Telegram Web Link
ህገወጡ ጳጳስ አደጋ ደረሰበት

ሰሞኑን በታላቋ ገዳም በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ድፍረት በተሞላበት ሁኔታ ጵጵስና ተሹሟል የተባለው ሰው የመኪና አደጋ ደረሰበት የሚል መረጃ ከዚሁ ከማህበራዊ ሚዲያው ሰማው ሁላችሁም ፀልዩለት
👉ንስሃ እንዲገባ
Hadith

"حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ، وَنَصْرُ بْنُ عَلِيٍّ، قَالاَ حَدَّثَنَا سُفْيَانُ، عَنْ عَمْرِو بْنِ دِينَارٍ، عَنْ جَابِرٍ، قَالَ أَطْعَمَنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لُحُومَ الْخَيْلِ وَنَهَانَا عَنْ لُحُومِ الْحُمُرِ ‏.‏ قَالَ وَفِي الْبَابِ عَنْ أَسْمَاءَ بِنْتِ أَبِي بَكْرٍ ‏.‏ قَالَ أَبُو عِيسَى وَهَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ وَهَكَذَا رَوَى غَيْرُ وَاحِدٍ عَنْ عَمْرِو بْنِ دِينَارٍ عَنْ جَابِرٍ ‏.‏ وَرَوَاهُ حَمَّادُ بْنُ زَيْدٍ عَنْ عَمْرِو بْنِ دِينَارٍ عَنْ مُحَمَّدِ بْنِ عَلِيٍّ عَنْ جَابِرٍ وَرِوَايَةُ ابْنِ عُيَيْنَةَ أَصَحُّ ‏.‏ قَالَ وَسَمِعْتُ مُحَمَّدًا يَقُولُ سُفْيَانُ بْنُ عُيَيْنَةَ أَحْفَظُ مِنْ حَمَّادِ بْنِ زَيْدٍ ‏.‏"
 
Narrated Jabir:
"The Messenger of Allah (ﷺ) allowed us to eat horse meat, and he forbade us from eating donkey meat."

He said: There is something on this from Asma' bin Abi Bakr. Abu 'Eisa said: This Hadith is Hasan Sahih. This is how it was reported by more than one narrator, from 'Amr bin Dinar from Jabir. Hammad bin Zaid reported it from 'Amr bin Dinar from Muhammad bin 'Ali, from Jabir. The narration of Ibn 'Uyainah (no. 1793) is more correct. He said: I heard Muhammad saying: "Sufyan bin 'Uyainah is better at memorizing than Hammad bin Zaid."

Sahih (Darussalam) 

Jami` at-Tirmidhi, 1793
In-Book Reference: Book 25, Hadith 6
English Reference: Vol. 3, Book 23, Hadith 1793
በትግራይ ተጨማሪ ሕገ ወጥ ሢመት ተፈጸመ
++++
አስቀድሞ እንሾማለን ብለው ካሰቡትና ባለፈው ሣምንት ሳይሰየሙ ከቀሩት አራት መነኮሳት መካከል የሦሥቱን ዛሬ ፈጽመዋል። አባ ሠረቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል ብቻ ቀርተዋል። እሳቸውን እዚያው አውስትራሊያ ሄደው ወይም አሜሪካ አስመጥተው ይሾሟቸው ይሆናል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Narrated Abu Huraira:The Prophet (ﷺ) said, "When you hear the crowing of roosters, ask for Allah's Blessings for (their crowing indicates that) they have seen an angel. And when you hear the braying of donkeys, seek Refuge with Allah from Satan for (their braying indicates) that they have seen a Satan."

"አቡሁሬራ እንደተከው ፦ ነብዩ (ﷺ) እንዲህ አሉ "አዉራ ዶሮ ሲጮህ ከሰማቹ አላህ እንዲባርካቹ ለምኑት (የእነሱ ጩኸታቸው እንደሚጠቁመው) አዉራ ዶሮው የጮሀው መላዕክን ስላየ ነው፡፡ እና አህያ ሲያናፋ ከሰማቹ ግን አላህን መሽሽጊያ ለምኑት (ማናፋቱ የሚጠቁመው) ስይጣን ስላየ ነው።"

Reference : Sahih al-Bukhari 3303In-book reference : Book 59, Hadith 111USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 54, Hadith 522  (deprecated numbering scheme)
ኑሃይላ ቤንዚና ባለሂጃቦ ተጫዋች

ሙስሊሞችዬ
#ድምፃችን_ይሰማ በሉ ። በቅርቡ ታላቅ ወንድሟ እግሯን ሊያሳጥረው ይችላል ። 😁
እኔን ካልወደድከኝ እምነት የለህም 😂

ሙሐመድ እስልምናን የፈለሰፈው ራሱን ለማክብር ነው
ወይስ ሰዎችን ከገሃነም ለመጠበቅ

Narrated Anas:
The Prophet (ﷺ) said "None of you will have faith till he loves me more than his father, his children and all mankind."
አናስ እንደተረከው፡-
ነብዩ (ሶለላሁ ​​ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል "ከእናንተ አንዳችሁም ከአባቱ፣ ከልጆቹ እና ከሰዎች ሁሉ በላይ እስካልወደደኝ ድረስ እምነት የውም።
حَدَّثَنَا يَعْقُوبُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ، قَالَ حَدَّثَنَا ابْنُ عُلَيَّةَ، عَنْ عَبْدِ الْعَزِيزِ بْنِ صُهَيْبٍ، عَنْ أَنَسٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم ح وَحَدَّثَنَا آدَمُ، قَالَ حَدَّثَنَا شُعْبَةُ، عَنْ قَتَادَةَ، عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ لاَ يُؤْمِنُ أَحَدُكُمْ حَتَّى أَكُونَ أَحَبَّ إِلَيْهِ مِنْ وَالِدِهِ وَوَلَدِهِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ ‏"‌‏.‏
Reference : Sahih al-Bukhari 15
In-book reference : Book 2, Hadith 8
USC-MSA web (English) reference : Vol. 1, Book 2, Hadith 15
(deprecated numbering scheme)
መልካም ፊት ማለቴ ቀን 😁
"ጌታ ሆይ ወርቅ ትሰጠኝ ዘንድ አልለምንህም ሀብት ንብረትም አልለምንህም እነርሱ ድኅነትን የሚያስገኙ አይደሉም። ይቅርታህን ማግኘት ግን ከወርቅ ይልቃል። የኃጢአት ሥርየትን ማግኘትም ከብር ይበልጣል።" (ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ)
"ቤተክርስቲያን  ወደ እግዚአብሔር እንድንቀርብ የምታደርገን የልዑል እግዚአብሔር ደጅ ናት፡፡"

መጽሐፈ ዲድስቅልያ
ንፋስን የሚፈራው ነብይ 😁😂😂 መሀመድ

Sahih al-Bukhari 1034
Narrated Anas:
Whenever a strong wind blew, anxiety appeared on the face of the Prophet (fearing that wind might be a sign of Allah's wrath).

አናስ እንደተረከው፡-
ነብዩ ( ሶ.ዐ.ወ) ኃይለኛ ነፋስ በነፋስ ቁጥር ጭንቀት በነብዩ ፊት ላይ ይታይ ነበር (ንፋስ የአላህ ቁጣ ምልክት ሊሆን ይችላል በሚል ፍራቻ )

حَدَّثَنَا سَعِيدُ بْنُ أَبِي مَرْيَمَ، قَالَ أَخْبَرَنَا مُحَمَّدُ بْنُ جَعْفَرٍ، قَالَ أَخْبَرَنِي حُمَيْدٌ، أَنَّهُ سَمِعَ أَنَسًا، يَقُولُ كَانَتِ الرِّيحُ الشَّدِيدَةُ إِذَا هَبَّتْ عُرِفَ ذَلِكَ فِي وَجْهِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم‏.‏

Sahih al-Bukhari 1034
Book 15, Hadith 29
Vol. 2, Book 17, Hadith 144

ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነው ንፋሱ ማዕበሉን የሚታዘዙለት 🥰🥰🥰🥰

መዝሙር 107
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁸ በተጨነቁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፥ ከመከራቸውም አዳናቸው።
²⁹ ዐውሎንም ጸጥ አደረገ፥ ሞገዱም ዝም አለ።
³⁰ ዝም ብሎአልና ደስ አላቸው፤ ወደ ፈለጉትም ወደብ መራቸው።
³¹ ለሰው ልጆች ስላደረገው ተአምራት ስለ ምሕረቱም እግዚአብሔርን ያመስግኑ።

ሉቃስ 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²² ከዕለታቱም በአንዱ እርሱ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ወደ ታንኳ ገብቶ፦ ወደ ባሕር ማዶ እንሻገር አላቸው፤ ተነሡም።
²³ ሲሄዱም አንቀላፋ። ዓውሎ ነፋስም በባሕር ላይ ወረደ፥ ውኃውም ታንኳይቱን ይሞላ ነበርና ይጨነቁ ነበር።
²⁴ ቀርበውም፦ አቤቱ፥ አቤቱ ጠፋን እያሉ አስነሡት። እርሱም ነቅቶ ነፋሱንና የውኃውን ማዕበል ገሠጻቸው፤ ተዉም፥ ጸጥታም ሆነ።
²⁵ እርሱም፦ እምነታችሁ የት ነው? አላቸው። ፈርተውም ተደነቁ፥ እርስ በርሳቸውም፦ እንዲህ ነፋሳትንና ውኃን እንኳ የሚያዝ ለእርሱም የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው? አሉ።
የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ምልአተ
ጉባኤ ስብሰባ በጸሎት ተከፈተ።
***********

ሐምሌ ፳፭ ቀን ፳፻፲፭ ዓ/ም አዲስ አበባ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በክልል ትግራይ ባሉ አህጉረ ስብከት ለመንፈሳዊ አገልግሎት ተመድበው የነበሩ አራት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ሐምሌ ፲፮ እና ፳፫ ቀን ፳፻፲፭ ዓ/ም በፈጸሟቸው የቀኖና ቤተክርስቲያን እና የሕግጋተ ቤተክርስቲያን ጥሰቶች ዙሪያ ለመወያየትና ሕግጋተ ቤተክርስቲያንን መሠረት ያደረጉ ውሳኔዎችን ለማሳለፍ ጉባኤውን በጸሎት ጀመረ።
ሕገወጥ ድርጊቱ መፈጸሙን ተከትሎ በቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት በኩል የተጠራውን አስቸኳይ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ስብሰባ ለመጀመር ዛሬ ሐምሌ ፳፭ ቀን ፳፻፲፭ ዓ/ም በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ቀኖና ቤተክርስቲያንና ሕገ ቤተክርስቲያን በሚያዘው ሥርዓት መሠረት የመክፈቻ ጸሎቱ ደርሷል።
የመክፈቻ ጸሎቱ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የተመራ ሲሆን በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ባሉ አህጉረ ስብከቶች ተመድበው የቤተክርስቲያንን አገልግሎት የሚመሩ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ተገኝተዋል።
የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት ባወጣው የድርጊት መርሐ ግብር መሠረት ዛሬ በጸሎት የተጀመረው የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ምልአተ ጉባኤ ነገ ሐምሌ ፳፮ ቀን ፳፻፲፭ ዓ/ም ጠዋት ፪ ሰዓት ከ፴ በተያዙት አጀንዳዎች ላይ በመወያየት የቤተክርስቲያናችንን ቀኖናትና ሕግጋት የሚያስከብሩ ውሳኔዎችን እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል።
መናፍቃን እና ሙስሊሞች ለመወያየት ስላልቻሉ እኛ ተከታታይ ወይም አጫጭር ትምህርቶችን እንጀምር ወይ ?
*በወንድምህ ላይ የመፍረድ ክፉ ግብር ቢኖርህ*


👉በፈረድክ ቀን በግንባርህ ተደፍተህ በጸሎት ሦስት ነገሮችን መጠየቅ ይኖርብሃል፡፡

👉ጌታ ሆይ ማረው አድነው፤ ጌታ ሆይ ፈራጁን እኔን በኃጢአተኛው ጸሎት ማረኝ በለው፡፡

👉 በሰው ላይ በፈረድክ ሁሉ ጊዜ ይህንን አድርግ፡፡

👉 ይህንን ማድረግ ከተቻለህ እግዚአብሔር ታማኝነትህን ተመልክቶ ከዚህ ዓይነት ኃጢአት ለዘላለም ያወጣሃል፡፡

በዚህ መንገድ ድኅነትን ማግኘት ይቻልሃል፡፡


_/ቅዱስ ባስልዮስ/ _❤️
2024/09/28 03:14:09
Back to Top
HTML Embed Code: