒክ)
የአበው ጥናት አከፋፈል

👉ከጊዜ አኳያ
ቅድመ ኒቅያ አሰና ድህረ ኒቅያ (befor and after )

ከቀሌሜንጦስ ዘሮም ጀምሮ እስከ ዮሐንስ ዘደማስቆ

👉ከቋንቋ አኳያ
ላቲን
ኮፕትክ
ግሪክ

👉ከቦታ አኳያ
ከኖሩበት ቦታ አንፃር

👉ከይዘት አኳያ
ቅዳሴ
እቅበት እምነት
ምልልስ
የወንጌል ማብራሪያ
ምን ጉድ ነው ያ ጀምአ
ይሄ ነቢይ ማን ነው ???

Hadith

وعن أبي عبد الرحمن عبد الله بن مسعود رضي الله عنه قال‏:‏ كأني انظر إلى رسول الله صلى الله عليه وسلم يحكي نبياً من الأنبياء، صلوات الله وسلامه عليهم، ضربه قومه فأدموه وهو يمسح الدم عن وجهه، يقول ‏:‏ ‏"‏اللهم اغفر لقومى فإنهم لا يعلمون‏"‏ ‏(‌‏(‏متفق عليه‏)‌‏)‏ ‏.‏

'Abdullah bin Mas'ud (May Allah be pleased with him) reported:
I can still recall as if I am seeing the Messenger of Allah (ﷺ) resembling one of the Prophets whose people scourged him and shed his blood, while he wiped blood from his face, he said: "O Allah! Forgive my people, because they certainly do not know".

[Al-Bukhari and Muslim].



Riyad as-Salihin, 36
In-Book Reference: Introduction, Hadith 36
ወደ ትሞህርታችን እንግባ
ሐዋርያን አበው የሚባሉት

👉70 ዓ.ም-160 ዓ.ም የኖሩ ናቸው ።
👉ድርሰታቸው ደብዳቢያዊ ይዘት አለው
የአበው ፅሁፎችና ይዘታቸው

ቀሌሜንጦስ ዘሮም
👉የቆሮንጦስ ምዕመናን ህብረት
ሄርማስ
👉ራዕይ
ፓፒየስ
👉የጌታ በትውፊት የተገኙ ንግግሮች
ዲዳክ
👉ስርዓተ ቤተክርስቲያን
ኮድራተስ
👉እቅበተ እምነት
ቅዱስ ቀለሜንጦስ ዘሮም
👉በህዳር 8 በ30ዓ.ም
👉ከኢአማያን የተወለደ ነው
👉ከቅዱስ ጴጥሮ እና የቅዱስ ፓውሎስ ደቀመዝሙር ነበር
👉የሮም 4ተኛ ጳጳስ ነበር
ኢብን ኡማር እንደተረኩት የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ "አፍንጫ ስር ያለውን ጺም ቁረጡ ጺማችሁን(የአገጫችሁን) አስረዝሙ
Jami at Tirmidhi
Narrated Ibn 'Umar:
that the Messenger of Allah (ﷺ) said: "Trim the mustache and leave the beard to grow."

حَدَّثَنَا الْحَسَنُ بْنُ عَلِيٍّ الْخَلاَّلُ، حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ نُمَيْرٍ، عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ، عَنْ نَافِعٍ، عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ أَحْفُوا الشَّوَارِبَ وَأَعْفُوا اللِّحَى ‏"‏ ‏.‏ قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ صَحِيحٌ ‏.‏
Grade:
Sahih (Darussalam)
English translation
: Vol. 5, Book 41, Hadith 2763
Arabic reference
: Book 43, Hadith 2990
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አይ ሙስሊም ሙስሊማት ጥቁር ጨርቅ የለበሰ ሁሉ በቃ😂😂😂
ያ ጀምዓ ሰዓታችን ደርሷል 😍
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👉 107 ዓ.ም በሮም ሰማዕትነት ተብሏሎ
👉 7 መልዕክታትን ለቅድስ ቤተክርስቲን ሰጥቶናል
የመፅሐፍቱ ይዘታቸው
👉አባታዊ ምክር
👉ክርስቶስ ምትሐት ነው ለሚሉ መታቀቢያ መልዕክት
👉ስለ ጌታ ዳግም ምፅዓት
👉ስለቅዱስ ቁርባን አዳኝነት
👉 የቤተክርስቲያን ጳጳሳት የቤተክርስቲያን ጠባቂነት
👉ስለቤተክርስቲያን አንድነት
3:00 ትምህርት አለን ።
......በጋሻው ወደ ሚያገለግልበት ቸርች ጎራ ብላ ልትመሰክር አጠገቡ ቆማ ማይክ ይዞላት ወዬ 😍 አላት
#ልጅት .. "መጀመሪያ Orthodox ነበርኩ ከዛ ወጣሁኝ እና በጌታ ሆንኩኝ.. በኃላ እናንተ ተነሳችሁ አገልግሎቱ ማራኪ ነበር መዝሙሩ ትምህርቱ በጣም ደስ ይል ነበር ያንን ሳይ በቃ ኦርቶዶክስ ልሁን ብዬ ተመለስኩ "

በጋሻው 🗣️ እሺ 🤔

#ልጅት👧 በኃላም እነ በጋሻው እና ትዝታው ተሃድሶ ሆኑ ሲባል ሰማሁኝና እኔስ ምን እሰራለሁ ብዬ ወጣሁኝ.. አሁን ደግሞ ወንጌል አማኞች ጋር ህብረት ታደርጋላችሁ ሲባል ወደ እዚህ መጣሁ በአጠቃላይ ስዞር ነው የኖርኩት ትለዋለች

በጋሻው 🗣️" ይቅርታ ስላጉላላንሽ "
ይሄ sigma የሆነ ሰው 👊😏
ቅዱስ ፖሊካርፕ 🤩
2025/07/06 23:33:42
Back to Top
HTML Embed Code: