Telegram Web Link
The statement "God does not exist because theists have no evidence" is a logical fallacy called an argument from ignorance (also known as "appeal to ignorance")

because it assumes that something is false simply because no evidence has been presented to prove it true; in this case, it wrongly concludes that God doesn't exist just because no definitive proof has been shown to support his existence.
የማሜ እና የአይሻ ታሪክ still አለ 😂😭
በጢም ማሰብ ደፋር ያደርጋል 😳😂
+ + ከባድ ሰበር መረጃ! (እና የትብብር ጥሪ)

(ትኩረታችሁን ሰብስባችሁ አንብቡኝ!)

***

ትናንት፡ ጥቂት ተቺዎቼ፡ " አንቺ መቼም፡ ስለ ኢሉሚናቲ፣ ስለ 666፣ ምናምን... ነው እንጂ፡ መጻሕፍትንና ሊቃውንትን ጠቅሰሽ፡ ስለ ጥንተ አብሶም ይኹን ስለ ነገረ መለኮት ማስተማር አትችዪም" ብለው ሊወቅሱኝ ሞከሩ።

እኔ ዓቅሜን የማውቅ ጨዋ ምዕመን ስለኾንኩ፡ ጠለቅ ብዬ ሊቃውንትን እየጠቀስኩ የነገረ መለኮት ክርክርአላደርግም። በቃሌ መሳቴ ስለማይቀር። መጻሕፍትንና ሊቃውንትን አላውቅም ማለት ግን አይደለም። የነቢያት፣ የሐዋርያትና የሊቃውንት የምን ጊዜም ተማሪያቸው ነኝ።

የኔ ስጦታ፡ መሠረታዊው የሃይማኖታችን አስተምህሮ፡ በአገራዊና በማኅበረሰባዊ አካኼዳችን ላይ ያለውን በጎ ተጽዕኖ መመርመርና ተጻራሪዎቹን ደግሞ ማጋለጥ ነው። ሙያዬ በማኅበረሰብ ሳይንሱ ዘርፍ በኩል ነውና።

ስለዚህ፡ በበጎው በኩል፡ ተዋሕዶ፡ እንዴት የኅዳሴ፣ የኢትዮጵያዊነት (utopian) ፣ የአብርኖት፣ የጤናማ ሥርዓተ መንግሥትና ሥርዓተ ማኅበር መሠረት እንደኾነች መግለጥ፤

በተጻራሪው በኩል ደግሞ፡ ስለኢሉሚናቲና ስለ666፣ ስለ ደቂቀ እስጢፋና ስለመሳሰሉት ቡድኖች አፍራሽ (dystopian) ሥራዎች ማጋለጥ ነው የኔ ሥራ።

***

እና፡ ዛሬ፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት፡ ከአንድ አገር ወዳድ መንፈሳዊ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ሰምቼ ለራሴ የያዝኩትን፡ ነገርግን ተጨማሪ መረጃዎች ለማግኘት ውሉ የጠፋኝን አንድ መረጃ አካፍላችኋለሁ።

ተቺዎቼ '' ስለ666 ስታወሪ አንድም ነፍስ ሳታድኚ፡ እነ አኬ ትናንት መጥተው ስንት ነፍሳት ወደ ቤተክርስቲያን ስለጨመሩ ቀንተሽ'' ምናምን እያሉ፡ ለግብፅ የጥንተ አብሶ ትምህርት ሊያግባቡኝ ሲሞክሩ ነበር።

እኔ ግን፡ ወደ 666ቱ እና ወደ ኢሉሚናቲው ነው የምመለስላችሁ! አጀንዳዬን አልረሳም። ሞኛችሁን ፈልጉ!

***

ስለግብጻውያን የአሞን ካህናት (The Amun priesthood) ሰምታችሁ ታውቃላችሁ? የግብፅ እና የውጪ አገርምሑራን፡ በየድረ ገጹ እንደሚሉት፡ የጥንት የግብፅ አምልኮ ካህናት ናቸው እንጂ፡ አሁን የሉም። አሁን ያሉት፡ "በጥንት ግብጽ (Kemet) አምልኮ ዙርያ የሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ቡድኖች ናቸው እንጂ፡ ከነዚያ የጥንቶቹ የአሞን ካህናት ጋር፡ ምንም ግንኙነት የላቸውም" ይላሉ። እነዚህ ያሁኖቹ ቡድኖች፡ ተራ ዜጎች ኾነው፡ በራሳቸው ጊዜ የጥንቱን የግብፅ ፍልስፍናና የአምልኮ ሥርዓት (rituals) ለማጥናት፡ ብሎም ለመመለስ የተቋቋሙ እንደኾኑ ተደርጎ ነው የሚታሰበው። እነዚህ በግል ተነሣሽነት የተቋቋሙ ቡድኖች፡ kemetic reconstructionists ይባላሉ።

ታድያ፡ መቼም ኢትዮጵያውያን የጸሎት ሰዎች የዋዛ ሰዎች አይደሉም አይደል? ከተወሰኑ ዓመታት በፊት አንድ መረጃ አቀበሉኝ። ፍንጭ ብቻ እንጂ ዝርዝር አላገኘሁም። ያም ምን መሰላችሁ? እነዚህ የአሞን ካህናት የሚባሉት ግብጻውያን፡ ጥንት ብቻ ሳይኾን፡ አሁንም ከነሙሉ አምልኮዋቸው በምሥጢር ማኅበረሰብ መልክ እንዳሉ እና፡ ኢትዮጵያን አስመልክቶ፡ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ላይ ሤራ እንደሚሠሩ ነበር የነገሩኝ። በተለይደግሞ፡ "በኢትዮጵያ ትንሣኤ" እና "ይነሣል" በተባለው ንጉሥ ቴዎድሮስ ዙርያ፡ የተወዛገቡ ነገሮችን ስፖንሰርበማድረግና፡ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ብዙ ወግዘትና ስሕተት እንዳለባት ወሬ በማስነዛት ወጣቱ ጥሏት እንዲወጣ ፕሮፓጋንዳ ውስጥ ለውስጥ በመንዛት በኩል፡ ረዥም እጅ እንዳላቸው፡ በወቅቱ ወሬው ደርሶኛል።ትናንትና፡ አስተያየት መስጫዬ ላይ፡ አንዳንዶች፦ "የግብፅ ቤተክርስቲያን፡ ከኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ተረት ተረት አውጥታ፡ እውነተኛ ክርስቲያን አደረገችኝ፤ የጥንቶቹ የአኀት አብያተ ክርስቲያናት ሊቃውንት፡ ትክክለኛውን ትምህርት ይዘዋል። እነ አኬ ዓይናችንን ገለጡልን፤ 2000 ዓመት ሊቃውንት አስተምረው ምንም ነፍሳት ወደቤተክርስቲያን ያልጨመሩትን፡ አሁን የቲክ ቶክ ወጣቶች መጥተው ስንቶችን አዳኑ..." ዓይነት እንቶ ፈንቶ ሲያወሩብኝ፡ ይኽ ወሬያቸው፡ ከነ አቡነ ሽኖዳና ከእነ እማሆይ ኄራን ቤተክርስቲያን የፈለቀ ሳይኾን፡ "ከአሞን ካህናት ፕሮፓጋንዳ ክፍል የመጣ ሊኾን ይችላል" የሚል ሃሳብ መጣብኝ። ዓይናቸው ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ላይ እንደኾነ ከጥቂት ዓመታት በፊት ሰምቼያለሁና። በኪሴ የያዝኩትን መረጃ፡ አሁን አውጥቼ መጠቀም ልጀምር ነው።

እናም፡ ባለፉት ዓመታት፡ ስለ አሙን ካህናት አድራሻና ሥራ ለመመርመር በመጠኑ ሞክሬያለሁ። ውላቸው ግን አይያዝም። ስለጥንቶቹ የአሙን ካህናት፡ ከበቂ በላይ መረጃ አግኝቼያለሁ። ስለአሁኖቹ ግን፡ በየድረ ገጹ፡ ምንም የለም። እንዳልኳችሁ፡ አሁን እንደሌሉ ተደርጎ ነው በየቦታው የሚጻፈው።

ይኽን ነገር አብረን እንመርምረው! ጥሪዬም ይኽ ነው፦

ባለፈው፡ '' ስለ ደቂቀ እስጢፋ መረጃ አቀብሉኝ'' ብዬ ጥሪ ስላደረግሁ፡ ወሳኝ ዓይን ከፋች መረጃዎችን አግኝቼያለሁ። አሁንም፡ ስለ አሞን ካህናትና በኢትዮጵያ ስላላቸው ሚና መረጃ ያላችሁ ሰዎች ካላችሁ፡ በተመቻችሁ መንገድ እንድታቀብሉኝ በእግዚአብሔር ስም እጠይቃችኋለሁ። ጥቂት ፍንጮች ከተገኙ፡ ነጥቦቹን ማያያዝ አይከብድም።

እና ልጆቹ ያሾፉብኝ መስሏቸው፡ ለሌላ አጀንዳ በር ከፈቱ ማለት ነው። "በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ'' እንዲሉ። ኹሉ ነገር ለበጎ ነው። እግዚአብሔር እንድናየውና እንድናስተውለው የሚፈልገውን ነገር፡ በጊዜው፡ በውድም፥ በግድም ዞረን እንድናየው ማድረጉ አይቀርም። ክብር ምሥጋና ለርሱ ይኹን!

ስለትብብራችሁ በቅድሚያ አመሰግናለሁ።

መልካም ውሎ!

+++

ምንጭ:-መስከረም ለቺሳ youtube channel
#ዋዜማ_የኪነ_ጥበብ_መርሐ_ግብር

ቅዳሜ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ በወልድ ዋህድ ሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ ይከናወናል ።
በመርሐ ግብሩ ላይ ከወልድ ዋህድ እና ከሌሎች እህት ሰንበት ትምህርት ቤቶች በተጋበዙ ወጣቶች

👉ቅኔ
👉ስነ ግጥም
👉ወጎች እንዲሁም
👉ጭውውት ይቀርባል ።

በመርሐ ግብሩ ላይ ትሳተፉ ዘንድ ጠርተነዎታል ።

መግቢያ ዋጋ :- #ሰዓት_ማክበር_ብቻ
ለማሜን እና የአላህን ፍቅር በምሳሌ ስገልፀው እነሆ 😂
Scam is when Qu'ran is speaking in the Qu'ran, same book the Christian man who later left islam used to write for Mohammed( Sahih al-Bukhari 3617) and disproving Surah 2:79🤷
Food for the 🐐
እነዚህ ምዕመናን ጋር እንዴት እንግባባ ጃል 🙈😳🙆‍♂🫠🫠
ኪዳነምህረት በአባቶች ውዳሴ
[የእመቤታችን የየካቲት 16 ቃል ኪዳኗን አስመልክቶ በሊቃውንት የቀረበላት ውዳሴ (ቅዱስ ያሬድ፣ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ፣ አባ ዘመለኮት፣ አባ ጽጌ ድንግል)]
✍️ አዘጋጅ፡- መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ
💥 ቅዱሳን ሊቃውንት የአምላክን እናት አመስግነው በቃኝ አይሉም ነበር በተለይ ከኢትዮጵያ ሊቃውንት ቅዱስ ያሬድ፣ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ፣ አባ ጽጌ ድንግልና አባ ዘመለኮትን በዚህ ክፍል ላይ ስጠቅሳቸው በተለይ የክብር ባለቤት ልጇ በጎልጎታ የምሕረት ቃል ኪዳንን የገባላትን የየካቲት 16 ክብረ በዓሏን አስመልክቶ ከጻፉት ከብዙው በጣም ጥቂቱን የእመቤቴን በረከት ለመሳተፍ ስል አስፍሬዋለሁ፡፡
                💥በቅዱስ ያሬድ💥
ቅዱስ ያሬድ በድጓው በተለይ በዐጫብር ድጓ ዘኪዳነ ምሕረት ውስጥ ከተጻፈው፡-
✍️ “ለብእሲ ዕሩቅ እምልብሰ ምግባር
ታዕድዊዮ እምገሃነም ባሕር
ኦ ድንግል በኪዳንኪ ሐመር”

(ድንግል ሆይ በቃል ኪዳንሽ መርከብ ከምግባር ልብስ የተራቈተውን ሰው ከገሃነመ እሳት ባሕር ታሻግሪዋለሽ)

✍️ “ብእሲ ቅሩብ ለሙስና
ለድንግል በኪዳና
በመንግሥተ ሰማይ ዘኢይጸልም ብርሃና
ይረክብ ሕይወተ ዕረፍት ወጥዒና”

(ለጥፋት የቀረበ ሰው ለድንግል በተሰጣት ኪዳን፤ ብርሃኗ በማይጨልም በመንግሥተ ሰማይ ዕረፍትና ጤንነትን ያገኛል)

✍️ “ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ
አንቲ ምሥራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ
አማን ኪዳንኪ ኢየሐልቅ”

(በብር የተሠራች የርግብ ክንፍ ጐኖቿ በወርቅ ዐመልማሎ የተሸለመች አንቺ በምሥራቅ ስትመሰዪ ልጅሽ የእውነት ፀሐይ ነው፡፡ በእውነት ቃል ኪዳንሽ አያልቅም)፡፡

✍️ “አዕረግዋ መላእክት እምድር ውስተ ሰማያት በክብር ወበስብሐት
በእንቲኣነ ከመ ትስአል እምወልዳ ኪዳነ ምሕረት”

(ስለ እኛ ከልጇ የምሕረት ኪዳንን ትለምን ዘንድ በክብር በምስጋና መላእክት ከምድር ወደ ሰማያት አሳረጓት፡፡)

✍️ “ይቤላ ለእሙ ማርያም እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ተካየድኩ ምስሌኪ ኪዳነ ምሕረት ከመ አድኅን ዘተአመነኪ መሐልኩ ለኪ በርእስየ ዘመሐልኩ አነ ለኖኅ ገብርየ ወለአብርሃም ፍቁርየ፤ ዘመሐልኩ አነ ለዳዊት ኅሩይየ ብእሲ ምእመን ዘከመ ልብየ መሐልኩ ለኪ በርእስየ በቅዱስ ሥጋየ ወበክቡር ደምየ መሐልኩ ለኪ በርእስየ ከመ ኢይሔሱ ማእኰትየ”

(ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እናቱ ማርያምን እንዲኽ አላት በምልጃሽ ያመነብሽን አድን ዘንድ ካንቺ ጋራ የምሕረት ቃል ኪዳንን ተጋባኊ፤ ለአገልጋዬ ለኖኅና ለወዳጄ ለአብርሃም ቃል የገባኊ እኔ በራሴ ማልኹልሽ፤ እንደ ልቤ ለምለው ለታመነው ለዳዊት የማልኊ እኔ በራሴ ማልኹልሽ፤ በቅዱስ ሥጋዬና በክቡር ደሜ የማልኊ እኔ ምዬ እንደማልከዳ ማልኹልሽ)
                 💥💥💥

        💥 አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ💥
✍️ድካመ ጌጋይየ ትማእ ማርያም ጽድቀ ዚኣኪ በጽንዓ
መዳልወ ጥበብ ሶበ መልኣ ሰማኒተ ነፍሳተ ወሰብዓ
ሕፍነ ማይ ኀየለ ወሞአ”

(ማርያም የአንቺ ጽድቅ የበደሌን ድካም ድል ትነሣ ዘንድ የጥበብ (የምስጢር) ሚዛኖች በመሉ ጊዜ እፍኝ ውሃ ሰባ ስምንት ነፍሳትን ፈጽሞ ድል ነሣ፡፡)

✍️ “በከመ ልማድኪ በሊ ኀበ ወልድኪ ከሃሊ
  ኦ ርኅሩኅ ኢተበቃሊ
  ያጠፍኦኑ ለሥዕሉ ሠዓሊ
  ኪነተከ ዘትካት ኀሊ”

(እንደ ልማድሽ ኹሉን የሚችል ወደሚኾን ልጅሽ የማትበቀል ቸር ሆይ፤ ሠዓሊ ሥዕሉን ያጠፋዋልን? የቀድሞ ፍጥረትኽን ዐስብ በዪ)።

✍️ “ጊዜ ጸልዮትኪ በጽሐ ከመ ኢይሙት ገብርኪ
ቅድሜሁ ስግዲ ወአስተብርኪ
  እንዘ ታዘክሪዮ እምጻማ ንግደትኪ
  ርግብየ የዋሂት ለየዋህ ወልድኪ”

(ደገኛዪቱ ርግቤ ለደገኛው ልጅሽ የእንግድነትሽን ድካም እንደ እናት እያሳሰብሺው፤ በፊቱ ፍጹም ስገጂ፤ አገልጋዪሽ እንዳይሞት የጸሎትሽ ጊዜ ደረሰ)።

✍️ “እሙ በሊዮ በእንቲኣየ ለፍሬ ከርሥኪ እብኖዲ
ላዕሌሁ ምሕረተ ኢታጐንዲ
እመ አሕዘነከ ብእሲ አባዲ
  ቤዛ ነፍሱ ንጽሕየ እፈዲ”

(የጌታዬ እናት የማሕፀንሽ ፍሬ እብኖዲን ስለ እኔ እንዲኽ በዪው በርሱ ላይ ይቅርታን አታዘግዪ፤ ሰነፍ ሰው ቢያሳዝንኽም የነፍሱን ምትክ ንጽሕናዬን ዋጋ አድርጌ እከፍልለታለኊ)።

✍️ “አንቲ ውእቱ ለእግዚአብሔር አትሮኑሱ
ለአዳም ክብረ ሞገሱ
በኪዳንኪ ኃጥኣን መንግሥተ ሰማያት ይወርሱ"

(የእግዚአብሔር አትሮንሱ (ዙፋኑ) የአዳም የግርማው ክብር አንቺ ነሽ፤ ኃጥኣንም በቃል ኪዳንሽ መንግሥተ ሰማያትን ይወርሳሉ)።

                      💥💥💥

            💥 አባ ጽጌ ድንግል 💥
✍️ “ሚ ሠናይ ከመ ጼና ጽጌ ልሑይ
በኲሉ ጊዜ ምሒረ ነዳይ
በእንተ ኪዳንኪ ድንግል ለበላዔ ሰብእ ጊጉይ
ሶበ ዐብየ እምኀጢአቱ ክበደ መድሎቱ ለማይ
ለተአምርኪ በሰማይ ተገብረ ግናይ”

(ኹል ጊዜ ለደኻ መራራት መመጽወት እንደ ለመለመ አበባ ያማረ ነው (ምን ያምር?) ድንግል በቃል ኪዳንሽ ምክንያት ከበላዔ ሰብእ ኀጢአት የውሃ ሚዛን በልጦ በመታየቱ ለተአምርሽ በሰማይ ምስጋና ኾነ)።

✍️  “በከመ ይቤ መጽሐፍ ማእከለ ፈጣሪ ወፍጡራን
ለዕረፍት ዘኮንኪ ትእምርተ ኪዳን
ሰንበተ ሰንበታት ማርያም ዕለተ ብርሃን
ብኪ ይትፌሥሑ ዘገነተ ጽጌ ጻድቃን
ወብኪ ይወጽኡ ኃጥኣን እምደይን”

(መጽሐፍ እንደተናገረ በፈጣሪና በፍጡራን መካከል ለዕረፍት የኪዳን ምልክት የሆንሽ የብርሃን ዕለት የሰንበታት ሰንበት ማርያም በአንቺ የገነት አበባ ጻድቃን ይደሰታሉ፡፡ ኃጥአንም በአንቺ ምልጃ ከሲኦል ይወጣሉ)፡፡

                    💥💥💥
  💥የመልክአ ኪዳነ ምሕረት ደራሲ አባ ዘመለኮት💥
✍️ “ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘአስተማሰልዎ በኮከብ
ሶበ ብርሃኖ ተከድኑ ጽልሙታነ ራእይ ሕዝብ
ኪዳነ አምላክ ማርያም ወተስፋ መድኀኒት ዘዐርብ
ተናዘዘ ብኪ አኮኑ ኅሊና ቀዳማይ አብ
አመ እምገነቱ ተሰደ በሐዘን ዕጹብ”

(ለጨለመባቸው ወገኖች ብርሃኑን ባሳየ ጊዜ በኮከብ የመሰሉት ለኾነ ለስም አጠራርሽ ሰላምታ ይገባል፡፡ የዐርብ የመድኀኒት ተስፋ የአምላክ ኪዳን ማርያም ሆይ በሚያስጨንቅ ሐዘን ከገነቱ በተሰደደ ጊዜ የመዠመሪያው ሰው ኅሊና ባንቺ ተረጋጋብሽ እኮን)።

✍️ “ሰላም ለአእዛንኪ እለ ተበሥራ ኪዳነ
እምአፈ ፈጣሪ ወልድኪ ዘባሕርየኪ ተከድነ
አምሕለኪ ማርያም ከመ ኢታርእዪኒ ደይነ
እንበለ ምግባር ባሕቱ እመ ኢይጸድቅ አነ
ቦኑ ለከንቱ ኪዳንኪ ኮነ”

(ባሕርይሽን ከተዋሐደ ከፈጣሪ ልጅሽ አንደበት የኪዳን ምሥራችን ለተበሠሩ ጆሮዎችሽ ሰላምታ ይገባል፡፡  ያለምግባር የማልጸድቅማ ከኾነ በውኑ ኪዳንሽ ለከንቱ ይኾናልና ማርያም ሆይ ፍርድን እንዳታሳዪኝ አምልሻለኊ)።

✍️ “ማርያም ኅሪት እምነ መላእክት ወሰብእ
ተዝካረኪ ለእመ ገብረ በተአምኖ ጽኑዕ
በመንግሥተ ሰማይ ምስሌኪ ይነግሥ ኃጥእ”

(ከመላእክትና ከሰዎች ይልቅ የተመረጠሸ ማርያም ሆይ መታሰቢያሽን በብርቱ መታመን ያደረገ በመንግሥተ ሰማይ ካንቺ ጋር ይነግሣል) በማለት አወድሰዋታል፡፡

💥 እኛም በረከቷ ይደርብን ጸሎቷ ይጠብቀን፡፡ በአስተያየት መስጫው ላይ የአምላክ እናት በተሰጣት ቃል ኪዳን ትጠብቃችሁ ዘንድ በምትወዱት መዝሙር ግጥም ወይም በምትወዱት የምስጋና ጸሎት አመስግኗት።
✍️ መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ (በድጋሚ የተለጠፈ)
እንኳን አደረሳችሁ

መልካም ፆም
ፆም ስጋን ሳይሆን ስጋዌነትን አጥብቆ ይከለክላል ።
😂😂

ካፊሮች ይቅር በሉኝ ። ጦምኛ ሁነን ሳለን ዘንድ ይሄንን ሐዲስ ሳልነግራችሁ ባልፍ የፀፅተኛል ብዬ ነው ።
+++ ጸልየህ ልታደርገው ትችላለህ? +++

ማልዶ ቤተ ክርስቲያን ተሳልሞ ወደ ሥራ የሚሄድ አንድ መንፈሳዊ ሰው በጉዞው ከሌላ መንገደኛ ሰው ጋር ይገናኛል። ጥቂት እንደ ተጨዋወቱ ይህ በመንገድ ያገኘው ሰው ከደረት ኪሱ የሲጋራ ፓኮ በማውጣት አንዱን መዝዞ እንዲወስድ ይጋብዘዋል። ያም መንፈሳዊ ሰው "አይ ይቅርብኝ" ሲል እምቢታውን ገለጸ። ባለ ሲጋራውም "ኃጢአት ነው ብለህ ስላሰብህ ነው እምቢ ያልከኝ? ማጨስ እኮ ከአስጨናቂዋ ሕይወት ፋታ ለመውሰድና ራስን ዘና ለማድረግ ይረዳል። ግድ የለህም አንዱን ሞክር" እያለ ሊያግባባው ጣረ። በመጨረሻም መንፈሳዊው ሰው "ግድ የለም ለእኔ ይቅርብኝ። ባይሆን አንተ ይጠቅመኛል ካልህ በቃ ሲጋራውን ከመለኮስህ በፊት አንድ "አባታችን ሆይ" ጸልይና ጀምር" አለው። በዚህ ጊዜ ያ መንገደኛ ደንግጦ እንዲህ ሲል መለሰ "ጸሎት ጸልዬማ እንዴት እንዲህ አደርጋለሁ?!"

በጸሎት ልትጀምር የማትችላቸው ማናቸውም ነገሮች ለአንተ መልካም አይደሉም። በልብህ ኃጢአት እንድታደርግ የሚገፉፉህ ክፉ ሐሳብ ሲመጣ "ይህን ጸልዬ ማድረግ እችላለሁ?" ብለህ ራስህን ጠይቅ። ከጸሎት ጋር የማይጣጣም ከመሰለህ እርሱ ኃጢአት ነውና ተወው። ጸልዮ የሚዘሙት፣ ጸልዮ የሚሰርቅ፣ ጸልዮ ባልንጀራውን የሚሳደብ፣ ጸልዮ በወንድሙ ላይ ክፉ የሚያደርግ ማን ነው?

ዲያቆን አቤል ካሳሁን
አዲስ አበባ
came on babe

Lets eat each other 😂
በንጽሕና ለመኖር እየታገለ የሚወድቅን እግዚአብሔር አያዝንበትም። ድካሙን እና ያልተቋረጠ ጥረቱን አይቶ ድል የሚነሣበትን መንፈሳዊ ጸጋ ይሰጠዋል እንጂ። እንድትኖር በታዘዝከው ልክ ለመኖር ሞክረህ ስላልሆነልህ በራስህ ተስፋ አትቁረጥ። መሆንህን ብቻ ሳይሆን ፈልገህ መሞከርህን እግዚአብሔር ይቆጥርልሃል። ሰይጣን አቁስሎህ ስለሻረው ጠባሳህ አትቆጭ። ብዙ ጠባሳ እኮ ለሚዋደቅ ጀግና ወታደር የክብር ምልክቱ ነው። አፈ ወርቅ ዮሐንስ እንደሚለው የማይቆስለው የማይዋጋ ብቻ ነው።

ዲያቆን አቤል ካሳሁን
ድኃ ሙስሊምች በተለይ ወንድች ይሄንን ዜና ከሰማችሁ በኋላ እንደምትከፍሩ ርግጠኛ ነኝ ።😳💪

በፎቶዉ ላይ የምታዩት የሳኡዲ ተወላጅ አባወራ በአንድ ጊዜ 3 ሴቶችን አግብቷል። እስከ 4 ሚስት ማግባት በሚፈቀድባት ሳኡዲ ‘ታዲያ ይህ ምን ይገርማል?’ ልትሉኝ ትችላላችሁ። አስገራሚዉ ነገር ሶስቱም ሚስቶቹ በአንድ የትምህርት ተቋም ዉስጥ ያሉ መሆናቸዉ ነዉ! ከሶስቱ ሴቶች አንዷ የተቋሙ ተማሪ፣ ሌላኛዋ መምህርት፣ ሶስተኛዋ ደግሞ የተቋሙ ኃላፊ ናቸዉ። ይበልጥ የሚገርመዉ ደግሞ ግለሠቡ ቀደም ሲል ያገባት የመጀመሪያ ሚስቱም በተመሳሳይ የትምህርት ተቋም ዉስጥ በሱፐርቫይዘርነት በማገልገል ላይ መሆኗ ነዉ።

እኔ የምለዉ ግን … ይሔ ሠዉዬ ከትምህርት ተቋሙ ጋር ያለዉ ግንኙነት መጣራት ያለበት አይመስላችሁም? 😀
Forwarded from J.CHRISTIAN
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
They might have horses and chariots but we will be great by the name of God YHWH
ቼ ቼ ቼቼ to the heaven
2025/07/07 21:40:04
Back to Top
HTML Embed Code: