Telegram Web Link
አሰላም አላይኩም 😊
እኛም ሙስሊሞቹም በአንድ አማርኛ እየተፃፃፍን እንዴት መግባባት አልቻልንም 😳
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሙስሊም ሙስሊማት ቂ* ያለበት መከራ ክፍል 1



ሸይጧን ከሙስሊሞች ቂጥ ላይ ጸጉር ይነቅላል 😂😂😂😂😂😂

2027 - إن الشيطان ليأتي أحدكم وهو في صلاته فيأخذ بشعرة من دبره فيمدها فيرى

فيض القدير شرح الجامع الصغير - المناوي - ج ٢ - الصفحة ٤٤٦‌‌

2027 - The Devil may come to one of you while he is praying and seizes a hair from his anus and stretches it out.

"ሸይጧን ከእናንተ ወደ አንዱ በሰላት ላይ እያለ ይመጣና ከቂጡ ላይ ያለውን ፀጉር ይነቅላል እና ይለጥጠዋል።"

Fayd al-Qadir Explanation of the Small Mosque - Al-Manawi - Part 2 - Page 446‌‌


ከቂ*ጣቸው የተነቀለው ወደላይ ቢተክልላችሁ ግን አትመልጡምኮ ሙስሊም ሙስሊማት ከሰይጣን ጋር ያላችሁ ግንኙነት ግን ይገርማል😂😂😂😂
ክፍል 2

Prayers (Salat)
(61)
Chapter: Al-Hadath (passing wind) in the mosque
(61)
باب الْحَدَثِ فِي الْمَسْجِدِ
Sahih al-Bukhari 445
Narrated Abu Huraira:
Allah's Messenger (ﷺ) said, "The angels keep on asking Allah's forgiveness for anyone of you, as long as he is at his Musalla (praying place) and he does not fart (Hadath). They say, 'O Allah! Forgive him, O Allah! be Merciful to him."
حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ يُوسُفَ، قَالَ أَخْبَرَنَا مَالِكٌ، عَنْ أَبِي الزِّنَادِ، عَنِ الأَعْرَجِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ "‏ الْمَلاَئِكَةُ تُصَلِّي عَلَى أَحَدِكُمْ مَا دَامَ فِي مُصَلاَّهُ الَّذِي صَلَّى فِيهِ، مَا لَمْ يُحْدِثْ، تَقُولُ اللَّهُمَّ اغْفِرْ لَهُ اللَّهُمَّ ارْحَمْهُ ‏"‌‏.‏
Reference : Sahih al-Bukhari 445In-book reference : Book 8, Hadith 94USC-MSA web (English) reference : Vol. 1, Book 8, Hadith 436  (deprecated numbering scheme)


የአላህ መልእክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹መላኢካዎች ማንኛቸውንም አላህን ምህረትን ይለምናሉ በሶላት ቦታ እስከሆነ ድረስ ፈሱንም እስካልፈሳ ድረስ። አላህ ሆይ ይቅር በለው ይላሉ። አብደላህ ቢን ዩሱፍ ነገሩን ማሊክ ከአቡ አል-ዚናድ፣ ከአል-አራጅ፣ ከአቡ ሁረይራህ ዘግበውታል የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم  እንዲህ አለ፡- “ከእናንተ ውስጥ በጸለየበት ቦታ እስካለ ድረስ በመላዕክት ትባርካላችሁ። አቤቱ ይቅር በለው አቤቱ ማረው ይላሉ። ዋቢ፡ ሳሂህ አል ቡኻሪ 445 የውስጠ-መጽሐፍ ዋቢ፡- መጽሃፍ 8፣ ሀዲስ 94 USC-MSA ድር (እንግሊዝኛ) ማጣቀሻ፡ ቅጽ. 1፣ መጽሃፍ 8፣ ሀዲስ 436
ሁሉም በሮች ከእግዚአብሔር አይደሉም ። ከእግዚአብሔር ያልሆኑ በሮች ደግሞ የእኛ ሊሆኑ ከቶ አይችሉም ።
ዛሬ አልሃምዲ ነው

ሙስሊሞች መጥተዋል 😂🙈
እነዚህን ደረሳዎች ካየሁ በኋላ ሰው ከዝንጀሮ የመምጣት እድሉ ከፍተኜፋ እንደሆነ ገምቻለሁ 😂🙈
ዘራ መድኃኒት ለቁንጫ ለበግ በግ ጠረን ....ዘራ
Abdullah bin Mas'ud (May Allah be pleased with him) reported;- The Prophet (ﷺ) said, "He who has, in his heart, an #ant's #weight of arrogance will #not #enter Jannah." Someone said: "A man likes to wear beautiful clothes and shoes?" Messenger of Allah (ﷺ) said, " #Allah #is #Beautiful, #He #loves #beauty. Arrogance means ridiculing and rejecting the Truth and despising people." [Muslim].
"አብደላህ ኢብኑ መስዑድ እንደተረከው፡- ነብዩ (ﷺ) እንዲህ አሉ፡- "በልቡ ውስጥ
#የጉንዳን #ክብደት #ያለው ሰው #ጀነት ውስጥ አይገባም። አንድ ሰውም እንዲህ አለ;- "አንድ ሰው #ቆንጆ #ልብሶችን እና #ጫማዎችን ማድረግ ይወዳል? የአላህ መልእክተኛም (ﷺ) እንዲህ አሉ፡- " #አላህ #ቆንጆ ነው #ቆንጆዎችንም #ይወዳል። ትዕቢት ማለት ማላገጥ እና እውነትን መካድ እና ሰዎችን መናቅ ማለት ነው።"
وعن عبد الله بن مسعود رضي الله عنه عن النبى صلى الله عليه وسلم قال‏:‏ “لا يدخل الجنة من كان في قلبه مثقال ذرة من كبر” فقال رجل” إن الرجل يحب أن يكون ثوبه حسناً ونعله حسناً‏؟‏ قال‏:‏ “إن الله جميل يحب الجمال الكبر بطر الحق وغمط الناس” ‏(‌‏(‏رواه مسلم‏)‌‏)‌‏.‏
Riyad as-Salihin 611
introduction, Hadith 611
ነብዩ አላህ አይቶታል ማለት ነዉ አላህ መንፈስ አይደለም መለኮትም አይደለም አካል አለዉ
Al-Qalam 68:42
ሙስሊሞች ተባሉ😂
وَقَالَتِ الْيَهُودُ يَدُ اللَّهِ مَغْلُولَةٌ ۚ غُلَّتْ أَيْدِيهِمْ وَلُعِنُوا بِمَا قَالُوا ۘ بَلْ يَدَاهُ مَبْسُوطَتَانِ يُنفِقُ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ وَلَيَزِيدَنَّ كَثِيرًا مِّنْهُم مَّا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ طُغْيَانًا وَكُفْرًا ۚ وَأَلْقَيْنَا بَيْنَهُمُ الْعَدَاوَةَ وَالْبَغْضَاءَ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ ۚ كُلَّمَا أَوْقَدُوا نَارًا لِّلْحَرْبِ أَطْفَأَهَا اللَّهُ ۚ وَيَسْعَوْنَ فِي الْأَرْضِ فَسَادًا ۚ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ

አይሁዶችም «የአላህ እጅ የታሰረች ናት» አሉ፡፡ እጆቻቸው ይታሰሩ ባሉትም ነገር ይረገሙ፡፡ አይደለም (የአላህ) ።
#እጆቹ_የተዘረጉ_ናቸው፡፡ እንደሚሻ ይለግሳል፡፡ ከጌታህም ወደ አንተ የተወረደው (ቁርኣን) ከእነሱ ብዙዎቹን ትዕቢትንና ክህደትን በእርግጥ ይጨምራቸዋል፡፡ በመካከላቸውም ጠብንና ጥላቻን እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ ጣልን፡፡ ለጦር እሳትን ባያያዙ (ባጫሩ) ቁጥር አላህ ያጠፋታል፡፡ በምድርም ውስጥ ለማበላሸት ይሮጣሉ፡፡ አላህም አበላሺዎችን አይወድም፡፡
ዛሬ ያገር አብዱሎች ተቀስፈዋል
አንድ አብዱል እንፍ ሲል ስንት ሾይጣን ይናፈጣል 😪🙄
#ይሰመርበት #መስቀሉን_አክብረን_እንከብር_ዘንድ_በማስተዋል_እንቀሳቀስ

ነገ የምናከብረው አስቀድሞ የከበረውን በክርስቶስን እፀ መስቀል መገኘት በዓል እንደመሆኑ መጠን በስርዓት ይሁን ። ከእኛ ተግባር የተነሣ አህዛብ ጌታችንን እንዳይሰድቡት ። “
#በእናንተ_ሰበብ_የእግዚአብሔር_ስም_በአሕዛብ_መካከል_ይሰደባልና_ተብሎ_እንደ_ተጻፈ።”
— ሮሜ 2፥24

👉 አግባብነት ከሌለው አዘማመራችን የተነሳ ኧረ ትዝብት ውስጥ እንዳንገባ ።

👉እነዚህ ጠጥተው የሚጣሉት
#ክርስቲያኖች ናቸው እንዳንባል ::

👉በዓሉን የፋሽን ሾው እንዳይመስል ስርዓተ ቤተክርስቲያንን በጠበቀ መልኩ ሳናመሰግን እንዳንቀር

👉በደብር ደብር ሳንቧደን ሳንናናቅ ሳንገፋፋ

👉በዓሉ ማመስገኛ እንጂ መተጫጫ እንዳልሆነ ሳንዘነጋ ።

👉የምንዘምረውን እያስተዋልን

👉 የለበስነውን የክርስቶስን ስም አስበን በቅድስናው በህዝብና በአህዛብ ፊት መቆማችንን ሳንዘነጋ እናከብረው ዘንድ ይገባናል ።

“ብዙዎችም በመዳራታቸው ይከተሉአቸዋል በእነርሱም ጠንቅ የእውነት መንገድ ይሰደባል።”
— 2ኛ ጴጥሮስ 2፥2
እንዴት አደራችሁ

እንኳን አደረሳችሁ ?
ስለ ቅዱስ መስቀል ቤተ ክርስቲያን ምን ብላ ታምናለች ታስተምራለች ቢሉ



ይስማዕ ሰማይ ወትዜኑ ምድር ከመ ተረክበ ዮም ዕፀ መስቀሉ ለክርስቶስ ዕፅ ዘለከፎ ደሙ ክቡር ዝንቱ ውእቱ መስቀል ዕፅ ዘኢያፀንኖ ኃይለ ነፋሳት ዘአዳም ቆሙ ወሠናይ ራዕዩ መካን ዘደፈኑ አይሁድ  መስቀል ቃል ቅዱስ ወተረክበ በሐሢሥ ዕፅ ዘቀደሶ ወባረኮ ክርስቶስ ፤

" የከበረ የክርስቶስ ደሙ የቀደሰው ዕፀ መስቀል እንደ ተገኘ ምድር ትናገር ሰማይም ታድምጥ፤ እርሱም የነፋሳትን ኃይል የማያጸነው መልኩ ያማረና ቁመቱ የተወደደ አይሁድ በመካነ ጎልጎታ የቀበሩት ቅዱስ መስቀል ክርስቶስ የቀደሰውና የባረከው ዕፅ በፍለጋ ተገኘ ።" 
                       
        ቅዱስ ያሬድ ( ዝማሬ መዋስዕት ዘመስቀል)



ዝንቱ ውእቱ መስቀል በአማን እፁብ ያቀልል በዘቦቱ ንመውዖ ለኩሉ ኃይል እኩይ በመስቀልከ፤

" በእውነት ችግርን የሚያርቅ
#መስቀል ይኸ ነው፤ በዚኸ #መስቀል የጠላት ኃዬል ሁሉ ድል ይነሣበታል።"

                     ቅዱስ ያሬድ ( መዝሙር ፤ ዘድጓ)



"ዮምሰ ለእሊአየ አበርህ በመስቀልየ ፤ "

" እኔ ለወዳጆቼ ለምእመናን በመስቀሌ አበራላችኋለሁ ። "
                    ቅዱስ ያሬድ ( እስመለዓለም፤ ድጓ)



ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል ፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኀኒት መስቀል
" የአባቶች ተስፋ በድንግል ማርያም ተፈጸመ፤ መድኃኒት መስቀልም በቀራንዮ ተተከለ

                        መልክዐ ሥላሴ



መስቀል መልዕልተ ኵሉ ነገር ያድኅነነ እምፀር ፤
"መስቀል ከሁሉም ነገር በላይ ነው ከጠላትም ያድነናል።

          ቅዱስ ያሬድ ( የመወድስ ምዕራፍ ምቅናይ)



ወዕፀ መስቀልኒ ተመሰለ በተቅዋመ ማኅቶት ዘይፀውር ብርሃና ለቤተክርስቲያን ፤
" ዕፀ መስቀልም በቤተክርስቲያን የሚያበራ መብራትን በሚሸከም መቅረዝ ተመሰለ። "

                             አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ፣                    መጽሐፈ ምስጢር ዘስቅለት ዘ3ሰዓት



ዝንቱ መስቀል ቤዛነ መድኃኒትነ ለአይሁድ ስደተ ኮነ ወለነኒ ሕይወተ ኮነነ፤
" ይኸ መስቀል አዳኛችን ቤዛችን ነው፤ ለአይሁድ አሳዳጃቸው ሲኾን ለእኛ ለምናምንበት ሕይወታችን ሆነ።

                                 ቅዱስ ያሬድ ( አቡን፣ድጓ)



📖 ወቀተለ ጸሩ በድኅሬሁ፤ በስተኋላው (በመስቀል) ጠላቱን ገደለ ። መዝ 77

📖 በመስቀሉ ሁሉን አስታረቀ ኤፌ 2፥ 16

📖 ከቀስት ( ከዲያብሎስ ) ፊት ያመልጡ ዘንድ ለሚፈሩህ ሰዎች ምልክትን (መስቀልን) ሰጠሃቸው መዝ 54፥ 4-5

📖 ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት ፤እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ። ገላ 6፥ 14

የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና። 1ኛቆ 1፥1
8

🌼 ለዓመቱ በሰላም ያድርሰን🌼

🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
2024/09/27 19:19:58
Back to Top
HTML Embed Code: