Telegram Web Link
👉የልብ መስፋት ምዕራፍ الشرح 94:1

أَلَمْ نَشْرَحْ لَكَ صَدْرَكَ

ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡

ልብ ይሰፋል እንዴ ?🤡🤡🤡🤡🤡🤡
😂
የቆርቋሪይቱ ምዕራፍ القارعة 101:2

الْقَارِعَةُ

ቆርቋሪይቱ (ጩኸት)፤

مَا الْقَارِعَةُ

ምን አስደናቂ ቆርቋሪ ናት!

وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْقَارِعَةُ

ቆርቋሪይቱም ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?

ቆይ አንዴ 🙄

🙈😭🤡🙄👉🙄🙄🙄

ይሄም መገለጥ ነው ልትሉኝ በባልሆነ -😭🙈 አየ ወሂ😭

ኧረ ማሜ ተጫወትክባቸው ። አሁን ቆርቆሪዋ ቆረቆረች አልቆረቆረች ከእኛ ጋር ምን ያገናኘዋል ???
ሰላም ለቂርቆስ እንተ ኢፈርሆ ለነድ
ዘይደምፅ ከመ ነጓድጓድ
እንበይነ አድምዐ ሎቱ ኪዳነ ምህረት እምወልድ
ኢይምፃእ ሞተ ላሕም ወላእለ ሰብ ብድብድ
ኀበ ተሐንፀ በስሙ ማኅፈድ ።

ኪዳነ ቅዱስ ቂርቆስ ወእሙ ወመልአከ ረድኤቱ ቅዱስ ገብርኤል ተሃሉ ምስሌነ ። አሜን
አየ ጅብሪል😂
Forwarded from ልባም ሴት 😍 (አላትዮን)
“ለእኔ ግን ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለኛል፤ መታመኛዬም #እግዚአብሔር ነው ...።”
— መዝሙር 73፥28

😌አዎ ለእኔም ላንቺም ለሁላችም ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለናል ። እስከዛሬ የተጠጋናቸው ለወደፊትም የምንጠጋባቸው ምርኩዝ መጠጊያ ብለን የምንኩራራባቸው ነገሮች ሁሉ እንደጠዋት ጤዛ ልክ እንጭጋግና ጉም ታይተው ይጠፋሉ ። 😞

ምርኩዛችን የምንላቸው ሁሉ እንደሸንበቆ ይሰበራሉ ። የተኩራራንባቸው መተማኛዎቻችን የተጠለልናቸው መጠጊያዎችን ሁሉ እንኳን እኛ ልያስጠልሉ ለእራሳቸው መሆን የማይችሉባቸው ዘመናት ብዙ ናቸው ።

....ወገናችን ፣ዘመዳችን ፣ሐብታችን ፣ውበታችን፣ ወጣትነታችን ፣ .... መመኪያ ይሆነን ዘንድ የምንጠራው ሁሉ እንዲሁ እንደዋዛ ያልፋል ። ሁሉም ጥሎን ይሄዳል እነሆ ብቻችን እና እንቀራለን ።

ግን ... ግን አንድ እርሱ ብቼ አብሮን ይቀራል ።
ሁሉ በላይ የሆነው ፣የማይሰበረው ምርኩዛችን ፣የማይናወጠው መሰረታችን ፣ የማረሳ ደጋፊያችን ፣ የማይደክም ተሸካሚያችን ፣ የማያልቀው ምግባችን ፣የማይደርቀው ምንጫችን ፣ የማይሰለቸው ፈዋሻችን ፣ ..... ሁሉ ነገራችን ርሱ ብቻ ነው ።

እርሱ አንዱ ብቻ ይበጀናልና ፣ እርሱ አንዱ ብቻ ይጠቅመናል ፣ እርሱ አንዱ ብቻ አይዘነጋንም .... በቃ በርሱ መታመን ብቻ ይሻለናል ።

ስለዚህ እህቴ ሆይ እንደዳዊት አባትሽ አብረሽኝ ይሄንን በይ በልቡናሽም ፅላት ፃፊው “ለእኔ ግን ወደ
#እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለኛል፤ መታመኛዬም እግዚአብሔር ነው ....።”

@alatyon15
ኢሳይያስ ስለሚመጣው አስፈሪ ጊዜ ለንጉሥ አካዝ መናገሩን ቀጠለ። ይህም የሚሆነው ይሁዳን ለመጠበቅ በጌታ ለመታመን ፈቃደኛ ባለመሆኑ ነው (ኢሳ 7፡17)። ይልቁንም፣ የይሁዳ ንጉሥ የአሦር ንጉሥ የይሁዳን ጠላቶች እንደሚያጠፋ ተስፋ በማድረግ ከአሦር ጋር ሊተባበር አቀደ (2 ነገሥት 16፡7-9)። በጣም ትንሽ የሆነው የይሁዳ ብሔር ተባባሪ ለመሆን ለአሦር በክፍያ ወይም ቢያንስ ለአሦር ንጉሥ ታማኝ ለመሆን ስምምነት መስጠት ይኖርበታል። ከዚህ አንጻር፣ አካዝ እሱን ለመጠበቅ ቃል በቃል አሦርን “ ቀጥሯል።

አካዝ ይሁዳን ለመጠበቅ አሦርን "ለመቅጠር" የሚሞክር ሃሳብ እዚህ ላይ በጌታ ተሳለቀበት። የኢሳያስ ዘመንና ቦታ ባህል ከክብርና ከውርደት ጋር የተያያዘ ነበር። ሰው ያለ ፈቃዱ መላጨት ትልቅ ውርደት ምልክት ነው። የተሸነፉ ጠላቶች ግማሹን ጭንቅላታቸው ተላጭተው እንዲሁም ለባሮች ደረጃቸውን ለማሳየት የተለየ የፀጉር ፀጉር (የተለየ የጸጉር አቆራረጥ ) ይሰጣቸዋል ።

በዚህ ሁኔታ ግን፣ በይሁዳ ያሉትን ሕዝቡን “የሚላጨው#ጌታ ነው። የዘመኑ የጋራ እምነት አንዱ ብሔር ሌላውን ሲያሸንፍ ድል አድራጊዎቹ ጠንካራ አማልክቶች ስላላቸው ነው። ኢሳይያስ ቃሉን የሚያነቡ ሁሉ የአሦራውያን አምላክ የእስራኤልን አምላክ እንደማያሸንፉ እንዲገነዘቡ ይፈልጋል። ይልቁንስ ይህን ውርደት በራሱ ሰዎች ላይ የሚያመጣው ጌታ ነውሕዝቡን ለመላጨት የአሦርን ንጉሥ ይጠቀማል። ይሁዳ ተጋልጦ ይቀራል፣ ያፍራል፣ ይገረፋል። እናም የአሦር ንጉስ እንደ መቅሰፍት ሆኖ ለእስራኤል ይመጣል ነው ሃሳቡ ።
የአል-አዕራፍ ምዕራፍ الأعراف 7:166

فَلَمَّا عَتَوْا عَن مَّا نُهُوا عَنْهُ قُلْنَا لَهُمْ كُونُوا قِرَدَةً خَاسِئِينَ

ከእርሱም ከተከለከሉት ነገር በኮሩ ጊዜ ለእነሱ «ወረዶች ዝንጀሮች ኹኑ አልን፤» (ኾኑም)፡፡


እና ካፊሮችዬ ዝንጀሮ ለመሆን ዝግጁ ናቸሁ ወይ ?😂🙈
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Let's make a scenario and worsen it with J Christian


Ibrahim 14:4

وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن رَّسُولٍ إِلَّا بِلِسَانِ قَوْمِهِۦ لِيُبَيِّنَ لَهُمْۖ فَيُضِلُّ ٱللَّهُ مَن يَشَآءُ وَيَهْدِى مَن يَشَآءُۚ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ

English - Sahih International

And We did not send any messenger except [speaking] in the language of his people to state clearly for them, and Allah sends astray [thereby] whom He wills and guides whom He wills. And He is the Exalted in Might, the Wise.

Amharic - Sadiq/Sani Habib

ከመልክተኛ ማንኛውንም ለእነርሱ ያብራራላቸው ዘንድ በወገኖቹ ቋንቋ እንጂ በሌላ አልላክንም፡፡ አላህም የሚሻውን ያጠማል፡፡ የሚሻውንም ያቀናል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡

እዚህ ክፍል ላይ አላህ ህዝብ ለሚላቸው ሁሉ በራሳቸው ቋንቋ የሚናገር የራሳቸው ወገን ልኳል

እንቀጥል

በሙስናድ 21257 አላህ 12400 ነቢያትን ልኳል በየቋንቋቸው

Al-An'am 6:38

وَمَا مِن دَآبَّةٍ فِى ٱلْأَرْضِ وَلَا طَٰٓئِرٍ يَطِيرُ بِجَنَاحَيْهِ إِلَّآ أُمَمٌ أَمْثَالُكُمۚ مَّا فَرَّطْنَا فِى ٱلْكِتَٰبِ مِن شَىْءٍۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يُحْشَرُونَ

English - Sahih International

And there is no creature on [or within] the earth or bird that flies with its wings except [that they are] communities like you. We have not neglected in the Register a thing. Then unto their Lord they will be gathered.

Amharic - Sadiq/Sani Habib

ከተንቀሳቃሽም በምድር (የሚኼድ)፤ በሁለት ክንፎቹ የሚበርም በራሪ መሰሎቻችሁ ሕዝቦች እንጅ ሌላ አይደሉም፡፡ በመጽሐፉ ውስጥ ምንንም ነገር አልተውንም ከዚያም ወደ ጌታቸው ይሰበሰባሉ፡፡

እዚህ ክፍል ላይ አላህ እንስሳትን ህዝቤ ይላል በሱራ 14:4 ላይ ደግሞ አላህ ለህዝቦች ሁሉ ነብያትን ልኳል

ከእዚህ በተጨማሪ እንስሳት የራሳቸው ህግ እና ነብይ እንዳላቸው ይህም ህግ እና ሥርዓት ከ እስልምና ከመሐመድ እና ከቁርዓን በፊት ይቀድም ነበር ለማስታወስ ያክል


Chapter: Al-Qasama in the Pre-Islamic Period of Ignorance
(27)
باب الْقَسَامَةُ فِي الْجَاهِلِيَّةِ
Sahih al-Bukhari 3849
Narrated `Amr bin Maimun:
During the pre-lslamic period of ignorance I saw a she-monkey surrounded by a number of monkeys. They were all stoning it, because it had committed illegal sexual intercourse. I too, stoned it along with them.
حَدَّثَنَا نُعَيْمُ بْنُ حَمَّادٍ، حَدَّثَنَا هُشَيْمٌ، عَنْ حُصَيْنٍ، عَنْ عَمْرِو بْنِ مَيْمُونٍ، قَالَ رَأَيْتُ فِي الْجَاهِلِيَّةِ قِرْدَةً اجْتَمَعَ عَلَيْهَا قِرَدَةٌ قَدْ زَنَتْ، فَرَجَمُوهَا فَرَجَمْتُهَا مَعَهُمْ‏.‏


አምር ቢን ማኢሙን እንዲህ አለ፡- “ከእስልምና ዘመን በፊት በነበረው ያለማወቅ ዘመን አንዲት ሴት ጦጣ በብዙ ጦጣዎች ተከባ አየኋት፡፡ ዝሙት በመፈፀሟ ምክንያት በድንጋይ ሲወግሯት ነበር፡፡ እኔም አብሬያቸው ወገርኳት፡፡”


Reference : Sahih al-Bukhari 3849In-book reference : Book 63, Hadith 74USC-MSA web (English) reference : Vol. 5, Book 58, Hadith 188  (deprecated numbering scheme)
እነዚህ ዝንጆሮዎች የህግ እና ህጋዊ ያልሆነ ተላጽቆን ከእስልምና በፊት ያውቁ ነበር ገና መሐመድ ጨለማ ውስጥ እያለ (አላህ ግን መሐመድን ይወደዋል ይባላል ግን ማንነቱን እንኳን ያሳወቀው ከዝንጆሮዎች በኋላ ነው)

ማጠቃለያ
እንስሳት ሁሉ ህዝብ ናቸው (በቁርዓኑ መሰረት)
አላህ ለህዝቦች ሁሉ ነብያትን ልኳል
ከእስልምና 124000 ነብያት መካከል እንስሳትም ይገኛሉ (ሰፈራችን ያሉት ውሻና ድመቶች ነብያት ሊሆኑ ይችላሉኮ😂😂😂😂 ስቀልድ ነው ማሜ የነብያት ማሰሪያ ፍጻሜ ነው ለእንስሳትም ቢሆን😂😂)
🥰 በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል 🥰
ልባም ሴት 😍
“እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።”
— ዕንባቆም 3፥18
@lebam_set
የማሜ ቀለበት 😂
ዮሐንስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
² ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።
³ ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።
⁴ በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች።
⁵ ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም።


¹⁴ ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።


¹⁷ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።
¹⁸ መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጁ እርሱ ተረከው።
ቆላስይስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁵-¹⁶ እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው፤ የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው፤ ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል፤
¹⁷ እርሱም ከሁሉ በፊት ነው ሁሉም በእርሱ ተጋጥሞአል።
“ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።”
— ኢሳይያስ 9፥6
“የእስራኤል ንጉሥ እግዚአብሔር፥ የሚቤዥም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ፊተኛ ነኝ እኔም ኋለኛ ነኝ፥ ከእኔ ሌላም አምላክ የለም።”
— ኢሳይያስ 44፥6
“ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ፦ አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ ይላል።”
— ራእይ 1፥8
“ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፥ ወድቀውም #ሰገዱለት፥ ሣጥኖቻቸውንም ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለት።”
— ማቴዎስ 2፥11
2025/07/04 09:22:59
Back to Top
HTML Embed Code: