Telegram Web Link
ለክርስቲያን ወንዶች ደግሞ በዚህ ልንጀምር ነው ።

https://www.tg-me.com/kerstianwond
እንኳን ደህና መጡ

👉የክርስቶስ ኢየሱስን
👉የቅዱሳንሐዋርያትን
👉የሐዋርያን አበውን
👉የሊቃውንት ትምህርቶች መሰረት አድርገን እንማማር ዘንድ ይሄንን ከፈትን :: ለክርስቲያን ወንዶች ብቻ ።

https://www.tg-me.com/kerstianwond
“በወንድማማች መዋደድ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤ እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ፤”
— ሮሜ 12፥10

ቅዱስ ጳውሎስ እንዳዘዘን በወንድማማችነት እንቆማለን ። ሐዋርያው እንዳለው በርስ እርሳችን ለክርስቲያን እንደሚገባ መጠን ልክ እንደማደድ ዘንድ ይገባናል ።

መዋደዳችን ደግሞ ወንድሜ ወንድሜ በሚል በአፍ ሽንገላ በመግለፅ ሳይሆን ፣ በጭንቅ ቀንም በደግ ቀንም በመደጋገፍ ነው ። አባታችን ቅዱስ ፓውሎስም ይሄንን ሃሳቤችንን እንደዚህ ሲል ያጠናክርልናል “ደስ ከሚላቸው ጋር ደስ ይበላችሁ፥ ከሚያለቅሱም ጋር አልቅሱ።”
— ሮሜ 12፥15

ለዚህ ነው ይሄንን ግሩፕ የከፈትነው እንደወንድም እንድንደጋገፍ እንድንመካከር ። ያሳሰበንን ሃሳባችን ሁሉ ለወንድሞቻችን እየነገርን እርስ በርሳችን እንድንደጋገፍ ። በዚህ በግሩፓችን እንደወንድም ምክክር በሚያስፈልጋቸው ነገሮች ሁሉ ላይ እንመካከራለን ።

መልካም ቆይታ

@kerstianwond
@kerstianwond
@kerstianwond
ለሰርግ ፥ ለልደት፥ ለምርቃት ለበዓል ለተለያዩ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች የሚሆኑ ጥራታቸውን የጠበቁ የሐገር ባሕል ልብስ እንሠራለን ይዘዙን ይደውሉ 09 25 35 40 90
https://www.tg-me.com/helu_habesha_lbs_0925354090
@Beteselam21 👈 ላይ ያናግሩን
“ሰይጣን ለብዙ ሰዓት ስለ እግዚአብሔር እንድናወራ ሊፈቅድ ይችላል በፍጹም ግን እግዚአብሔርን እንድናዋራው አይፈቅድም፡፡''

#አባ_ብሾይ ካሜል
እንዳንዴ ለሁሉም ነገር መልስ አይሰጥም ። ዝም በል ። በቃ ፀጥ ። ዝምታህ ካልገባቸው ንግግርህ መቼም ቢሆን አይገባቸውም ።

https://www.tg-me.com/kerstianwond
Forwarded from ልባም ሴት 😍 (አላትዮን)
ገብተናል 😍

የ2016 የመጨረሻ ትምህርታችን ነው ።

https://www.tg-me.com/lebam_set?videochat
2024/10/01 09:21:16
Back to Top
HTML Embed Code: