Telegram Web Link
ባይ ዘዌ ነገ patrology እንጀምራለን

መማር የምትፈልጉ ባለ 25 ገፅ senerline ደብተር አዘጋጅታች እንድትመጡ ።

ቀጣይ ግን መመዝገቢያ ብር እና ወላጅ ይዛችሁ ትመጣላችሁ ።
ዛሬ ማታ 3:00 ይጀምራል

ማንኛውም ምዕመን መጀመር ይችላል ። ማቆረጥ ግን አይቻልም ።

#share @nubeberhanutemelalesu
ያ ጀምዓ ሰዓታችን እየደረሰ ነው
ጀምረናል 😎
ነገረ አበውን የመማር ጥቅም

1) ህይወታቸው በመማር  መታነፅ
2) መፅሐፍ ቅዱስን መረዳት
3) ለንፅፅራዊ ትምህርት
4) የቤተክርስቲያንን ታሪክ ለማወቅ
5) ምስጢራትን ለመፈፀም
6)የምንኩስና ህይወት ለማወቅ ለመኖር ለማጥናት
7)ባህርይን ጠባይን ለመግራት
ኦርቶዶክሳዊ #አባት ለመባል

1) በፅሁፍ መሳተፉ
2) በኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ የፀና
3) ቅድስና ሊኖረው ይገባል
4) የቤተክርስቲያን እውቅና
5) ጥንታዊነት (ከሐዋርያት ጋር ያለው ግንኙነት)
የአባቶች ድርሳን የተፃፋባቸው ቋንቋዎች

በቋንቋ (ኪኒ ግሪክ) ከጌታ ልደት በፊት ጀምሮ እስከ 333 ዓ.ም
በላቲን
በሶሪያ
በአረማይክ
በግዕዝ (ኢትዮፒክ)
የአበው ጥናት አከፋፈል

👉ከጊዜ አኳያ
ቅድመ ኒቅያ አሰና ድህረ ኒቅያ (befor and after )

ከቀሌሜንጦስ ዘሮም ጀምሮ እስከ ዮሐንስ ዘደማስቆ

👉ከቋንቋ አኳያ
ላቲን
ኮፕትክ
ግሪክ

👉ከቦታ አኳያ
ከኖሩበት ቦታ አንፃር

👉ከይዘት አኳያ
ቅዳሴ
እቅበት እምነት
ምልልስ
የወንጌል ማብራሪያ
ምን ጉድ ነው ያ ጀምአ
ይሄ ነቢይ ማን ነው ???

Hadith

وعن أبي عبد الرحمن عبد الله بن مسعود رضي الله عنه قال‏:‏ كأني انظر إلى رسول الله صلى الله عليه وسلم يحكي نبياً من الأنبياء، صلوات الله وسلامه عليهم، ضربه قومه فأدموه وهو يمسح الدم عن وجهه، يقول ‏:‏ ‏"‏اللهم اغفر لقومى فإنهم لا يعلمون‏"‏ ‏(‌‏(‏متفق عليه‏)‌‏)‏ ‏.‏

'Abdullah bin Mas'ud (May Allah be pleased with him) reported:
I can still recall as if I am seeing the Messenger of Allah (ﷺ) resembling one of the Prophets whose people scourged him and shed his blood, while he wiped blood from his face, he said: "O Allah! Forgive my people, because they certainly do not know".

[Al-Bukhari and Muslim].



Riyad as-Salihin, 36
In-Book Reference: Introduction, Hadith 36
ወደ ትሞህርታችን እንግባ
ሐዋርያን አበው የሚባሉት

👉70 ዓ.ም-160 ዓ.ም የኖሩ ናቸው ።
👉ድርሰታቸው ደብዳቢያዊ ይዘት አለው
የአበው ፅሁፎችና ይዘታቸው

ቀሌሜንጦስ ዘሮም
👉የቆሮንጦስ ምዕመናን ህብረት
ሄርማስ
👉ራዕይ
ፓፒየስ
👉የጌታ በትውፊት የተገኙ ንግግሮች
ዲዳክ
👉ስርዓተ ቤተክርስቲያን
ኮድራተስ
👉እቅበተ እምነት
ቅዱስ ቀለሜንጦስ ዘሮም
👉በህዳር 8 በ30ዓ.ም
👉ከኢአማያን የተወለደ ነው
👉ከቅዱስ ጴጥሮ እና የቅዱስ ፓውሎስ ደቀመዝሙር ነበር
👉የሮም 4ተኛ ጳጳስ ነበር
ኢብን ኡማር እንደተረኩት የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ "አፍንጫ ስር ያለውን ጺም ቁረጡ ጺማችሁን(የአገጫችሁን) አስረዝሙ
Jami at Tirmidhi
Narrated Ibn 'Umar:
that the Messenger of Allah (ﷺ) said: "Trim the mustache and leave the beard to grow."

حَدَّثَنَا الْحَسَنُ بْنُ عَلِيٍّ الْخَلاَّلُ، حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ نُمَيْرٍ، عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ، عَنْ نَافِعٍ، عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ أَحْفُوا الشَّوَارِبَ وَأَعْفُوا اللِّحَى ‏"‏ ‏.‏ قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ صَحِيحٌ ‏.‏
Grade:
Sahih (Darussalam)
English translation
: Vol. 5, Book 41, Hadith 2763
Arabic reference
: Book 43, Hadith 2990
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አይ ሙስሊም ሙስሊማት ጥቁር ጨርቅ የለበሰ ሁሉ በቃ😂😂😂
ያ ጀምዓ ሰዓታችን ደርሷል 😍
2025/07/05 05:11:57
Back to Top
HTML Embed Code: