Telegram Web Link
"አንተ ትጾማለህ፥ ሰይጣንም አይበላም። አንተ ትተጋለህ፥ ሰይጣንም እንቅልፍ አያውቅም። ሰይጣንን ድል ልትነሣበት የምትችለው በእርሱ ዘንድ የሌለ ነገር ትሕትና ብቻ ነው።"
(አባ ሙሴ ጸሊም)

🌷ጾሙን የበረከት ያድርግልን🙏
11
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አረብኛ የሚችል ሰው ይተርጉምልን እንግሊዝኛውን ኦውነሩ እኔ አለሁ😂😂😂
ምን ያክል ሳላውቅ እስልምናን ማሜን እና ትምህርቶቹን እከተል እንደነበር ... እያለ ይህ ሰው ይነግረናል

Just look how ...
😁4
“አንተ ሰው የበደለህን ይቅር ሳትል ወደ ጾም አትግባ፡፡ አንተን በበደለህ ሰው ላይ በቁጣ እያለህ የምትጾመው ጾም ከንቱ ነው፤ እግዚአብሔርም አይቀበለውም፡፡

ጾምህን በፍቅርና እርሱን ተስፋ በማድረግ በእምነት ካላደረግኸው አንተን ፈጽሞ ሊረዳህ አይችልም፡፡ በጠብ ሆኖና በውስጡ ጠላትነትን አንግሦ የሚጾም ጸዋሚ እግዚአብሔርን ይጠላዋል፤ ከመዳንም ፈጽሞ የራቀ ነው፡፡"

(ቅዱስ ኤፍሬም)
🥰7🙏1
የተባረከች አይን የእግዚሐብሔርን ቃል በማንበብ ትጠመዳለች፤

የተባረከች ጆሮ የንስሀ መዝሙር በመስማት እራሷን ታንጻለች፤

የተባረከ ጉሮሮ ላይ የተቀደሰ ውሀ ይንቆረቆርበታል፤

የተባረከች ምላስ የአምላኳን ስጋና ደምን ትቀበላለች፤

የተባረከ አንደበት ላይ እግዚሐብሔር ይመስገን የሚል ቃል አይጠፋበትም፤

የተባረከች አንገት የአምልኮ ደም የፈሰሰበትን ቅዱስ መስቀል ትሸከማለች፤

የተባረከች ልብ ኢየሱስን እስከ እናቱ አንግሳ በፍቅር ትሞላለች፤

የተባረከች እጅ የቀረበላትን ምግብ በአምልኮ ስም ትባርካለች፤

የተባረከች እግር ጠዋትና ማታ የአምላኳን መቅደስ ትረግጣለች፤

"
እኔ እግዚሐብኤር አምላካቹ ነኝና ሰውነታችሁን ቀድሱ ቅዱስም ሁኑ እኔ ቅዱስ ነኝና" ዘሌ. 11፥44

አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
3
The boy who chose to be martyred than be a Muslim

St. Pelagius

This boy martyr of Spain lived in the days when the Moors ruled part of his homeland. The Moors were fighting the Spanish Christians. Pelagius was only ten when his uncle had to leave him as a hostage with the Moors in the city of Cordova. He would not be allowed to go free until his uncle sent him what the Moors demanded.

Three years passed and still the young Christian remained a prisoner. By this time, he was a handsome, lively boy of thirteen. Although many of his fellow prisoners were men who had acquired evil habits, Pelagius would not imitate their example. Even though he was young, he had a strong will and knew how to keep himself good.
👍3
The ruler of the Moors heard good reports about Pelagius. He sent for the boy. Pelagius was handsome and well-behaved. The ruler felt generous and wanted to get him out of prison. After all, he was only a boy. Pelagius was offered his freedom, plus fine clothes to wear. Not only that, he would receive beautiful horses and money. All of these would be his if he would give up his faith and become a Muslim like his captors.

"All those things you named mean nothing to me," answered the boy firmly. "I have been a Christian. I am a Christian now. I shall continue to be a Christian." The ruler was surprised. He changed his approach. Instead of promises came threats, but none had any effect.

Thirteen-year-old Pelagius died a martyr in the year 925.

In our daily lives, what does my commitment to Christ mean to me? When I am unable to withstand pressures and problems that come my way, may this time be a maturing of our faith and growing in the love of Christ.
+ 70 ነፍሳት ወደ ቤተ ክርስቲያን ተጨመሩ +

| ጃንደረባው ሚድያ | ኅዳር 2017 ዓ.ም.|
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ

በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ - ጃን ማዕተብ በኩል 70 ወጣቶች ወደ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን በልጅነት ጥምቀትና በቄደር ጥምቀት ተመለሱ::

ጃን ማዕተብ ሥራ ከጀመረ ጊዜ አንሥቶ በአንድ ለአንድ (የገፅ ለገፅ) የትምህርት መንገድ የተማሩት እነዚህ ንዑሰ ክርስቲያን ከእስልምና ከፕሮቴስታንት ከካቶሊክ እና እምነት የለሽነት የተመለሱ መሆናቸውን የጃን ማዕተብ የንዑሰ ክርስቲያን ክትትል አስተባባሪ ዶ/ር ቤተልሔም ገልጻለች::

"በወላጆቻቸው ፣ በትዳር አጋሮቻቸውና በወዳጆቻቸው ጥቆማ ወደ እኛ የሚመጡትን ወጣቶች በመጀመሪያ ያሉበትን የግንዛቤ ደረጃ የመመዘኛ ቃለ መጠይቅ ካደረግንላቸው በኋላ በየርእሰ ጉዳዩ በጠነቀቁ (specialize ባደረጉ) መምህራን አንድ ለአንድ እንዲማሩ በማድረግ መምህረ ንስሓ በማገናኘት እስከጥምቀት ድረስ የማብቃትና የመከታተል ሥራዎችን ስንሠራ ቆይተናል" ያሉት የጃን ማዕተብ ሰብሳቢ ዲ/ን እርሱባለው ኩምሳ "ከተጠመቁት መካከል በሚገባ ተምረው በንዑሰ ክርስቲያን አገልግሎት ላይ ከእኛ ጋር ማገልገል የጀመሩም አሉ" በማለት ገልጸዋል::

ወደ ቤተ ክርስቲያን ማኅበር የተቀላቀሉት ወጣቶች መካከል በሔዱባቸው ቦታዎች እስከ ሰባኪነት የደረሱና አንዳንዶቹም "የተሐድሶ" ሥልጠና ሠጪዎች የነበሩም እንዳሉበትና ለወራት በአንድ ለአንድ ትምህርትና ሱባኤ ጉባኤ በመማር ላይ እንደሚገኙ ተገልጾአል::
ጃን ማዕተብ በብዙ ድካም የሠራውን የፕሮጀክት ምክረ ሃብ በመተግበርም በቀጣይ ጉዳይ ተኮር የሆኑ የዕቅበተ እምነት ጉባኤያትና ዐውደ ጥናቶችን በማዘገጀት ሒደት ላይ መሆኑን የገለጸው ዲ/ን እርሱባለው "ተቅዋማዊ ዕቅበተ እምነት" ላይ ማተኮርና የንዑሰ ክርስቲያን የመግቢያ ትምህርት ዶክመንት የማዘጋጀት ሥራዎችም እየተሠሩ መሆኑን ገልጾአል::

በጃን ማዕተብ የተሰናዳው "ወደ ኦርቶዶክስ (ወደ ቀናችው ሃይማኖት) መመለስ" የተሰኘ ዕቅበተ እምነታዊ ዘጋቢ ፊልም ዛሬ ማታ በጃንደረባው ሚድያ ቻናል ይለቀቃል:: 

#የሚከለክለኝ_ምንድን_ነው
#በፍጹም_ልብህ_ብታምን_ተፈቅዶአል
ሙሐመድ በሽምግልናው ዘመን አሻንጉሊት ምትጫወት ሕፃን ሲያገባ 🤣😂

ኡርዋ እንደተረከው " ነብዩ ﷺ አይሻን እንዲድርለት አቡበከርን ጠየቁ" "አቡበክርም እንዲህ አለው "እኔኮ ወንድምህ ነኝ" ነብዩም ﷺ እንዲህ አሉ በአላህ ኃይማኖትና በአላህ መጽሃፍ ወንድሜ ነህ , ነገር ግን እሷን (አይሻን) ማግባት ለእኔ የተፈቀደች ናት" አሉ።"

حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ يُوسُفَ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ يَزِيدَ، عَنْ عِرَاكٍ، عَنْ عُرْوَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم خَطَبَ عَائِشَةَ إِلَى أَبِي بَكْرٍ فَقَالَ لَهُ أَبُو بَكْرٍ إِنَّمَا أَنَا أَخُوكَ، فَقَالَ ‏ "‏ أَنْتَ أَخِي فِي دِينِ اللَّهِ وَكِتَابِهِ وَهْىَ لِي حَلاَلٌ ‏"‌‏.‏
Reference
: Sahih al-Bukhari 5081
In-book reference
: Book 67, Hadith 19
USC-MSA web (English) reference
: Vol. 7, Book 62, Hadith 18
(deprecated numbering scheme

ዓኢሻ (ረዐ) እንዲህ አለች፡-
" የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
የስድስት አመት ልጅ እያለሁ ታጩኝ  በ9 አመቴ ወደ እኔ ገቡብኝ ያኔም በአሻንጉሊት እጫወት ነበር
أَخْبَرَنَا مُحَمَّدُ بْنُ آدَمَ، عَنْ عَبْدَةَ، عَنْ هِشَامٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ تَزَوَّجَنِي رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَنَا بِنْتُ سِتٍّ وَدَخَلَ عَلَىَّ وَأَنَا بِنْتُ تِسْعِ سِنِينَ وَكُنْتُ أَلْعَبُ بِالْبَنَاتِ ‏.‏
Grade:  Sahih (Darussalam)
Reference  : Sunan an-Nasa'i 3378
In-book reference  : Book 26, Hadith 183
English translation  : Vol. 4, Book 26, Hadith 3380

በተጨማሪም ሙሐመድ አይሻን ሲያገባት ገና አሻኝጉሊት ትጫወት ነበር
Sahih al-Bukhari 6130
Ustaze Yusuf Elyas
👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጌታ ከእንደዚህ አይነት የቅሌት ውርደት ይጠብቃችሁ 😂😂😂😂
😁5😢2🤣1
አልወጣም ከቤቴ ክፍል 11 የመጨረሻ ክፍል 😔
👍6🫡2👏1
ማሜ ቋ አድርጎ ይጠጣ ነበር
ማሜ የተምር አረቄም ጠምቆ ጠጥቷል 😂
😁2
ክፍል 11

ይህ ነገር ሁሉ እንደ ታሪክ እንዳለፈና አዲስ ህይወትን ከእግዚአብሔር ጋር መጀመር እንዳለበት አሰበ ከእዚያም ወዲያው ከተቀመጠበት ተነሳና ቤቱን እንዳልነበር አድርጎ አስተካከለው እጅጉን የሚያምር ጸሎት ቤት አዘጋጀ በጸሎት ቤቱ ፊት ለፊትም ትልቅ መስቀል አዘጋጀ የክርስቲያን ቤትም አስመሰለው።

ስራውንም እንደጨረሰ ልቡ እጅጉን ሀሴት አደረገች ወደፊት ሊኖረው የሚችለውን ህይወት በማሰብ እጅጉን መደሰት ጀመረ እንዲህም እያለ በቤቱ ውስጥ ራሱን በማስተዳደር ሳምንት ሞላው።

ቀን ከቀን መንፈሳዊ ህይወትን መኖር እያጠናከረ ነበርና በሰባተኛ ቀኑ ለውጡን አስተዋለው ህይወቱን እጅጉን ወደደው ወደ ፀሎት ቤት እየተግደረደረ በመሄድ ትልቁ መስቀል ስር ተንበረከከ እንዲህም አለ

" የአለም ህይወት ይለፈኝ
ሀብት ንብረት ይጥፋኝ
ብቻ ከአንተ ጋር ልቀላቀል
በዘመኔ ሳነግስህም ልኑር
ይህ ነው የዘወትር ምኞቴ
የመጣው ይምጣ አልወጣም ከቤቴ
ላንተ እኖራለሁ ይልብ መድሀኒቴ
ቃሎችህም ናቸው የህይወት መሰረቴ
አንተን በማንገስ እኖራለሁ በቤቴ "

ከእግዚአብሔርም ጋር በመቀላቀል አምላኩን እያመሰገነ ሰላማዊ ህይወትን መኖር ጀመረ።

    ~ ተፈፀመ ~~~~

             ፀሀፊ፡- እህታችሁ ስምረተ ገብርኤል
@nubeberhanuenmelales
🥰72👍1
ኑ ለእስልምና መፈጠር ምክኒያት ለሆነችው ለአይሻ ቀሚስ ምስጋና እናድርስ 😂🧎‍♀🧎🧎‍♂🧎‍♂
👍5😁2
ማንን ነው የምናምነው ?

ሁሉ ካለቀ ከደቀቀ ከተፈጨ በኋላ መጥቷ የሚጮህን ያልተማረ ፍየል አጋጅ ወይስ ህይወቱን እስከሞቱ ያዩትን ...?
👍3
2025/07/10 04:52:29
Back to Top
HTML Embed Code: