Forwarded from ልባም ሴት 😍
“በመጥፎና በጠማማ ትውልድ መካከል ያለ ነቀፋ የዋሆችም ነውርም የሌለባቸው የእግዚአብሔር ልጆች እንድትሆኑ ሳታንጐራጉሩ ክፉም ሳታስቡ ሁሉን አድርጉ፤”
— ፊልጵስዩስ 2፥14-15
— ፊልጵስዩስ 2፥14-15
#ማሜ_አያልቅበትም #ክፍል_6
ማሜ ማለት እኮ እጅጉን ግሩም ሰው ነው 😂 አይሁድ ሲረግሙት አይሻ ደግሞ ለሱ አሽቃብጣ ስትሳደብ ተይ አይሻዬ ብዙ አትድከሚ በምህፃረ ቃል ስደቢያቸው የሚል የገሩ የአላህ ገር ነቢይ 😂🙈
Hadith
"حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مُحَمَّدٍ، حَدَّثَنَا هِشَامٌ، أَخْبَرَنَا مَعْمَرٌ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، عَنْ عُرْوَةَ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ كَانَ الْيَهُودُ يُسَلِّمُونَ عَلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُونَ السَّامُ عَلَيْكَ. فَفَطِنَتْ عَائِشَةُ إِلَى قَوْلِهِمْ فَقَالَتْ عَلَيْكُمُ السَّامُ وَاللَّعْنَةُ. فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " مَهْلاً يَا عَائِشَةُ، إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الرِّفْقَ فِي الأَمْرِ كُلِّهِ ". فَقَالَتْ يَا نَبِيَّ اللَّهِ أَوَلَمْ تَسْمَعْ مَا يَقُولُونَ قَالَ " أَوَلَمْ تَسْمَعِي أَنِّي أَرُدُّ ذَلِكَ عَلَيْهِمْ فَأَقُولُ وَعَلَيْكُمْ "."
Narrated
Sahih
Sahih al-Bukhari, 6395
In-Book Reference: Book 80, Hadith 90
USC-MSA web (English) reference: Vol. 8, Book 75, Hadith 404 (deprecated numbering scheme)
ማሜ ማለት እኮ እጅጉን ግሩም ሰው ነው 😂 አይሁድ ሲረግሙት አይሻ ደግሞ ለሱ አሽቃብጣ ስትሳደብ ተይ አይሻዬ ብዙ አትድከሚ በምህፃረ ቃል ስደቢያቸው የሚል የገሩ የአላህ ገር ነቢይ 😂🙈
Hadith
"حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مُحَمَّدٍ، حَدَّثَنَا هِشَامٌ، أَخْبَرَنَا مَعْمَرٌ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، عَنْ عُرْوَةَ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ كَانَ الْيَهُودُ يُسَلِّمُونَ عَلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُونَ السَّامُ عَلَيْكَ. فَفَطِنَتْ عَائِشَةُ إِلَى قَوْلِهِمْ فَقَالَتْ عَلَيْكُمُ السَّامُ وَاللَّعْنَةُ. فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " مَهْلاً يَا عَائِشَةُ، إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الرِّفْقَ فِي الأَمْرِ كُلِّهِ ". فَقَالَتْ يَا نَبِيَّ اللَّهِ أَوَلَمْ تَسْمَعْ مَا يَقُولُونَ قَالَ " أَوَلَمْ تَسْمَعِي أَنِّي أَرُدُّ ذَلِكَ عَلَيْهِمْ فَأَقُولُ وَعَلَيْكُمْ "."
Narrated
Aisha:
The Jews used to greet the Prophet (ﷺ) by saying, "As-Samu 'Alaika (i.e., death be upon you), so I understood what they said, and I said to them, "As-Samu 'alaikum wal-la'na (i.e. Death and Allah's Curse be upon you)." The Prophet (ﷺ) said, "Be gentle and calm, O
Aisha, as Allah likes gentleness in all affairs." I said, "O Allah's Prophet! Didn't you hear what they said?" He said, "Didn't you hear me answering them back by saying, #'Alaikum (i.e., #the_same_be_upon_you)?" Sahih
Sahih al-Bukhari, 6395
In-Book Reference: Book 80, Hadith 90
USC-MSA web (English) reference: Vol. 8, Book 75, Hadith 404 (deprecated numbering scheme)
"ድንግል ሆይ አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ እንደ ዕብራውያን ሴቶች ልጆች በዋዛ ያደግሽ አይደለም፤ በንጽሕና በቅድስና በቤተ መቅደስ ኖርሽ እንጂ፤ ድንግል ሆይ ምድራዊ ኅብስትን የተመገብሽ አይደለም፤ ከሰማየ ሰማያት የበሰለ ሰማያዊ ኅብስትን ነው እንጂ፤ ድንግል ሆይ ምድራዊ መጠጥን የጠጣሽ አይደለም፤ ከሰማየ ሰማያት የተቀዳ ሰማያዊ መጠጥን ነው እንጂ፤ ድንግል ሆይ ከአንቺ አስቀድሞ ከአንቺም በኋላ እንዳሉ ሴቶች መተዳደፍን የምታውቂ አይደለም፤ በንጽሕና በቅድስና ያጌጥሽ ነሽ እንጂ፤ ድንግል ሆይ የሚያታልሉ ጐልማሶች ያረጋጉሽ አይደለም የሰማይ መላእክት ጐበኙሽ እንጂ እንደተነገረ ካህናትና የካህናት አለቆች አመሰገኑሽ እንጂ....."
(አባ ሕርያቆስ - ቅዳሴ ማርያም)
(አባ ሕርያቆስ - ቅዳሴ ማርያም)
ዛሬ የአረብኛ ቋንቋ ቀን ነው አሉ ። ከአሽቃባጭነታችን የተነሳ በመሐል ሐገረ አዲስ አበባ ሲከበር ውሏል አሉ ።
ለግዕዝ ግን ....😡
ለግዕዝ ግን ....😡
Forwarded from ልባም ሴት 😍
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄንን ቀን ታስታውሱታላችሁ ?😭በእኔ በህፃንነት እዕምሮዬ ተቀርፆ ቀርቷል ።
ማሳሰቢያ ፦ እውነት ስለሆነ ከፈራችሁ አትዩት ከአስራ ስምንት በታች ለሆኑት ይበልጥ አይመከርም።
ማሳሰቢያ ፦ እውነት ስለሆነ ከፈራችሁ አትዩት ከአስራ ስምንት በታች ለሆኑት ይበልጥ አይመከርም።
❖✔💥 “ሰላም ለአርሴማ ሥርጉተ አፍኣ ወውስጥ
በምግባር ፍጹም ወበሃይማኖት ስሉጥ
አመ ኮነት ሰማዕተ እንበለ ተምያጥ
አሕምሞ ሥጋሃ ኢክህሉ አስዋጥ
ወጸበለ እግራ ለሐሱ አናብስት መሠጥ”
(በፍጹም ምግባርና በፍጹም ሃይማኖት በውስጥና በውጪ ያጌጠች ለኾነች ለአርሴማ ሰላምታ ይገባል፤ ወደ ኋላ ባለመመለስ ሰማዕትን በኾነች ጊዜ ዐለንጎች (መግረፊያዎች) ሥጋዋን ማሳመም አልቻሉም፤ ነጣቂዎች አናብስትም የእግሯን ዐቧራ ላሱ) ይላል።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
በምግባር ፍጹም ወበሃይማኖት ስሉጥ
አመ ኮነት ሰማዕተ እንበለ ተምያጥ
አሕምሞ ሥጋሃ ኢክህሉ አስዋጥ
ወጸበለ እግራ ለሐሱ አናብስት መሠጥ”
(በፍጹም ምግባርና በፍጹም ሃይማኖት በውስጥና በውጪ ያጌጠች ለኾነች ለአርሴማ ሰላምታ ይገባል፤ ወደ ኋላ ባለመመለስ ሰማዕትን በኾነች ጊዜ ዐለንጎች (መግረፊያዎች) ሥጋዋን ማሳመም አልቻሉም፤ ነጣቂዎች አናብስትም የእግሯን ዐቧራ ላሱ) ይላል።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
=>የጻድቁን ስም የሚጠራ አፍ ንዑድ ነው: ክቡር ነው:: በእውነት የቅዱሱን አባት ክብር ለማግኘት መፋጠን ይበጃል:: አቡነ ኪሮስ የተወለዱት በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ሲሆን ወላጆቻቸው ነገሥታት ናቸው::
+ተወልደው ባደጉባት ሃገር ቁስጥንጥንያ ገና በልጅነት ምቾት ሳያሳሳቸው መጻሕፍትንና ትሕርምትን ተምረዋል:: ወንድማቸው (ታላቁ ቴዎዶስዮስ) በነገሠባቸው የመጀመሪያ ዓመታት በቤተ መንግስቱ ዙሪያ ግፍ በዝቶ ነበርና አቡነ ኪሮስ ከኃጢአት ለመራቅና ለጌታ ለመገዛት ከከተማው ጠፍተው: አሕጉር አቁዋርጠው ወደ ግብፅ (ገዳመ አስቄጥስ) መጡ::
+እርሳቸውን ለመፈለግ የተደረገው ሙከራ አልተሳካም:: ይባስ ብሎ የንጉሡ ልጅ ገብረ ክርስቶስ ሙሽርነቱን ጥሎ ወደ ሌላ ሃገር መነነ:: "የቅኖች ትውልድ ይባረካል" እንዳለ ቅዱስ ዳዊት አቡነ ኪሮስ ለሙሽራው ገብረ ክርስቶስ አጎቱ ናቸው:: አቡነ ኪሮስ በገዳም ውስጥ የታላቁ አቡነ በብኑዳ ደቀ መዝሙር ሆነው ለዘመናት ቆይተዋል::
+ቅዱስ በብኑዳን አንበሳ በበላው ጊዜ በጣም አዝነው "ለምን ጌታ ሆይ?" በሚል መሬት ላይ ወድቀው አለቀሱ:: "ምክንያቱ ካልተነገረኝ አልነሳም" ብለው ከወደቁበት መሬት ላይ ሳይነሱ ለ40 ዓመታት አልቅሰዋል:: በዚህ ምክንያት ግማሹ አካላቸው አፈር ሆኖ ሣር በቅሎበታል::
ጌታችን ተገልጦ ምክንያቱን ነግሯቸዋል:: አካላቸውንም እንደነበረ መልሶላቸዋል::
+አንድ ቀን ጻድቁ ለቅዱስ በብኑዳ ሞት ምክንያት የሆነው መነኮስ ታንቆ መሞቱን ሰምተው በጣም አዘኑ:: ሱባዔ ገብተው: ፍጹም አልቅሰው: ከጌታም አማልደው: የዛን ኃጥእ ነፍስ ከሲዖል አውጥተዋል:: በሌላ ጊዜ ደግሞ ኃጥአን የሞሉበት አንድ ገዳም በግብጽ ነበርና መቅሰፍት ወርዶ ሁሉንም ባንድ ቀን ሲያጠፋቸው አዩ::
+ጻድቁ በዚህም ምክንያት ለ30 ዓመታት አልቅሰው: ሙታኑን አስነስተው: ንስሃ ሰጥተው: ገዳሙን የጻድቃን: ሕይወታቸውንም የፍቅር አድርገውታል:: ጻድቁ እመቤታችንን ከመውደዳቸው የተነሳ በስዕሏ ፊት አብዝተው ይሰግዱና ያለቅሱ ነበር:: እመ አምላክም ተገልጣ ትባርካቸው ነበር::
+ከዚህ በሁዋላ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ሒደው ለ57 ዓመታት ማንንም ሳያዩ ተጋደሉ:: ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ (ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና) በየቀኑ ይጐበኛቸው: ቁጭ ብሎም ያወራቸው ነበር::
+በመጨረሻም ጌታ አእላፍ መላእክትን: ጻድቃን ሰማዕታትን: ድንግል እመቤታችንና ቅዱስ ዳዊትን አስከትሎ ወረደ::
+ቅዱስ ዳዊት ቀርቦ እያጫወታቸው: በበገናው እየደረደረላቸው: ከዝማሬው ጣዕም የተነሳ ነፍሳቸው ከሥጋቸው በፍቅር ተለየች:: ጌታችንም ታቅፎ: ስሞ ይዟቸው አረገ::
+ሥጋቸውን አባ ባውማ ቀበሩት:: የአቡነ ኪሮስ ቁመታቸው ቀጥ ያለ: ጽሕማቸውም የተንዠረገገ ነበር:: እድሜአቸውን ግን መገመት የሚቻል አይመስለኝም:: (ጻድቁ የተወለዱት በዚሁ ቀን ነው)
+ተወልደው ባደጉባት ሃገር ቁስጥንጥንያ ገና በልጅነት ምቾት ሳያሳሳቸው መጻሕፍትንና ትሕርምትን ተምረዋል:: ወንድማቸው (ታላቁ ቴዎዶስዮስ) በነገሠባቸው የመጀመሪያ ዓመታት በቤተ መንግስቱ ዙሪያ ግፍ በዝቶ ነበርና አቡነ ኪሮስ ከኃጢአት ለመራቅና ለጌታ ለመገዛት ከከተማው ጠፍተው: አሕጉር አቁዋርጠው ወደ ግብፅ (ገዳመ አስቄጥስ) መጡ::
+እርሳቸውን ለመፈለግ የተደረገው ሙከራ አልተሳካም:: ይባስ ብሎ የንጉሡ ልጅ ገብረ ክርስቶስ ሙሽርነቱን ጥሎ ወደ ሌላ ሃገር መነነ:: "የቅኖች ትውልድ ይባረካል" እንዳለ ቅዱስ ዳዊት አቡነ ኪሮስ ለሙሽራው ገብረ ክርስቶስ አጎቱ ናቸው:: አቡነ ኪሮስ በገዳም ውስጥ የታላቁ አቡነ በብኑዳ ደቀ መዝሙር ሆነው ለዘመናት ቆይተዋል::
+ቅዱስ በብኑዳን አንበሳ በበላው ጊዜ በጣም አዝነው "ለምን ጌታ ሆይ?" በሚል መሬት ላይ ወድቀው አለቀሱ:: "ምክንያቱ ካልተነገረኝ አልነሳም" ብለው ከወደቁበት መሬት ላይ ሳይነሱ ለ40 ዓመታት አልቅሰዋል:: በዚህ ምክንያት ግማሹ አካላቸው አፈር ሆኖ ሣር በቅሎበታል::
ጌታችን ተገልጦ ምክንያቱን ነግሯቸዋል:: አካላቸውንም እንደነበረ መልሶላቸዋል::
+አንድ ቀን ጻድቁ ለቅዱስ በብኑዳ ሞት ምክንያት የሆነው መነኮስ ታንቆ መሞቱን ሰምተው በጣም አዘኑ:: ሱባዔ ገብተው: ፍጹም አልቅሰው: ከጌታም አማልደው: የዛን ኃጥእ ነፍስ ከሲዖል አውጥተዋል:: በሌላ ጊዜ ደግሞ ኃጥአን የሞሉበት አንድ ገዳም በግብጽ ነበርና መቅሰፍት ወርዶ ሁሉንም ባንድ ቀን ሲያጠፋቸው አዩ::
+ጻድቁ በዚህም ምክንያት ለ30 ዓመታት አልቅሰው: ሙታኑን አስነስተው: ንስሃ ሰጥተው: ገዳሙን የጻድቃን: ሕይወታቸውንም የፍቅር አድርገውታል:: ጻድቁ እመቤታችንን ከመውደዳቸው የተነሳ በስዕሏ ፊት አብዝተው ይሰግዱና ያለቅሱ ነበር:: እመ አምላክም ተገልጣ ትባርካቸው ነበር::
+ከዚህ በሁዋላ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ሒደው ለ57 ዓመታት ማንንም ሳያዩ ተጋደሉ:: ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ (ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና) በየቀኑ ይጐበኛቸው: ቁጭ ብሎም ያወራቸው ነበር::
+በመጨረሻም ጌታ አእላፍ መላእክትን: ጻድቃን ሰማዕታትን: ድንግል እመቤታችንና ቅዱስ ዳዊትን አስከትሎ ወረደ::
+ቅዱስ ዳዊት ቀርቦ እያጫወታቸው: በበገናው እየደረደረላቸው: ከዝማሬው ጣዕም የተነሳ ነፍሳቸው ከሥጋቸው በፍቅር ተለየች:: ጌታችንም ታቅፎ: ስሞ ይዟቸው አረገ::
+ሥጋቸውን አባ ባውማ ቀበሩት:: የአቡነ ኪሮስ ቁመታቸው ቀጥ ያለ: ጽሕማቸውም የተንዠረገገ ነበር:: እድሜአቸውን ግን መገመት የሚቻል አይመስለኝም:: (ጻድቁ የተወለዱት በዚሁ ቀን ነው)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Just don't don't do it
for every Muslim don't aegue on the crucifixion of our Lord and savior the Messiah Yehoshua Jesus Christ🥰🥰🥰
for every Muslim don't aegue on the crucifixion of our Lord and savior the Messiah Yehoshua Jesus Christ🥰🥰🥰
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ምንም አትበሉ እምነታችሁ የሰፋው በሰይፍ እና በስነ-ሕይወታዊ መራባት ነው ። ከፈጣሪ ዘንድ ድንቅን አሳይታችሁ ወይም በእውነት ህይወታችሁ ማርኳቸው የተከተሏችሁ አንድስ እንኳን የለም ።
ሦስት ነገሮች ለኦርቶዶክሳውያን የአደባባይ ወንድሞቻችን
--
የምሥራቅ ኦርቶዶክሳውያንን ስንጠቅስ
የምንስማማቸው ነጥቦች አሉ፡፡ በዶክትሪን እንለያያለን፡፡ ሥራዎቻቸውን ስንጠቅስ ጸሐፍቱ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ እንደሆኑ ማመልከት ሥነ ምግባራዊ ተግባር ይመስለኛል፡፡ ‹‹ኦርቶዶክሳዊ›› ብሎ ሸፋፍኖ ማለፉ ያሳስታል፡፡ ሐሳቡንም ከገዛነው እያወቅን እንግዛው፡፡ የምሥራቅ ኦርቶዶክሳውያንን ጸሐፍት እንደ ምሁራዊ መስፈሪያ ወስዶ ወዲህ ያሉትን ለማስተሐቀር መሞከርም ደስ አያሰኝም፡፡ (አንዳንዱማ አያያዙ ‹‹ወአነ አቀንዖሙ …››ን ያስጠቅሳል)
--
ግብፃውያንን ስንጠቅስ
የግብፃውያንን ትውፊትና ቀኖና በኢኦተቤክ ላይ የበላይ (‹‹ተራማጅ››ም እንጂ) የሆነ ማስመሰል፣ ትውፊቱን ለማነፃፀርና ለማበላለጥ መሞከር ደስም አይል፡፡ ትውፊትን ባሉበት ሆኖ መቀበል እንጂ ማነፃፀር ማበላለጥ አይገባም፡፡ እንደ እውነቱ የኢኦተቤክ ባህልና ትውፊት የቅድመ ኬልቄዶን ጉባኤ ላይ የፀናና እጅግ የሚደነቅ ኦርቶዶክሳዊ ሓዋርያዊ ገጽታ ያለው ነው፡፡ ለፍርድ ከመቀመጥ ይልቅ ልንኖረው ነው የሚገባ፡፡
--
ኢኦርቶዶክሳውያንን ለመሳብ ተብሎ የማርያም መንገድ
እዚህ አካባቢም ጥንቃቄ ቢኖር ጥሩ ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ በውጪ ያሉትን ለመሳብ እኛ ወጥተን እንጥራቸውም ይመስላል፡፡
በአማን ነጸረ
--
የምሥራቅ ኦርቶዶክሳውያንን ስንጠቅስ
የምንስማማቸው ነጥቦች አሉ፡፡ በዶክትሪን እንለያያለን፡፡ ሥራዎቻቸውን ስንጠቅስ ጸሐፍቱ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ እንደሆኑ ማመልከት ሥነ ምግባራዊ ተግባር ይመስለኛል፡፡ ‹‹ኦርቶዶክሳዊ›› ብሎ ሸፋፍኖ ማለፉ ያሳስታል፡፡ ሐሳቡንም ከገዛነው እያወቅን እንግዛው፡፡ የምሥራቅ ኦርቶዶክሳውያንን ጸሐፍት እንደ ምሁራዊ መስፈሪያ ወስዶ ወዲህ ያሉትን ለማስተሐቀር መሞከርም ደስ አያሰኝም፡፡ (አንዳንዱማ አያያዙ ‹‹ወአነ አቀንዖሙ …››ን ያስጠቅሳል)
--
ግብፃውያንን ስንጠቅስ
የግብፃውያንን ትውፊትና ቀኖና በኢኦተቤክ ላይ የበላይ (‹‹ተራማጅ››ም እንጂ) የሆነ ማስመሰል፣ ትውፊቱን ለማነፃፀርና ለማበላለጥ መሞከር ደስም አይል፡፡ ትውፊትን ባሉበት ሆኖ መቀበል እንጂ ማነፃፀር ማበላለጥ አይገባም፡፡ እንደ እውነቱ የኢኦተቤክ ባህልና ትውፊት የቅድመ ኬልቄዶን ጉባኤ ላይ የፀናና እጅግ የሚደነቅ ኦርቶዶክሳዊ ሓዋርያዊ ገጽታ ያለው ነው፡፡ ለፍርድ ከመቀመጥ ይልቅ ልንኖረው ነው የሚገባ፡፡
--
ኢኦርቶዶክሳውያንን ለመሳብ ተብሎ የማርያም መንገድ
እዚህ አካባቢም ጥንቃቄ ቢኖር ጥሩ ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ በውጪ ያሉትን ለመሳብ እኛ ወጥተን እንጥራቸውም ይመስላል፡፡
በአማን ነጸረ