Telegram Web Link
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
እነ ሸህ ተመሳሳይ ድርጊት ከተፈጸመ ፈጽመው የማይታገሱት ከሌላው በኩል ለመከላከል የሚደረገውን እንጂ ከእነሱ በኩል የሚደረገውን ማጥቃት እንዳልሆነ ግልጽ ነው፡፡

በዚህ አልፈርድባቸውም፣ 'እናጥቃችሁ ዝም ብላችሁ ተጠቁ' የሚለውን ጥያቄ 'ሞኞች ናቸው' ብለው ላሰቧቸው ማቅረባቸው የሚጠበቅ ነው፡፡

ቁም ነገሩ እነሱ በተቋማቸው በኩል እያደረጉ እንዳሉት የዚህ ሁሉ ችግር ጠማቂዎች የሆኑ ጋጠወጥና ክብረ ነክ ኡስታዞችን በሕግ ቁጥጥር ሥር ለማዋል ቤተ ክህነቱስ እየሠራ ነው ወይ የሚለው ነው፡፡

መልሱ ቀላል ነው፣ ከ141 በላይ አብያተ ክርስቲያናት በእነዚህ ጽንፈኞች ቀስቃሽነት በልዩ ልዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች በሼኔ እየተሳበበ ሲወድሙ ወደ ሕግ ያላቀረበ በሕጋዊ መንገድ መፈታት ላለበት አስተዳደራዊ ጉዳይ ሁላ የጾም አዋጅ እያወጀ ሰማያዊና ምድራዊውን አስተዳደር እያቀላቀለ ከሚኖር ቤተ ክህነት ምንም አይጠበቅም፡፡

ሐሞት ያለው ቤተ ክህነት ቢኖር ኖሮ ልጆቹም ሪአክት ባላደረጉ ነበር፡፡ ይኸ ሁሉ ጩኸት ለሪአክሽን መሆኑን እንኳን ማስረዳት አልተቻለም፡፡

ግለሰቦች ግን የሚችሉትን አማራጭ ሁላ ተጠቅመው እምነታቸውን መከላከላቸው ተፈጥሪዊ ነው፡፡ የራስን ጋጠውጥና ተንኳሽም ሥርዓት በማስያዝ ጭምር እንጂ 'ከአሁን በኋላ ሪአክት ከተደረገብን አንታገስም' በሚል ማስፈራሪያ ነገሩን ማቆም የሚቻል አይመስለኝም፡፡

ይኸው ነው!
©አረጋ አባተ
ኑ እስኪ ተወያዩ
Preservation
Al-A'raf 7:157
ٱلَّذِينَ يَتَّبِعُونَ ٱلرَّسُولَ ٱلنَّبِىَّ ٱلْأُمِّىَّ ٱلَّذِى يَجِدُونَهُۥ مَكْتُوبًا عِندَهُمْ فِى ٱلتَّوْرَىٰةِ وَٱلْإِنجِيلِ يَأْمُرُهُم بِٱلْمَعْرُوفِ وَيَنْهَىٰهُمْ عَنِ ٱلْمُنكَرِ وَيُحِلُّ لَهُمُ ٱلطَّيِّبَٰتِ وَيُحَرِّمُ عَلَيْهِمُ ٱلْخَبَٰٓئِثَ وَيَضَعُ عَنْهُمْ إِصْرَهُمْ وَٱلْأَغْلَٰلَ ٱلَّتِى كَانَتْ عَلَيْهِمْۚ فَٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ بِهِۦ وَعَزَّرُوهُ وَنَصَرُوهُ وَٱتَّبَعُوا۟ ٱلنُّورَ ٱلَّذِىٓ أُنزِلَ مَعَهُۥٓۙ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْمُفْلِحُونَ
English - Sahih International
Those who follow the Messenger, the unlettered prophet, whom they find written [i.e., described] in what they have of the Torah and the Gospel, who enjoins upon them what is right and prohibits them from what is wrong and makes lawful for them what is good and forbids them from what is evil and relieves them of their burden and the shackles which were upon them. So they who have believed in him, honored him, supported him and followed the light which was sent down with him – it is those who will be the successful.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
ለእነዚያ ያንን እነሱ ዘንድ በተውራትና በኢንጂል ተጽፎ የሚያገኙትን የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ የኾነውን መልክተኛ የሚከተሉ ለኾኑት (በእርግጥ እጽፍለታለሁ)፡፡ በበጎ ሥራ ያዛቸዋል፡፡ ከክፉም ነገር ይከለክላቸዋል፡፡ መልካም ነገሮችንም ለነርሱ ይፈቅድላቸዋል፡፡ መጥፎ ነገሮችንም በእነርሱ ላይ እርም ያደርግባቸዋል፡፡ ከእነሱም ላይ ሸክማቸውንና እነዚያንም በእነርሱ ላይ የነበሩትን እንዛዝላዎች (ከባድ ሕግጋቶች) ያነሳላቸዋል፡፡ እነዚያም በእርሱ ያመኑ ያከበሩትም የረዱትም ያንንም ከእርሱ ጋር የተወረደውን ብርሃን የተከተሉ እነዚያ እነሱ የሚያድኑ ናቸው፡፡
Al-An'am 6:114
أَفَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْتَغِى حَكَمًا وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ إِلَيْكُمُ ٱلْكِتَٰبَ مُفَصَّلًاۚ وَٱلَّذِينَ ءَاتَيْنَٰهُمُ ٱلْكِتَٰبَ يَعْلَمُونَ أَنَّهُۥ مُنَزَّلٌ مِّن رَّبِّكَ بِٱلْحَقِّۖ فَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُمْتَرِينَ
English - Sahih International
[Say], "Then is it other than Allah I should seek as judge while it is He who has revealed to you the Book [i.e., the Quran] explained in detail?" And those to whom We [previously] gave the Scripture know that it is sent down from your Lord in truth, so never be among the doubters.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
እርሱ ያ መጽሐፉን የተብራራ ኾኖ ወደእናንተ ያወረደ ሲኾን «ከአላህ ሌላ ዳኛን እፈልጋለሁን» (በላቸው)፡፡ እነዚያም መጽሐፍን ከበፊቱ የሰጠናቸው እርሱ ከጌታህ ዘንድ በእውነት የተወረደ መኾኑን ያውቃሉ፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትኹን፡፡
Al-An'am 6:115
وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ صِدْقًا وَعَدْلًاۚ لَّا مُبَدِّلَ لِكَلِمَٰتِهِۦۚ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْعَلِيمُ
English - Sahih International
And the word of your Lord has been fulfilled in truth and in justice. None can alter His words, and He is the Hearing, the Knowing.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
የጌታህም ቃላት እውነተኛና ትክክለኛ ስትኾን ተፈጸመች፡፡ ለቃላቱ ለዋጭ የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡
Al-Kahf 18:27
وَٱتْلُ مَآ أُوحِىَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّكَۖ لَا مُبَدِّلَ لِكَلِمَٰتِهِۦ وَلَن تَجِدَ مِن دُونِهِۦ مُلْتَحَدًا
English - Sahih International
And recite, [O Muhammad], what has been revealed to you of the Book of your Lord. There is no changer of His words, and never will you find in other than Him a refuge.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ለቃላቶቹ ለዋጭ የላቸውም፡፡ ከእርሱም በቀር መጠጊያን በፍጹም አታገኝም፡፡
حَدَّثَنَا أَحْمَدُ بْنُ سَعِيدٍ الْهَمْدَانِيُّ، حَدَّثَنَا ابْنُ وَهْبٍ، حَدَّثَنِي هِشَامُ بْنُ سَعْدٍ، أَنَّ زَيْدَ بْنَ أَسْلَمَ، حَدَّثَهُ عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ أَتَى نَفَرٌ مِنْ يَهُودَ فَدَعَوْا رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم إِلَى الْقُفِّ فَأَتَاهُمْ فِي بَيْتِ الْمِدْرَاسِ فَقَالُوا يَا أَبَا الْقَاسِمِ إِنَّ رَجُلاً مِنَّا زَنَى بِامْرَأَةٍ فَاحْكُمْ بَيْنَهُمْ فَوَضَعُوا لِرَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وِسَادَةً فَجَلَسَ عَلَيْهَا ثُمَّ قَالَ ‏"‏ ائْتُونِي بِالتَّوْرَاةِ ‏"‏ ‏.‏ فَأُتِيَ بِهَا فَنَزَعَ الْوِسَادَةَ مِنْ تَحْتِهِ فَوَضَعَ التَّوْرَاةَ عَلَيْهَا ثُمَّ قَالَ ‏"‏ آمَنْتُ بِكِ وَبِمَنْ أَنْزَلَكِ ‏"‏ ‏.‏ ثُمَّ قَالَ ‏"‏ ائْتُونِي بِأَعْلَمِكُمْ ‏"‏ ‏.‏ فَأُتِيَ بِفَتًى شَابٍّ ثُمَّ ذَكَرَ قِصَّةَ الرَّجْمِ نَحْوَ حَدِيثِ مَالِكٍ عَنْ نَافِعٍ ‏.‏
Narrated Abdullah Ibn Umar: A group of Jews came and invited the Messenger of Allah (ﷺ) to Quff. So he visited them in their school.They said: AbulQasim, one of our men has committed fornication with a woman; so pronounce judgment upon them.
They placed a cushion for the Messenger of Allah (ﷺ) who sat on it and said: Bring the Torah. It was then brought. He then withdrew the cushion from beneath him and placed the Torah on it saying: I believed in you and in Him Who revealed you.He then said: Bring me one who is learned among you. Then a young man was brought. The transmitter then mentioned the rest of the tradition of stoning similar to the one transmitted by Malik from Nafi'(No. 4431).
የአይሁዶች ቡድን መጥተው የአላህን መልእክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) ወደ ኩፍ ጠሩ። ስለዚህ በትምህርት ቤታቸው ጎበኘዋቸው።አሉ፡- አቡልቃሲም ከኛ ሰዎች አንዱ ከሴት ጋር ዝሙት አድርጓል። በእነርሱም ላይ ፍርዱን ንገራቸው። በላዩ ላይ ለተቀመጡት የአላህ መልእክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) #ትራስ #አደረጉና፡- #ኦሪትን #አምጡ። ከዚያም አመጣ። ከዚያም #ከበታቹ #ያለውን #ትራስ #ነቀለው #ተውራትንም #በእርሷ #ላይ #አደረገ፡- #ባንተና #ባወረደህ #አመንኩ።ከዚያም፡- #ከናንተ #የተማረን #አምጡልኝ አለ። ከዚያም አንድ ወጣት ቀረበ። ከዚያም አስተላላፊው ማሊክ ከናፊእ (ቁጥር 4431) ካስተላለፈው ጋር የሚመሳሰል የቀረውን በድንጋይ መውገር ባህሉን ጠቅሷል። ሱናን አቡ ዳዉድ 4449 ደረጃ ሳሂህ ( ሸህ አልባኒ ከጊዜ በኋላ ቀይረው ሃሰን አድርገውታል )
حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ عَبْدِ الرَّحْمَنِ، أَخْبَرَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ صَالِحٍ، حَدَّثَنِي مُعَاوِيَةُ بْنُ صَالِحٍ، عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ جُبَيْرِ بْنِ نُفَيْرٍ، عَنْ أَبِيهِ، جُبَيْرِ بْنِ نُفَيْرٍ عَنْ أَبِي الدَّرْدَاءِ، قَالَ كُنَّا مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَشَخَصَ بِبَصَرِهِ إِلَى السَّمَاءِ ثُمَّ قَالَ ‏"‏ هَذَا أَوَانٌ يُخْتَلَسُ الْعِلْمُ مِنَ النَّاسِ حَتَّى لاَ يَقْدِرُوا مِنْهُ عَلَى شَيْءٍ ‏"‏ ‏.‏ فَقَالَ زِيَادُ بْنُ لَبِيدٍ الأَنْصَارِيُّ كَيْفَ يُخْتَلَسُ مِنَّا وَقَدْ قَرَأْنَا الْقُرْآنَ فَوَاللَّهِ لَنَقْرَأَنَّهُ وَلَنُقْرِئَنَّهُ نِسَاءَنَا وَأَبْنَاءَنَا ‏.‏ فَقَالَ ‏"‏ ثَكِلَتْكَ أُمُّكَ يَا زِيَادُ إِنْ كُنْتُ لأَعُدُّكَ مِنْ فُقَهَاءِ أَهْلِ الْمَدِينَةِ هَذِهِ التَّوْرَاةُ وَالإِنْجِيلُ عِنْدَ الْيَهُودِ وَالنَّصَارَى فَمَاذَا تُغْنِي عَنْهُمْ ‏"‏ ‏.‏ قَالَ جُبَيْرٌ فَلَقِيتُ عُبَادَةَ بْنَ الصَّامِتِ قُلْتُ أَلاَ تَسْمَعُ إِلَى مَا يَقُولُ أَخُوكَ أَبُو الدَّرْدَاءِ فَأَخْبَرْتُهُ بِالَّذِي قَالَ أَبُو الدَّرْدَاءِ قَالَ صَدَقَ أَبُو الدَّرْدَاءِ إِنْ شِئْتَ لأُحَدِّثَنَّكَ بِأَوَّلِ عِلْمٍ يُرْفَعُ مِنَ النَّاسِ الْخُشُوعُ يُوشِكُ أَنْ تَدْخُلَ مَسْجِدَ جَمَاعَةٍ فَلاَ تَرَى فِيهِ رَجُلاً خَاشِعًا ‏.‏ قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ غَرِيبٌ ‏.‏ وَمُعَاوِيَةُ بْنُ صَالِحٍ ثِقَةٌ عِنْدَ أَهْلِ الْحَدِيثِ وَلاَ نَعْلَمُ أَحَدًا تَكَلَّمَ فِيهِ غَيْرَ يَحْيَى بْنِ سَعِيِدٍ الْقَطَّانِ وَقَدْ رُوِيَ عَنْ مُعَاوِيَةَ بْنِ صَالِحٍ نَحْوُ هَذَا ‏.‏ وَرَوَى بَعْضُهُمْ هَذَا الْحَدِيثَ عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ جُبَيْرِ بْنِ نُفَيْرٍ عَنْ أَبِيهِ عَنْ عَوْفِ بْنِ مَالِكٍ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم ‏.‏
from Abu Ad-Darda who said: "We were with the Prophet (ﷺ) when he raised his sight to the sky, then he said: 'This is the time when knowledge is to be taken from the people, until what remains of it shall not amount to anything." So Ziyad bin Labid Al-Ansari said: 'How will it be taken from us while we recite the Qur'an. By Allah we recite it, and our women and children recite it?' He (ﷺ) said: 'May you be bereaved of your mother O Ziyad! I used to consider you among the Fuqaha of the people of Al-Madinah. The Tawrah and Injil are with the Jews and Christians, but what do they avail of them?'" Jubair said: "So I met 'Ubadah bin As-Samit and said to him: 'Have you not heard what your brother Abu Ad-Darda said?' Then I informed him of what Abu Ad-Darda said. He said: 'Abu Ad-Darda spoke the truth. If you wish, we shall narrated to you about the first knowledge to be removed from the people: It is Khushu', soon you will enter the congregational Masjid, but not see any man in it with Khushu'.'"
ከአቡ አድዳርዳእ እንዲህ አለ፡- “ከነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ጋር ነበርን ወደ ሰማይ ባሳየ ጊዜ፡- “#ይህ #ጊዜ #እውቀት #ከሰዎች #የሚወሰድበት #ጊዜ #ነው(ከኢስላም)። ምንም አያመጣም" እናም ዚያድ ቢን ላቢድ አል-አንሷሪ፡- እኛ ቁርኣንን እያነበብን እንዴት ከእኛ ይወሰዳል። በአላህ እንምላለን፣ ሴቶቻችንና ልጆቻችንም ያነቡትታል? እሳቸውም (ሶለላሁ ​​ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- ‹‹በእናትህ ዚያድ ሆይ! ከአል-መዲና ሰዎች ፉቀሃዎች(አዋቂዎች ፣አስተዋዮች) መካከል እቆጥርህ ነበር። #ተውራትና #ኢንጅል #ከአይሁዶችና #ከክርስቲያኖች #ጋር #ናቸው ግን ምን ይጠቅሟቸዋል?› ጁበይር እንዲህ አለ፡- “ዑባዳህ ቢን አስ-ሰሚትን አገኘሁትና እንዲህ አልኩት፡- “ወንድምህ አቡ አድ- የሰማውን አልሰማህምን? ዳርዳ አለ? ከዚያም አቡ አድዳርዳ የተናገረውን ነገርኩት። እንዲህም አለ፡- ‘አቡ አድዳርዳ እውነት ተናግሯል። ከፈለክ ከሰዎች ስለ መጀመሪያው እውቀት እንነግራችኋለን፡- እሱ ኹሹዕ ነው፤ በቅርቡ
ወደ ጀመአ መስጂድ ትገባላችሁ ነገር ግን በርሱ ውስጥ አንድንም ሰው ከኩሹእ ጋር እንዳታይ።
Jami` at-Tirmidhi, 2653
In-Book Reference: Book 41, Hadith 9
English Reference: Vol. 5, Book 39, Hadith 2653 Grade-sahih
Authority
Al-Ma'idah 5:43
وَكَيْفَ يُحَكِّمُونَكَ وَعِندَهُمُ ٱلتَّوْرَىٰةُ فِيهَا حُكْمُ ٱللَّهِ ثُمَّ يَتَوَلَّوْنَ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَۚ وَمَآ أُو۟لَٰٓئِكَ بِٱلْمُؤْمِنِينَ
English - Sahih International
But how is it that they come to you for judgement while they have the Torah, in which is the judgement of Allah? Then they turn away, [even] after that; but those are not [in fact] believers.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
በእነርሱም ዘንድ ተውራት እያለች በውስጧ የአላህ ፍርድ ያለባት ስትኾን እንዴት ያስፈርዱሃል! ከዚያም ከዚህ በኋላ እንዴት ይሸሻሉ! እነዚያም በፍጹም ምእምናን አይደሉም፡፡ እዚህ ክፍል ላይ መሐመድ ዷን አይሁዶች ፍርድ ስጠን ሲሉት እንመለከታለን አላህ ግን በአንጻሩ ተውራት የእኔ የአላህ እውነት በመጽሐዱ እያለ አንተን ፍረድልን ማለት አያስፈልጋቸውም ። ቁርዓንንም መጠቀም አይጠበቅባቸውም(ሱናን አቡ ዳዉድ 4449 ደረጃ ሳሂህ ) እያለን ነው ። ከእዚህም በተጨማሪ ስለ ተውራት የአይሁድ መጽሐፍት እንዲህ ይለናል :-
Al-Ma'idah 5:44
إِنَّآ أَنزَلْنَا ٱلتَّوْرَىٰةَ فِيهَا هُدًى وَنُورٌۚ يَحْكُمُ بِهَا ٱلنَّبِيُّونَ ٱلَّذِينَ أَسْلَمُوا۟ لِلَّذِينَ هَادُوا۟ وَٱلرَّبَّٰنِيُّونَ وَٱلْأَحْبَارُ بِمَا ٱسْتُحْفِظُوا۟ مِن كِتَٰبِ ٱللَّهِ وَكَانُوا۟ عَلَيْهِ شُهَدَآءَۚ فَلَا تَخْشَوُا۟ ٱلنَّاسَ وَٱخْشَوْنِ وَلَا تَشْتَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِى ثَمَنًا قَلِيلًاۚ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْكَٰفِرُونَ
English - Sahih International
Indeed, We sent down the Torah, in which was guidance and light. The prophets who submitted [to Allah] judged by it for the Jews, as did the rabbis and scholars by that with which they were entrusted of the Scripture of Allah, and they were witnesses thereto. So do not fear the people but fear Me, and do not exchange My verses for a small price [i.e., worldly gain]. And whoever does not judge by what Allah has revealed – then it is those who are the disbelievers.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትኾን አወረድን፡፡ እነዚያ ትዕዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በእነዚያ አይሁዳውያን በኾኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፡፡ ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉትና በርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት (ይፈርዳሉ)፡፡ ሰዎችንም አትፍሩ፡፡ ፍሩኝም፡፡ በአንቀጾቼም አነስተኛን ዋጋ አትለውጡ፡፡ አላህም ባወረደው ነገር ያልፈረደ ሰው እነዚያ ከሓዲዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
➤ የአይሁዶች መጽሐፍ (ብሉይ ኪዳን ) እውነት ብርሐን እና የፈጣሪ መጽሐፍ ተብሎ ተጠቅሷል በእርሱ የማይዳኝም ከሐዲ ነው ይለናል አላህ ፣ ቁርዓን እና መሐመድ ። የክርስቲያኖች መጽሐፍ ሐዲስ ኪዳንስ ?
Al-Ma'idah 5:46
وَقَفَّيْنَا عَلَىٰٓ ءَاثَٰرِهِم بِعِيسَى ٱبْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًى وَنُورٌ وَمُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ وَهُدًى وَمَوْعِظَةً لِّلْمُتَّقِينَ
English - Sahih International
And We sent, following in their footsteps, Jesus, the son of Mary, confirming that which came before him in the Torah; and We gave him the Gospel, in which was guidance and light and confirming that which preceded it of the Torah as guidance and instruction for the righteous.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
በፈለጎቻቸውም (በነቢያቶቹ ፈለግ) ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲኾን አስከተልን፡፡ ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሳጭ ሲኾን ሰጠነው፡፡
Al-Ma'idah 5:47
وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِۚ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
English - Sahih International
And let the People of the Gospel judge by what Allah has revealed therein. And whoever does not judge by what Allah has revealed – then it is those who are the defiantly disobedient.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ፡፡ አላህም ባወረደው የማይፈርድ ሰው እነዚያ አመጸኞች እነርሱ ናቸው፡፡
➤ የክርስቲያኖችም መጽሐፍ እውነት (ቀጥተኛ) ብርሃን ያለበት እና ክርስቲያኖች ሊፈርዱበት የሚገባ መጽሐፍ እንደሆነ በእርሱ የማይዳኙ ከሆነ ደግሞ ስህተት ውስጥ እንደሆኑ ይነግረናል ።
አላህ የሰው መልክ እንዳለው ታውቃላችሁ ???
ፆታ ነው ሐይማኖት የቀየረው 🫠
۞ وَالْمُحْصَنَاتُ مِنَ النِّسَاءِ إِلَّا مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۖ كِتَابَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ ۚ وَأُحِلَّ لَكُم مَّا وَرَاءَ ذَٰلِكُمْ أَن تَبْتَغُوا بِأَمْوَالِكُم مُّحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ ۚ فَمَا اسْتَمْتَعْتُم بِهِ مِنْهُنَّ فَآتُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ فَرِيضَةً ۚ وَلَا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ فِيمَا تَرَاضَيْتُم بِهِ مِن بَعْدِ الْفَرِيضَةِ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا

ከሴቶችም (በባል) ጥብቆቹ እጆቻቸሁ (በምርኮ) የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፡፡ (ይህን) አላህ በናንተ ላይ ጻፈ፡፡ ከዚሃችሁም (ከተከለከሉት) ወዲያ ጥብቆች ኾናችሁ ዝሙተኞች ሳትኾኑ በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለእናንተ ተፈቀደ፡፡ ከእነሱም በርሱ (በመገናኘት) የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች መህሮቻቸውን ግዴታ ሲኾን ስጧቸው፡፡ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኀጢአት የለም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡
ኩን ፈየኩንና የኢሳ ፈጣሪነት ጉዳይ
ኑ በብርሃኑ እንመላለስ
በኑ በብርሃኑ እንመላለስ ማህበራችን የተደረገ ድንቅ የንፅፅር ትምህርት

መምህር :- ታላቁ ጅብሪል (ኡስታዝ)
መንዙማ በአይሻ (ሃቢብቲ)

መልካም ቆይታ
ነቢያችንንን😂
ሰለፊስት እስላሞች ሊያጀግኑት የሚፈልጉት ወይም 'ጀግናችን' የሚሉት አህመድን ጀበል በሴራ ትንተናው ከፖለቲከኞች የበሳ በግልብ ሞቲቬሽናል ቲኦሪዎች ላይ የተመሠረተ ሰው ነው፡፡

በነገራችን ሰለፊዝም ከሃይማኖታዊነቱ ይልቅ ፖለቲካ የሚጫነው በሃይማኖታዊ ጥልቀቱ የሶፊስቶች ጫፍ መድረስ የማይችል ኮንቴምፖራሪ እስላማዊ እንቅስቃሴ ነው፡፡ ይኸ ሌላውን በጠላትነት ፈርጆ የሚነሣ፣ እንቅስቃሴ ትርፍ ያስገኙልኛል ያላቸውን ኢ ሃይማኖታዊ አካሄዶች ሁሉ ሄዶ በፕሮፖጋንዳ በልጦ ለመታየት ቢላላጥ አያስገርምም፡፡ የእነ እህመድንም ጸረ ሀገር፣ ጸረ ኅብረ ሃይማኖታዊ፣ ጸረ ሌሎች የሆነ እንቅስቃሴ በዚህ ማሕቀፍ ነው መታየት የሌለበት፡፡ ይኸ የአህመድን ሰለፊስት ስብስብ ብዙኃኑና የሰከነውን ሱፊስት ሙስሊም የማይወክል ቢሆንም ሰላም ለማደፍረስና ሀገር ለመረበሽ ሲሆን ግን የማይናቅ አፍራሽ ኃይል ያለው ስብስብ ነው፡፡

አህመድን ጀበል 'ክርስቲያኖችን እንዴት በልጦ መገኘትና ማበሳጨት እንዳለባቸው' በሰጠው ሥልጠና ላይ እንደሚታየው 'መከተል ያለብን አምስት መንገዶች፣ ትግላቸውን ለመቀለበስ የሚያስችሉን ስምንት ስልቶች፣ ሚዲያውን ለመቆጣጠር መጠቀም ያለብን 10 ማደናቀፊያዎች' ወዘተ የሚሉ ተራ ማኪያቬሊያኒዝምን በአግባቡ ያልተረዱ የሴራ ጉንጎናዎች ነው በማቅረብ የሚታወቀው፡፡ የትግል ምልክታቸው ሆኖ ለመውጣት የቻለውም በዚህ ሲመረመርና ሲፈተሽ ግልብና ሳይንሳዊ ተፈጻሚነት በሌለው ሽረባ ነው፡፡ እነዚህን ስልቶች ሲዘረዝር ከ15 ዐመታት በላይ ይለፉት እንጂ አንዱንም አሳክቶ ስለመሆኑ አይናገርም፡፡ አሁንም ድሮ ሲሸርበው የነበረውንና ያልተሳካለትን በመተንተን ነው ሊያሞኛቸው የሚሞክረው፡፡

በነገራን ላይ አቀራረቡን በምሳሌ ለማሳየት ያህል ድሮ ከአራት ኪሎ እስከ ስድስት ኪሎ መጻሕፍት ከሚያዞሩ ልጆች የማታጧቸውን 'ሴትን ልጅ ለማማለን የሚያገለግሉ ስድስት ስልቶች፣ ሀብት የማፍራት ስምንት ጥበቦች፣ በሰዎች ለመፈቀር የሚረዱ 10 መንገዶች' የሚሉ ጅላንፎ መጻሕፍትን የመሰለ አቀራረብን የሚከተል አምታች ነው፡፡ 'ሀብታም ሆኖ ለመገኘት የሚያስችሉ 10 ምክንያቶች' የሚል መጸሐፍ ጽፎ የሚሸጥ ሰው አሁንም ለምን ድሃ ሆኖ እንደሚኖር የሚጠይቀው መጥፋቱ ሁሌም ያስገርመኛል፡፡ የአህመድንም በቁጥር የሚገለጡ '10 ስልቶች' ድሃ ሆኖ ሃብታም ለመሆኑ የሚጠቅሙ 10 ስልቶችን እንደሚሸጠው ነጋዴ ዐይነት ናቸው፡፡

ማኅበራዊ መስተጋብርም ይሁን ሕይወት እንዲህ አምስት፣ ዐራት፣ ሰባት በሚባል ረስፒ የሚመራ ሳይሆን ጥልቅ ማሰላሰልና በቁጥር የማይገለጥ በምልዐት ያለ መረዳትን የሚጠይቅ ነው፡፡

በተመሳሳይም በክርስትና እስልምና ተዋስኦ በልጦ ለመገኘትም ይሁን ጠንካራ ሰዎችን ለማውጣት የምትጠቀመው ሶ ኮልድ 10 የሚባል ስልት የለም፣ ሊኖርም አይችልም፡፡ ይኸ መሰሉ ፉታይል ሙከራ ደካሞች ምሁር መስለው ለመታየትና የተራቀቁ መስለው ለመሣል የሚያደርጉት ትርጉም አልባ መላላጥ ነው፡፡

የሚዲያ ክንፋቸው የሚመራው 'ይሳቅ' እሸቱም ያንንኑ 'ሃብታም ለመሆን የሚያገለግሉ 10 ፍቱን ስልቶች' በማለት ድሃው ጸሐፊ የጻፏቸውን መጻሕፍት በዐራት ኪሎ ጎዳናዎች ዘርግተው በመሸጥ ሕይወታቸውን የሚመሩ መጻሕፍት አዟሪዎችን ይመስላል፡፡

ይኸው ነው፡፡
©አረጋ አባተ
ሴቶች ጀነት እንዲገቡ ከአይሁዶች እና ከክርስቲያኖች መስዋዕትነት ውጪ ባሏን በደንብ #ማርካት #አለባት በእንትን ጀነት እንድትገባ ካስፈለገ

It was narrated that from Musawir Al Himyari from his mother that: she heard Umm Salamah say: “I heard the Messenger of Allah say: 'Any #woman who #dies when her #husband is pleased with her, will #enter #Paradise.' ”

"ከሙሳዊር አል ሂምያሪ ከእናቱ እንደተተረከው፡-
ኡሙ ሰላማህ እንዲህ ስትል ሰማሁ፡- የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ፡- #ማንኛውም #ሴት ባሏ በእሷ #ተደስቶባት ብትሞት #ጀነት #ትገባለች።"

حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ فُضَيْلٍ، عَنْ أَبِي نَصْرٍ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ، عَنْ مُسَاوِرٍ الْحِمْيَرِيِّ، عَنْ أُمِّهِ، قَالَتْ سَمِعْتُ أُمَّ سَلَمَةَ، تَقُولُ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ ‏ "‏ أَيُّمَا امْرَأَةٍ مَاتَتْ وَزَوْجُهَا عَنْهَا رَاضٍ دَخَلَتِ الْجَنَّةَ ‏"‏ ‏.‏
GradeHasan (Darussalam)
Reference : Sunan Ibn Majah 1854In-book reference : Book 9, Hadith 10English translation : Vol. 3, Book 9, Hadith 1854
2025/07/06 23:33:42
Back to Top
HTML Embed Code: